30 ኢትዮጵያውያት በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ፡፡
30 ኢትዮጵያውያት በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ፡፡ በፍላይዱባይ የአየር በረራ በአንዴ ከአዲስ አበባ ከተጓዙት መካከል 30 ኢትዮጵያውያት፣ በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ የተባበሩት የዓረብ ኤምሬትስ የንግድ ከተማ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ …
30 ኢትዮጵያውያት በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ፡፡ Read more »


(ኢ.ኤም.ኤፍ) ከሚኖርበት ሆላንድ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ የገባው ወጣት ለይኩን እሸቱ፤ በፋሲካ በዓል ዋዜማ ስምንት ቦታ በስለት ወግተው የገደሉት ወንጀለኞች እስካሁን አልተያዙም። የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ከሆነ ገዳዮቹ ባለጊዜዎች ስለሆኑ ሟች ደመ ከልብ ሆኖ ቀርቷል።