30 ኢትዮጵያውያት በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ፡፡ በፍላይዱባይ የአየር በረራ በአንዴ ከአዲስ አበባ ከተጓዙት መካከል 30 ኢትዮጵያውያት፣ በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ የተባበሩት የዓረብ ኤምሬትስ የንግድ ከተማ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ …

30 ኢትዮጵያውያት በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ፡፡ Read more »

Reporter Ethiopia : የተጣለባቸውን አገራዊ አደራ ወደ ጎን በመተው፣ ራሱን አግአዴን (አርበኞች ግንቦት ሰባት) ለሚባለው ድርጅት፣ የኢፌዴሪ የመከላከያ ሠራዊትን አደረጃጀትና የሚገኝበትን አድራሻ አሳልፈው በመስጠት የተጠረጠሩ ሁለት ወታደሮች የሽብር ተግባር ወንጀል ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ …

የመከላከያ ሠራዊትን አደረጃጀትና የሚገኝበትን አድራሻ አሳልፎ በመስጠት የተጠረጠሩ ወታደሮች ተከሰሱ Read more »

አለማቀፉ የፕሬስ ቀን ባለፈው ማክሰኞ በመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት አዘጋጅነት፤ “የሚዲያ ብዝሃነትን  ያከበረች ሀገር-ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን ምሁራንና ጋዜጠኞች የሚዲያ ብዝሃነት አልተከበረም ሲሉ ተቃውሞአቸውን ገልፀዋል፡፡ መሪ ቃሉ መሬት ያለውን ተጨባጭ እውነታ የሚገልጽ አይደለም ብለዋል – አስተያየት ሰጪዎቹ፡፡ የኢትዮጵያ …

የሚዲያ ብዝሃነት ተከብሯል የሚለው እያነጋገረ ነው Read more »

በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 2፣ ልዩ ቦታው ጭላሎ ሆቴል ገባ ብሎ እድሜው  55 ዓመት ገደማ ይሆናል የተባለ ጎልማሳ ራሱን አቃጥሎ ገደለ፡፡ ይሄይስ ደምሴ የተባለው ይኸው ጐልማሳ፣ ሐሙስ ጠዋት 12 ሰዓት አካባቢ በመኖሪያ ቤቱ በረንዳ ላይ ሰውነቱ ላይ ነዳጅ …

በአዲስ ከተማ አንድ ጎልማሳ ራሱን አቃጥሎ ገደለ Read more »

በደቡብ ኦሮምያ፤ ቦረና ዞን ውስጥ ትናንት፣ ዓርብ ምሽት ላይ በደረሰ የመኪና አደጋ ቢያንስ የ13 ሰው ሕይወት መጥፋቱን የሆስፒታል ምንጮች አስታወቁ፡፡ አደጋው የደረሰው አንድ መለስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከልክ በላይ አሳፍሮ ሜጋ ወረዳ ውስጥ ካለችው የዓርብ ገበያ ከሚቆምባት ዱቡሉቂ ከተማ ወደ …

በያቤሎ የአውቶቡስ አደጋ አሥራ ሦስት ሰው ሞተ – VOA Read more »

  የአማራ ክልልና የብአዴን ከፍተኛ ሹማምንት በካሊፎርኒያ ክፍለ ግዛት በምትገኘው ሳንሆዚ ከተማ ከአማራ ብሄር ተወላጆች ጋር ለመነጋገር ማሰባቸውን በመግለጽ ይደግፉናል በማለት አስቀድመው ላሰቧቸው የአማራ ብሄር ተወላጆች የስብሰባውን ቦታና ሰዓት የሚገልጽ የግብዣ ወረቀት በድብቅ ቢልኩም መረጃው ሾልኮ በመውጣቱ በአካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን …

የብአዴን አመራሮች በሳን ሆዚ የጠሩት ስብሰባ በጉጉት እየተጠበቀ ነው :: Read more »

‪#‎Ethiopia‬ የሚሰማ ጆሮ ካለ … የህዝብን ዝምታ ሰብሮ ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት የለውጥ ሃይሎች በጋራና በጽናት እንጓዝ:: በማምታታት ላይ የተመረኮዘ ስትራቴጂ ወደ እውነተኛው የትግል ስልት ሊቀየር ይገባዋል:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በሰላማዊ ትግል ይሁን በትጥቅ ትግል የተሰማሩ ሃይሎች ሕዝብን አስተባብሮ …

‪የሚሰማ ጆሮ ካለ … በማምታታት ላይ የተመረኮዘ ስትራቴጂ ወደ እውነተኛው የትግል ስልት ሊቀየር ይገባዋል:: Read more »

በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ውስጥ ባለፈው ዕሁድ ሌሊት ከፖሊስ ድብደባ ጋር በተያያዘ አንድ ተማሪ መሞቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ለኦሮምኛ ፕሮግራም ክፍል ባልደረባ ለጃለኔ ገመዳ ተናግረዋል። የነጆ ከተማ አስተዳደር ግን ተማሪው የሞተው በሕመም ምክንያት መሆኑን ሐኪም አረጋግጧል ይላል። ​በሌላ በኩል፥ ቤተሰብ …

በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፖሊስ ድብደባ ጋር በተያያዘ አንድ ተማሪ መሞቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ይገልጻሉ – VOA Read more »

ወደ ወንዜ ልጆች… . ኡምዱርማን ስጅን ሁዳ – ብዙ ህልም የታጎረበት የበረሃ ወህኒ . (20 አመት ተፈርዶባቸው በሱዳን ስለሚማቅቁት ኢትዮጵያውያን) . (ክፍል አንድ) . (አንተነህ ይግዛው) . . ደነገጥሁ!… ኑር ሁሴን በቫይበር የላከልኝን የመጨረሻውን መልዕክት እንዳነበብኩ፣ በድንጋጤ ክው አልሁ!… ያነበብኩትን …

ኡምዱርማን ስጅን ሁዳ – ብዙ ህልም የታጎረበት የበረሃ ወህኒ . (20 አመት ተፈርዶባቸው በሱዳን ስለሚማቅቁት ኢትዮጵያውያን) Read more »

ነባር የኢሕአዴግ አመራሮችና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ለመከላከያ ምስክርነት ተቆጠሩ ምሁራንና ፖለቲከኞችም ተካተዋል በታምሩ ጽጌ ግንቦት ሰባትን ለመቀላቀል ወደ ኤርትራ ሲሄዱ ማይካድራ በተባለ ቦታ ላይ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው የተለገጸውና በሽብር ድርጊት ወንጀል የተከሰሱ አራት ተጠርጣሪዎች፣ አቶ በረከት ስምኦን፣ አቶ ዓባይ ፀሐዬ፣ አቶ …

ነባር የኢሕአዴግ አመራሮችና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ለመከላከያ ምስክርነት ተቆጠሩ Read more »

የአማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) :- በባለሞያዎች ኮድ “ዘራፊዉና ወንጀለኛዉ ተቋም” የሚል ልዩ ስም እንዳለዉ ያዉቃሉ ? (በሸንቁጥ አየለ) -አብቁተ (የአማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም) በአለም ላይ የሌለ ዘራፊ እና ወንጀለኛ ድርጅት ነዉ ::ይሄን የኮድ ስም ያወጡለት ባለሞያዎች ናቸዉ …

የአማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) :- በባለሞያዎች ኮድ “ዘራፊዉና ወንጀለኛዉ ተቋም” የሚል ልዩ ስም እንዳለዉ ያዉቃሉ ? (በሸንቁጥ አየለ) Read more »

“የሰሜን ሱዳን ወታደሮች በተራቸው ኢትዮጵያን ጥሰው ገብተው እያፈኑ መውሰድ ጀምረዋል” ቪኦኤ ++++++++++++++++ ከጥቂት ወራት በፊት : የ ኤርትራ ወታደሮች ወርቅ ለማውጣት ይቆፍሩ የነበሩ በርካታ ወጣቶችን ታፍነው መወሰዳቸውን የኢትዮጵያ መንግስት ገልጾ ነበር:: ከጥቂት ሳምንታት በፊት ደግሞ ዩኒፎርም የለበሱ የደቡብ ሱዳን ወታደሮች …

“የሰሜን ሱዳን ወታደሮች በተራቸው ኢትዮጵያን ጥሰው ገብተው እያፈኑ መውሰድ ጀምረዋል” ቪኦኤ Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ፍትህ ካለ ሰላም አለ::ፍትህ ካለ እድገት አለ:;ፍትህ ካለ እስር ቤቶች በንጹሃን አይሞሉም:: ፍትህ ካለ ነጻነት እና መብት አለ:; ፍትህ ካለ የሚሸማቀቅ አይኖርም:: ፍትህ ከተረጋገጠ ሕጎች ሁሉ በበላይነት የሕዝብ ይሆናሉ::ይህ ሁሉ የሚረጋገጠው በኛ ለኛ ከኛ ነው:: …

ጠንካራ የፍትህ አካላትን ለመገንባት እና መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ የወያኔን አገዛዝ መደምሰስ ግዴታ ነው:: ‪ Read more »

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ሐሙስ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፪ሺህ፰ ዓ.ም. ቅፅ ፬ ፣ ቁጥር ፲፬ «የእሣት ልጅ አመድ» የሆነው የዘመኑ ኢትዮጵያዊ ታሪካዊ ማንነቱን ያስከብር! ከዛሬ ሰማኒያ ዓመታት በፊት የነበሩት ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ከትግራይ እና ከኤርትራ ምድር በበቀሉ ባንዶች አጋዥነት …

«የእሣት ልጅ አመድ» የሆነው የዘመኑ ኢትዮጵያዊ ታሪካዊ ማንነቱን ያስከብር! Read more »

ፍርዱ ዘገዬ

Mega books plc. ቋንቋን በጄኔቲክ ከአባትህ አትወርሰውም

ዳዊት በመዝሙሩ፣ “አቤቱ ጌታ ሆይ ጸሎቴን ስማ፤ ጩኸቴም ወዳንተ ይድረስ፣ በመከራየም ቀን ፊትህን ከኔ አታዙር” ሲል ፈጣሪውን ተማጽኗል። እኛስ? ከልበ ድንጋዮቹ ወንድሞቻችን ግፍና በደል የሚታደገንን ሙሤ እንዲልክልን እንደዳዊት እየጮኽን ነው ወይንስ እንደኖኅና እንደሎጥ የቅጣት ዘመናት በአሥረሽ ምቺው የኃጢኣት ባሕር ከተዘፈቁት ጋር አብረን ፈጣሪን ረስተናል?

ሙሉውን አስነብበኝ …

Bekele Gerba. በቀለ ገርባፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ)

በአሜሪካ የሕግ አፈ ታሪክ የስኮፐስ የዝንጀሮ (የይስሙላ) ፍርድ ቤት ነበር

እ.ኤ.አ በ1925 ጆን ስኮፐስ ተብሎ የሚጠራ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር በቴኔሲ ግዛት ድንጋጌን በመጣስ በአንድ የሕዝብ ትምህርት ቤት ውስጥ ስለሰው ልጆች ዘገምተኛ ለውጥ/human evolution ሲያስተምር ተገኝቶ እንደወንጀለኛ ተቆጥሮ ለፍርድ ቤት ቀርቦ ነበር። የስኮፐስ የፍርድ ሂደት ጉዳይ ልጆቻቸው በዘመናዊ ትምህርት እንዲታነጹ በማይፈልጉ ምንም በማያውቁ ደንቆሮዎች እና ሌሎች ደግሞ ዘመናዊውን የአሜሪካ የሳይንስ ትምህርት እንዲገበዩላቸው በሚፈልጉ ሰዎች መካከል የሚደረግ ትግል ስለነበር የፍርድ ሂደቱ በመላው ዩኤስ አሜሪካ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ሲታይ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ለይኩን እሸቱ. Leyikun Eshetu(ኢ.ኤም.ኤፍ) ከሚኖርበት ሆላንድ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ የገባው ወጣት ለይኩን እሸቱ፤ በፋሲካ በዓል ዋዜማ ስምንት ቦታ በስለት ወግተው የገደሉት ወንጀለኞች እስካሁን አልተያዙም። የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ከሆነ ገዳዮቹ ባለጊዜዎች ስለሆኑ ሟች ደመ ከልብ ሆኖ ቀርቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ …

Ethiopian Airlines. የኢትዮጵያ አየር መንገድይሄይስ አእምሮ

የ2008ን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ አንድ የኢትዮጵያ ይሁን የትግራይ ውሉ ባልታወቀ አየር መንገድ ውስጥ የሚሠራ ሰው በቤቱ ምሣ ጋበዘኝ። ተራ ጎረቤቱ እንጂ የሰማሁትን በሆዴ የማላሳድር ወሬ አራጋቢ መሆኔን አያውቅም። በሀገር ተቆርቋሪነት ስሜት በቀድሞው አጠራር ስለኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ደግሞ ስለ”ትግራይ አየር መንገድ” እየተንገፈገፈ ሲናገር እንደማንኛውም ተጋባዥ አደመጥኩ። የምፈልገውን ወሬ ከጨበጥኩ በኋላ የተከፈተልኝን ቢራ እንኳን በቅጡ ሳልጨርስ ወደቤቴ አመራሁ – እንደልማዴ ልጫጭር።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ይሄ ከማላቆመው መልክቶቼ ውስጥ አንዱ ነው ! ( ሄኖክ የሺጥላ ) የሃገራችን ፖለቲካ ፥ ትችት እና ዘለፋ እንደ ርችት እያብረቀረቀ የሚዘንብበት የነገር ሸራተን ነው ። ትናንት ወዳጅህ የነበረ ፥ ዛሬ እንደ አማዞን እባብ ቆዳውን ሸልቅቆ ሙልጭ አድርጎ ሊሰድብህ ይችላል ፥ …

ይሄ ከማላቆመው መልክቶቼ ውስጥ አንዱ ነው ! ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

በጥቂት ቀናት ልዩነቶች ውስጥ የደረሱትን እነዚህን ጥቃቶች መንግሥት ፈጥኖ መከላከል አለመቻሉ ደግሞ እያስወቀሰው ነው ። ከግጭቱ በኋላም ስለተወሰዱ እርምጃዎች ግልፅ መረጃ ባለመስጠትም እየተተቸ ነው ።

“በኢትዮጵያ ያለው የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት ምን ይመስላል?” ስትል ጽዮን ግርማ የሂዩማን ራይትስ ዎች የጥናት ባለሞያ ፍሊክስ ሆርንና የደህንነት ጥናት ተቋም የጥናትና ምርምር ባለሞያ ሃሌሉያ ሉሌን ጠይቃለች። ሁለቱም ባለሞያዎች በኢትዮያ የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት እጦት ተባብሷል ይላሉ። ሙሉ ዘገባውን ያዳምጡ → listen

ገጣሚ ናቸዉ። ፀሐፌ ተዉነትም። ከብዙ የግጥምና የተዉኔት ድርሰቶቻቸዉ መሐል ጣልቃ የገባች አንዲት የታሪክ መፅሐፍ አለቻቸዉ። መፅሐፏ በ19ኛዉ መቶ ክፍለ-ዘመን በሥነ-ፅሑፉ መድረክ ዓለም አቀፍ ክብርና ሞገሥ ያተረፈዉ የሩሲያዊዉ ባለቅኔ የአሌክሳንደር ሰርግዬቪች ፑሽኪን ታሪክን ነዉ የምትወሳዉ። በእሳቸዉ አገላለፅ «ሕዝባዊ» የሚሉት ለገበሬዉና ለዝቅተኛዉ …

ባለቅኔ እና ፀሐፌ-ተዉኔት አያልነህ ሙላቱ – ዶይቸ ቬለ Read more »

ሃይለማርያም ደሳለኝ ውበታቸውን ለማስተካከል የፊት ቀዶ ሕክምና በጀርመን ሊያደርጉ ነው:: #Ethiopia …… ሃይለማሪያም ደሳለኝ የሕወሓት ጠ/ሚኒስትሩ ከቀናት በፊት የግል አውሮፕላን ተከራይተው ባደን ባደን በተባለ የጀርመን ከተማ የገቡ ሲሆን፣ ቤተሰቦቻቸው በስፍራው ተገኝተው ተቀብለዋቸዋል። አቶ ሃይለማርያም በጀርመን የእረፍት ጊዚያቸውን የሚያሳልፉበት ለእረፍት በሚል …

ሃይለማርያም ደሳለኝ ውበታቸውን ለማስተካከል የፊት ቀዶ ሕክምና በጀርመን ሊያደርጉ ነው:: Read more »

የብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ነኝ ባዩ አቶ ዮሀንስ ሳህሌ 10 ወራት ብቻ ቆይቷል። በአጠቃላይ 25 ጨዋታዎችን በአሰልጣኝነት መርቶ ከ 630ሺ ብር በላይ ተቀብሏል። የተጣራ 50ሺ የወር ደመወዝ፣ 55,000 የኢንተርናሽናል ስልክ ወጪ፣ 27,500 የመኪና ነዳጅ ሲደማመር 632,500 ብር ተከፍሎት ከሃላፊነቱ እንዲለቅ ተደርጓል፡፡ …

የብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ነኝ ባዩ ዮሃንስ ሳህሌ በሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ከባድ ዘረፋ ፈጽሟል:: Read more »

በመተከል ዞን ኦሜድላ ሰርገው የገቡ የሱዳን ወራሪ ወታደሮች 70 ኢትዮጵያውያን አፍነው ወሰዱ:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Sudan‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Metekel‬ ‪#‎Omedla‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ባለፉት ሁለት ሳምንታት በምእራብ ኢትዮጵያ በቤንሻንጉል ጉምዝ የኢትዮ ሱዳን ድንበር አከባቢ አድፍጠው የነበሩ የሱዳን ወራሪ ወታደሮች ካለፈው አርብ …

በመተከል ዞን ኦሜድላ ሰርገው የገቡ የሱዳን ወራሪ ወታደሮች 70 ኢትዮጵያውያን አፍነው ወሰዱ:: Read more »

በኩራዝ አንድ ስኳር ልማት ሙስናው ቅጥ አጥቷል፣ በጀት ምዝበራው እየከፋ መጥቷል // የፕሮጀክቱ ሠራተኞች– ፋሲካን በግማሽ ደመወዝ፤ በደቡብ ኦሞ ዞን ሳላማጎ ወረዳ እየተገነባ ያለው የስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክት ያለ ዝርዝር ጥናትና ዕቅድ እየተከናወነ የመሆኑ ጉዳይ በአካባቢው አርብቶአደር ነባር ነዋሪዎች ላይ ካስከተለው …

በደቡብ ኦሞ ዞን በኩራዝ አንድ ስኳር ልማት ሙስናው ቅጥ አጥቷል፣ በጀት ምዝበራው እየከፋ መጥቷል Read more »

ኢቢሲ/ኢቲቪ ፋሲካን በጂንካ // ፡ ‹‹ላም ባልዋለበት –ቁበት ለቀማ›› Girma Bekele የደቡብ ቴሌቪዥን ሰፊ የአየር ጊዜ ሰጥቶ ‹‹ፋሲካን በቴሌቪዥን›› እያስኮመኮመን በቲቪ ቁንጣን ስንሰቃይ አሳልፈናል፡፡ እኛና ህዝብ በክልላችን ታሪክ አይተን በማናውቀው ፈተና ውስጥ ነን እያልን ነው፡፡ በዓሉም ቢሆን ያለፈው ቅቤ በለመድንበት …

ኢቢሲ/ኢቲቪ ፋሲካን በጂንካ // ፡ ‹‹ላም ባልዋለበት –ቁበት ለቀማ›› Girma Bekele Read more »

መምሰል ክፉ በሽታ ነው! ያልሆኑትን ሆኖ ለመታየት መሞከር ዕውነተኛ ማንነትን ማጣት ከመሆኑም በተጨማሪ የተነቃለታ ትልቅ ኪሣራ ያስከትላል፡፡ ወገን የሚመስሉን ወገኖችም ቢሆኑ “ከጠላትህ ውሰድኀ ወደ ዘመድህ ዞረህ ጉረስ” የሚለውን ተረት አሳምረው ያውቁታል፡፡ ይህን አለማስተዋል የማታ ማታ ዋጋ ያስከፍላል! “መሆንህ እንጂ፣ መምሰልህ፣ …

መምሰል ክፉ በሽታ ነው! ይህን አለማስተዋል የማታ ማታ ዋጋ ያስከፍላል! Read more »

በዘረኝነት ላይ ኢንተርኔት በጋምቤላ የተፈፀመው የጅምላ ግድያና የህፃናት እገታ፤ ዛሬ የተፈጠረ አዲስ አይነት ተግባር አይደለም፡፡ በጐሳ የተቧደኑ ሰዎች፤ በጭፍን እምነትና ክፉ የዘረኝነት ጥላቻን እየዘመሩ፤ በአጐራባች አካባቢዎች ላይ መዝመት፣ መግደልና መዝረፍ፤ አዲስ ፈጠራ አይደለም፡፡ በጋምቤላ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የአገራችን አካባቢዎች፣ በመላ …

“ዘመኑ የጡዘት ነው” – ዮሃንስ ሰ. – በዘረኝነት ላይ ኢንተርኔት Read more »

“ትርፍ ፀጉርና ትርፍ ዳሌ እየገዛችሁ … የምበላው አጣሁ” እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ! እንዴት ሰነበታችሁሳ! ምስኪኗ ሀበሻ አንድዬ ዘንድ ተመልሳ ሄዳለች፡፡ ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ… አንድዬ፡— መጣሽ! አንቺና ምስኪኑ ሀበሻ ነገር ከያዛችሁ አትለቁም ማለት ነው! ምስኪኗ ሀበሻ፡— ምን ላድርግ አንድዬ፣ ምን ላድርግ! …

‘ምስኪኗ ሀበሻ’ እና የኑሮ ነገር… ኤፍሬም እንዳለ Read more »

ሐሰተኛ ስም በመጠቀም የቀበሌ መታወቂያ በማውጣትና ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰሜን አዲስ አበባ ዲስትሪክት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ቅርንጫፍ 27,876,705 ብር በማጭበርበር የተጠረጠሩ የባንኩ ሠራተኞችና ግለሰቦች መታሰራቸው ታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ወክላ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የተባለ ድርጅት የተመሠረተ በማስመሰል …

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከ27.8 ሚሊዮን ብር በላይ በማጭበርበር የተጠረጠሩ ሠራተኞቹ ታሰሩ Read more »

በየዓመቱ አሳሳቢነቱ እየጨመረ የመጣው የትራፊክ አደጋ በዚህ ዓመት የከፋ መሆኑን፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ የሟቾች ቁጥር 2,978 መድረሱን የፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ በንብረትም በ ኩል ያደረሰው ጉዳት እየጨመረ የመጣ መሆኑን፣ በተመሳሳይ ወቅት ግምቱ ከ564 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት እንደደረሰም ተገልጿል፡፡ …

ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ በትራፊክ አደጋ 2,978 ሰዎች ሞተዋል::ከ564 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረት ወድሟል Read more »

በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሰሚት ለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ በተለምዶ እንዶዴ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ሚያዝያ 19 ቀን 2008 ዓ.ም. ከንጋቱ 12፡30 ሰዓት ላይ የተደረመሰው ባለአምስት ፎቅ ሕንፃ ምክንያቱ የጥራት ችግር መሆኑ ተጠቆመ፡፡ ሕንፃው አቶ ዓለማየሁ ታዬ የሚባሉ ግለሰብ ንብረት መሆኑን …

ሰሚት አካባቢ የተደረመሰው ባለአምስት ፎቅ ሕንፃ በጥራት ችግር መሆኑ ተጠቆመ Read more »

News Ethiopia Wetatoch Dimts – መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=xescidXIGow]

የዋጋ ንረት በአማካኝ – የኑሮ ውድነት የወያኔው ስርአት የተጭበረበረ ፖለቲካ አስተዳደር የፈጠረው ችግር ነው:: —- + ዶሮ = 400 —– ፍየል = 4500 —— በግ = 6000 —— በሬ = 35 000 —— እንቁላል አንዱ = 4.00 ብር ወዘተረፈ — …

የዋጋ ንረት በአማካኝ – የኑሮ ውድነት የወያኔው ስርአት የተጭበረበረ ፖለቲካ አስተዳደር የፈጠረው ችግር ነው:: Read more »

በተለያዩ የአዲስ አበባ የገበያ ስፍራዎች ተዟዙረን የበዓል ገበያ ዋጋን ለመቃኘት እንደሞከርነው፤ በአብዛኛው ከዓምና ተመሳሳይ የበዓል ገበያ ዋጋ ጋር ተቀራራቢ ነው፡፡ በአቃቂ ቄራ ገበያ የበሬ ዋጋ ከ5 ሺህ እስከ 22 ሺህ ብር ድረስ ሲሆን ዓምና በተመሳሳይ በዓል የበሬ ዋጋ ከ8 ሺህ …

የዘንድሮ የትንሳኤ በአል ገበያ … Read more »

የ25 አመቱ አጋጅ መሪ / ቢንያም ሙሉጌታ ከኖርዌይ ወያኔ በቆርጦ ቀጥል የቅንብር መርሁ መሰረት የህዝብን ጥያቄና እሮሮ ከሚፈልገው የበሬ ወለደ ዘገባው ጋር በማዛመድ 25 ለሚያህሉ በአምባገነናዊነት በተሞሉ አመታት በብቸኝነት በተቆጣጠረው የሀገሪቱ ሚዲያዎች፤ በጋዜጣ፣ በራዲዮ፣ በቴሊቪዥን፣ እና በመሳሰሉት የመገናኛ አውታሮች እውነታውን በመደበቅ …

የ25 አመቱ አጋጅ መሪ / ቢንያም ሙሉጌታ ከኖርዌይ Read more »

የኢትዮጵያ መንግሥት ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬን ከእስር እንዲለቅ ዩናይትድ ስቴትስ ጥሪ አቀረበች ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Journalism‬ ‪#‎FreethePress‬ ‪#‎WoubishetTaye‬ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እ.አ.አ. ሰኔ 19, 2011 በመንግስት ባለሥልጣናት ታሰረ። ውብሸት በአማርኛ ቋንቋ የሚሰራጨው የአውራምባው ታይምስ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነበር። አንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት እንደገለጸው …

የኢትዮጵያ መንግሥት ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬን ከእስር እንዲለቅ ዩናይትድ ስቴትስ ጥሪ አቀረበች Read more »

‹‹ዛሬ ሌሊት ምድራችን ከማርስ በመጣ ጨረር የምትመታ በመሆኑ ስልካችሁን አጥፍታችሁ ተኙ›› =================== Dawit Solomon ዛሬ በተለያዩ መንገዶች ሰዎች ሌሊቱን ምድራችን ከማርስ በመጣ ጨረር የምትመታ በመሆኑ ከመተኛታችን በፊት ስልካችንን ማጥፋት እንደሚገባን የሚመክሩና የሚያስጠነቅቁ መልእክቶች መተላለፋቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሌሊት 6፡30 እና 9፡30 …

ክፉ ወሬ : ሌሊት 6፡30 እና 9፡30 አካባቢ ከማርስ የሚመጣው ጨረር ምድራችንን ይመታል:: ስልካችሁን አጥፍታችሁ ተኙ Read more »

ሕዝቦችን ያማከለ አንድነት ለትግሉ ስኬት – ልዩነትን በማቻቻል በጋራ መታገል ችላ የማይባል ሃገራዊ አጀንዳ ነው። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EthiopianOppositionparties‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Unity‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ኢትዮጵያዊነት ችሮታ አሊያም ስጦታ ሲልም በደረጃ የሚሰጥ ዜግነት ሳይሆን የእያንዳንዱ ሕዝብ የማንነት መሰረት የተፈጥሮ ማሕተብ እና …

የኢትዮጵያዊነት የደረጃ መዳቢ አድርጎ እራሱን ያስቀመጠው አደገኛ የአመለካከት ቡድን እስከአሁን በመወራጨት ላይ እንዳለ ነው። በአንድነት ሽፋን ዳግም ቅኝ ግዛት የለም:: Read more »

የኢትዮጵያው ፌዴራል ዐቃቤ ህግ 33 ሰዎችን በአገር ውስጥ የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን (የኦነግን) ድርጅታዊ ህዋስ በመመሥረት፣ በመምራትና አባላት በመሆን የሽብር ወንጀል ፈጽመዋል ሲል በፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ክስ መሠረተባቸው። ፍርድ ቤቱም፣ ተከሳሾቹ መልስ እንዲሰጡ በማለት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ …

33 ሰዎች የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን ድርጅታዊ ህዋስ በመመሥረትና በአሸባሪነት ተከሰሱ – VOA Read more »

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከፍተኛ የአመራር አባል አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 22 በሽብር የተጠረጠሩ ተከሳሾች ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ። እነ አቶ በቀለ በማረሚያ ቤት ስድብ ማስፈራራትና ሌሎችም ከፍተኛ ተጽኖዎች እንደተፈጸመባቸው ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ …

የኦፌኮ ከፍተኛ የአመራር አባላት በማረሚያ ቤት ከፍተኛ በደል ይደርስብናል አሉ – VOA Read more »

የኢትዮጵያን ቋንቋ፣ ታሪክና ባህል ለበርካታ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አዳጊ ህፃናትንና ወጣቶችን በማስተማር ላይ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት መካከል በሜሪላንድ የሚገኘው የደብረ ገነት መድሃኒያለም ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን አንዱ ነው። በዚሁ ቤተክርስቲያን በምክትል አስተዳዳሪነትና በቅዳሴ በማገልገል ላይ የሚገኙት መልአከ ምህረት ቆሞስ አባ ገብረወልድ አገዝ ወደ …

የቆሎ ተማሪ በአሜሪካ – VOA Read more »

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት በሽብር ተግባር በተከሰሱ ሰባት ተከሳሾች ላይ ዛሬ ከሰባት እስከ ዘጠኝ ዓመት ፅኑ የእስራት ቅጣት በየነ። በብይኑ መሰረት፣ የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ኦኬሎ ኦኳይ

·         የ2008 ዓ.ም በዓለ ስቅለት በእመቤታችን ቀን ውሏል። እናም ይሰገዳል? ወይስ አይሰገድም?
·         ይኸው ገጠመኝ በ1913 ዓ.ም ተከስቶ በነበረበት ወቅት አበው ጉዳዩን እንዴት ፈቱት?
(መምህር ጳውሎስ መልክአ ሥላሴ):- በተወሰኑ ዓመታት መካከል የስቅለት ዕለት በየጊዜው ዘንድሮ እንደሆነው ሲገጥም ክርክር ይነሳል። አስታውሳለሁ የመንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪ ሳለሁ እንዲሁ ስግደት በእመቤታችን ዕለት በመዋሉ ምክንያት በተለያዩ አድባራት ተበታትነን በዓሉን የምናሳልፍ ተማሪዎች እንደየደብሩ አለቃ ስሜት ወይም ግንዛቤ አሳልፈን ተመልሰናል። ማለትም አንዱ ጋር ይሰገዳል አንዱ ጋር አይሰገድም። ይህ ክርክር ዘንድሮም ቀጥሏል። ቅዱስ ሲኖዶስ የማያዳግም ምላሽ ቢሰጥበት መልካም ነው። በቅድሚያ ጾሙን በጥሩ ሁኔታ የቻላችሁትን ያክል በትጋት ላሳለፋችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ድካም ባለው ተጋድሎዋችሁ ቸርነቱን አክሎበት የልባችሁን መሻት ይስጥልኝ። የጾምና ጸሎታችሁም በረከት ይድረሰን ለብርሃነ ትንሳኤውም በሰላም ያድርሰን እላለሁ።
ወደ ተነሳሁበት ጉዳይ ስመለስ ዘንድሮ ስቅለት በእመቤታችን ቀን ውሏል። እናም ይሰገዳል? ወይስ አይሰገድም? በሕማማት ውስጥ ከትንሳኤ በፊት ያለችው ቅዳሜ የተሻረች ሰንበት ትባላለች (ቀዳሚት ስዑር) ሃይማኖተ አበው እንደሚያዝዘን በቅዳሜ ቀን መጾም ክልክል ነው። ከቀዳሚት ስዑር በቀር ይላል ስለተሻረች የሕማማትን ቅዳሜ እንጾማታለን በሕማማት ውላለችና። ልክ እንደዚሁ በሕማማት ማንኛውም በዓል ቢውል አይከበርም።
የእመቤታችን በዓል ስለሆነ ስግደት የለም ካልንና ካልሰገድን ቅዳሴ ሊኖር ይገባ ነበር። ቅዳሴ ሳይቀደስ የሚከበር የእመቤታችን በዓል የለንምና ስለዚህ የነገው አርብ ይሰገዳል። ይህ የኔ አሳብ አይደለም የአባቶቼ ትምህርት እንጂ። እስቲ የዛሬ ዘጠና አምስት ዓመት ገደማ ስቅለት እንደዛሬ ውሎ የተፈጸመውን ክስተት ላቅርብላችሁ። የታሪኩ ጸሐፊ ክቡር ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደቂርቆስ ናቸው። ዓመተ ምህረቱም ሚያዝያ ፳፩ ቀን ፲፱፻፲፫ ዓ.ም( ሚያዝያ 21/ 1913 ዓ.ም ነው)። ምንም ያልተጨመረበትና ያልተቀነሰለት ታሪኩ እንዲህ ይላል።

“የስቅለት በዓል በዚህ ዘመን ሚያዝያ ፳፩ ቀን ላይ ውሎ ነበር። የአዲስ አበባ አድባራት ሊቃውንትም እኩሌቶቹ በማርያም በዓል ምክንያት ስግደት መስገድ አይገባም ሲሉ እኩሌቶቹ መስገድ ይገባል ብለው ነበርና የአሳብ ልዩነት ተፈጥሮ ዋለ።
ግርማዊት ንግሥትና ልዑል አልጋወራሽ በሚገኙበት ቤተ ክርስቲያን በሥዕል ቤት ኪዳነ ምህረት (በዓታ ያለችውን ኪዳነ ምህረት ነው) ባንድ ወገን መምህር ደስታ “መስገድ አይገባም ሲሉ” ግማሹ ሕዝብ እሳቸውን ተከትሎ አንገቱን ብቻ ጎንበስ እያደረገ ጸሎቱን ያደርስ ጀመር። እሳቸው ለማስረጃ ያቀረቡትም “መቅድመ ተአምር የማርያምን በዓላት እንደ እሁድ ሰንበት አድርጋችሁ አክብሩ ይላልና በእሁድ ቀን ምን ጊዜም ስግደት ስለሌለ ዛሬ መስገድ አይገባም” የሚል ቃል ነው።
በሁለተኛው ወገንም አለቃ ገብረ መድኅን “ስግደት መስገድ ይገባል” ስላሉ ግማሹ ሕዝብ እሳቸውን ተከትሎ ይሰግድ ጀመር። ለማስረጃም ያቀረቡት “የዛሬው በዓል በስግደት የሚከበር በዓል ነው። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታ በተሰቀለበት ቀን በመስቀሉ ስር ቆማ እያለቀሰች እና እየተጨነቀች በብዙ ድካም የዋለችበት ቀን ነው። ከዚህም በላይ ከእመቤታችን በዓል ይልቅ የክርስቶስ በዓል ይበልጣልና እንደ አበው ሥርዓት በዓሉ በስግደት ሊከበር ይገባል” የሚል ነበር። ይህ የአለቃ ገ/መድኅን አሳብ በትልቁ መምህር በአለቃ ወልደማርያም የጊቢ ገብርኤል አለቃ ሲደገፍ
የመምህር ደስታም አሳብ በሌሎች አለቆች ተደገፈ።
ከዚህም በኋላ ግርማዊት ንግሥትና ልዑል አልጋወራሽ ይህን የሊቃውንቱን ልዩነት ለማስቀረት እና አንድ ነገር ለማስወሰን ስለፈለጉ ወደ አቡነ ማቴዎስ ሁለት መልእክተኞችን ላኩ። እነርሱም የንግሥት መምህረ ንስሐ መላከ ገነት ተድላና የልዑል አልጋወራሽ መምህረ ንስሐ አባ ወልደማርያም ናቸው። እኔ ራሴ አባ ወልደማርያምን ተከትዬ ሄጄ ነበርና የሆነውን ሁሉ በቅርብ ተከታትዬዋለሁ።
መልክተኞቹ ከሊቀ ጳጳሱ ፊት ቀርበው የነገሩን አኳኋን ካስረዱ በኋላ በዛሬው ቀን ይሰገድ እንደሆነ ወይም አይሰገድ እንደሆነ ለመጠየቅ እና ውሳኔዎን ለመቀበል መጥተናል ብለው ተናገሩ። አቡነ ማቴዎስም ያለምንም ማመንታት ለአልጋወራሽ አሳወቋቸውና ይሰገድ ጀመረ።
የሆነው ሆኖ አብዛኛው ሰዓት በክርክርና በጥያቄ ምክንያት ባክኖ ነበር። እኔም ይህን ታሪክ መጻፌ ወደፊት የዚህ ዓይነት ነገር ቢያጋጥም ማስታወሻ እንዲሆን በማሰብ ነው።”
ምንጭ።- መርስዔ ኀዘን ወልደቂርቆስ “የሃያኛው ክ.ዘ. መባቻ የዘመን ታሪክ ትዝታዬ ካየሁትና ከሰማሁት” (1896-1923 ገጽ 237/38።)
++++++
ቸር ወሬ ያሰማን፣
አሜን
Deje Selam is a venue of news, views and opinions about or related to the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. [email protected]

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የብሔራዊ ቡድኑ የአሰልጣኞች እና ብሔራዊ ቴክኒክ ኮሚቴ አባላት በሙሉ ከስራቸው እንዲሰናበቱ መወሠኑን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሪሽን ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ የሆኑትን ኢንስትራክተር ዮሀንስ ሣህሌ ፣ ምክትል አሰልጣኝ የነበረው ፋሲል… Continue Reading →

ባለፈዉ ሐሙስ በጋምቤላ ክልል በጄዊ የስድተኞች መጠለያ ካምፕ አከባቢ ንብረትነቱ /ACF/ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት የሆነ አንድ ተሽከርካሪ ባደረሰው አደጋ ሁለት የስደተኞች ልጆች ከሞቱ በኋላ ስደተኞቹ 21 የአካባቢውን ነዋሪዎች ሲገድሉ፣ ከ10 በላይ መቁሰለቸዉን ዘገባዎች ያሳያሉ።