ኮ/ል ደመቀ ወደ አንገረብ እስር ቤት መወሰዳቸውን ተከትሎ የህዝብ ተቃውሞ የተከሰተ ሲሆን የተኩስ ድምጽ ይሰማል።
“ስምምነቱ ስላልተከበረ ሕዝቡ ይድረስልኝ::” ኮሎነል ደመቀ ዘውዱ በጻፉት ደብዳቤ ጠይቀዋል:: ኮ/ል ደመቀ ወደ አንገረብ እስር ቤት መወሰዳቸውን ተከትሎ የህዝብ ተቃውሞ የተከሰተ ሲሆን የተኩስ ድምጽ ይሰማል። ጎንደር ዛሬም በተኩስ እየተናጠች ነዉ::ባህርዳር በትግራይ ደም መጣች ወታደሮች ተከባለች: የጦር ጀቶች በሰማይ ሲገላምጡ አርፍደዋል::ጎንደር …
ኮ/ል ደመቀ ወደ አንገረብ እስር ቤት መወሰዳቸውን ተከትሎ የህዝብ ተቃውሞ የተከሰተ ሲሆን የተኩስ ድምጽ ይሰማል። Read more »