ወጣቱ የዓረና ኣባል ዝናቡ ሃይሉ(ሰንችሪ) ተገደለ።ዓረና ከተመሰረተ በኋላ የተገደሉ ሰለማዊ ታጋዮች 4 ደርሰዋል።
ወጣቱ የዓረና ኣባል ዝናቡ ሃይሉ(ሰንችሪ) ተገደለ። የዓረናው ኣባል ወጣት ዝናቡ ሃይሉ ( ሰንችሪ) ትናንት 24 / 10 / 2008 ዓ/ም በሚሰራበት ኩርማዓጋ በሚባል የዓፋር ቦታ (መቐለ _ኮምቦልቻ የባቡር ጣብያ ግንባታ መስመር) በመስራት ላይ እያለ ሞቶ ተገኝተዋል። ዝናቡ ከመሞቱ በፊት እስከ …
ወጣቱ የዓረና ኣባል ዝናቡ ሃይሉ(ሰንችሪ) ተገደለ።ዓረና ከተመሰረተ በኋላ የተገደሉ ሰለማዊ ታጋዮች 4 ደርሰዋል። Read more »