የክሱ ዝርዝር ይመልከቱት። የትግራይ ክልል የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴዎችና የማኅበረሰብ አባላት ላይ ክስ ተመሠረተ በወልቃይት ጠገዴ ዐማሮች ላይ ክስ ተመሠረተ ዐማራ ነኝ ማለታቸው እና በአውሮፕላን የተጓዙበት ቲኬትም በወንጀል ማስረጃነት ቀርቧል የትግራይ ክልል የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴዎችና …

የትግራይ ክልል የወልቃይት ጠገዴ የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴዎችና የማኅበረሰብ አባላት ላይ ክስ ተመሠረተ የክሱ ዝርዝር ይመልከቱት። Read more »

Minilik Salsawi – mereja.com ‪የወያኔ ፓርላማ ሕወሓት የጠላቸውን ሚኒስቴሮቹን ያባርራል … ሕወሓት የቀባቸውን በምትክ ይሾማል ዳኞችን ያባርራል በምትክ ይሾማል ለዚህ ነው የተጠራው፤….ሽፋን ይሆን ዘንድ ግን የሃገር ኢኮኖሚ ዋልታ የሆኑ አዋጆችን የኣጀንዳው ግንባር ኣድርጓል፤….ሕወሓት ሊበላቸው ኣሊያም ከኣጠገቡ ኣርቆ ሊጥላቸው ያሰባቸውን ሰዎች …

ከተበተነ ገና ሦስተኛ ሳምንቱን ከያዘው ፓርላማ ሹምሽር ይጠበቃል Read more »

ኢዴፓ አገሪቱን የሚመጥን ፌዴራላዊ አደረጃጀት ያስፈልጋል አለ –  መአሕድ በሰሜን ጎንደር ለደረሰው ጉዳት መንግሥትን ተጠያቂ አድርጓል የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያ ፓርቲ (ኢዴፓ) ሰሞኑን በጎንደር የታየውና  በአገሪቱ የሚነሱ አብዛኞቹ ግጭቶች መነሻ ምክንያታቸው፣ አገሪቱ የምትከተለው ቋንቋና ብሔረሰባዊ ማንነት መሠረት ያደረገው የፌዴራላዊ አደረጃጀት ነው ብሎ …

‹‹ለአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት ብሔራዊ ዕርቅ ወሳኝ ነው›› በጎንደር በደረሰው ጉዳትም መንግሥትን ተጠያቂ ነው Read more »

ድርድር ፣ውይይት ፣መቅለስለስ የሕወሓት ማዘናጊያ ስልት ነው ወያኔን ማመን ቀብሮ ነው፤ቀብሮም ብቻ ሳይሆን አቃጥሎ አመድ አድርጎ ነው Minilik Salsawi  ከአማራው ክልል በተለይ ከጎንደር የሚመጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት ሕወሓት ድርድር፣ ውይይት እርቅን ሽፋን በማለት ተቅለስልሶ እያዘናጋ ወጣቶችን በማፈስ ላይ ነው። ባለፈው ጊዜ …

ድርድር ፣ውይይት ፣መቅለስለስ የሕወሓት ማዘናጊያ ስልት ነው፤ወያኔን ማመን ቀብሮ ነው፤ቀብሮም ብቻ ሳይሆን አቃጥሎ አመድ አድርጎ ነው! Read more »

የአማራ ቴሌቪዥን የሳትላይት ዓለም አቀፍ ሥርጭት ከዛሬ ሐምሌ 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ጠዋት ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል፡፡ የአማራ ክልል ቴሌቪዥን ከሳትላይት ላይ ወርዷል፡፡ ሥርጭቱ ተቋረጠ የተባለበት ምክንያት የአማራ ክልል መንግሥት የሳትላይት ኪራይ ለኢቢሲ ከፍሎ ኢቢሲ ደግሞ ለኢትዮ ቴሌኮም መክፈል ስላልቻለ …

የአማራ ቴሌቪዥን የሳተላይት ፕሮግራም ተቋረጠ Read more »

ሁለት ኢትዮጵያውያን ካይሮ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን በራፍ ራሳቸውን አቃጠሉ። በቅርቡ ኦሮሚያ ከተካሄደው መጠነ ሰፊ ግድያና እስራት ሸሽተው ግብጽ መድረሳቸው የተገለጸው እነዚህ ሁለት የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ራሳቸውን ያቃጠሉት በተቃውሞ መሆኑን ተመልክቷል። ሁለቱ ኢትዮጵያውያን ራሳቸውን በማቃጠል ተቃውሟቸውን የገለጹት የተባበሩት …

ሁለት ኢትዮጵያውያን ካይሮ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን በራፍ ራሳቸውን አቃጠሉ። Read more »

ይድረስ ለጀግናው የጎንደር ህዝብ – የጀኔራል ኃይሌ መለሰ መልዕክት ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎Gonderprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ የጎንደር ህዝብ ወንድሙን አሳልፎ የመስጠት ባህል የለውም። እኔ ከወረታ እስከ ባህርዳር በተደረገው ጦርነት በ1983ዓ.ም ሰባት ጊዜ ሰባት ቦታ ላይ ቆስዬ አዲስ አበባ ሄጀ ልታከም የሚል አጋጣሚ …

ይድረስ ለጀግናው የጎንደር ህዝብ – የጀኔራል ኃይሌ መለሰ መልዕክት Read more »

ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚሆን የዐማራ ሕዝብ እሁድ በጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ ይወጣል በባህር ዳር፣ ደሴና ደብረ ብርሃን ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል #‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaProtests‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎MulukenTesfaw‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ በወልቃይት የዐማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴዎች ላይ የሚደርሰውን አፈናና ግድያ እንዲቆም የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጎንደር …

ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚሆን የአማራ ሕዝብ እሁድ ሐምሌ 25 ቀን 2008 በጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ ይወጣል፤ በባህር ዳር፣ ደሴና ደብረ ብርሃን ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል Read more »

ኢሕአፓ ለጎንደር ሕዝብ ትግል ሙሉ ድጋፉን ያረጋግጣል !!! ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎EPRP‬ ‪#‎Gonderprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ በኢሕአፓ የትግል ታሪክ ውስጥ ጎንደርና የጎንደር ሕዝባ ያላቸው ቦታ ከፍተኛ ነው ። የጎንደር ሕዝብ ኢሕአፓንም ሌሎች ሀገር ወዳድ ድርጅቶችንም ደግፎ ከፍተኛ መስዋዕትነትን ከፍሏል ። አራጁ መላኩ ተፈራና …

ኢሕአፓ ለጎንደር ሕዝብ ትግል ሙሉ ድጋፉን ያረጋግጣል !!! Read more »

 ለረጅም አመታት በኢትዮጵያ የትያትር ጥበብ ውስጥ ያገለገለው አርቲስት አባት አባተ መኩሪያ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። አርቲስት አባተ መኩሪያ ከአርባ አመታት በላይ በኢትዮጵያ የትያትር ጥበብ ውስጥ የራሱን ተፅእኖ ማሳረፍ የቻለና “የኢትዮጵያ የትያትር አባት” የሚል ስያሜን ያተረፈ ተወዳጅና አንጋፋ ባለሙያ ነበር። አርቲስት …

አንጋፋው አርቲስት አባተ መኩሪያ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። Read more »

በአዲስ አበባ ካለፈው ሣምንት ጀምሮ ለ7 ቀናት በዋና ዋና የከተማዋ አውራ ጎዳናዎች፣ መንደሮች እንዲሁም ገንዳዎች ቆሻሻ ተከማችቶ ሰንብቷል… የቆሻሻ ማንሻ መኪኖች የተሸከሙትን ቆሻሻ የሚያራግፉበት አጥተው ቆመዋል፡፡ ለወትሮው የከተማዋን ደረቅ ቆሻሻ ሸክፈው ሰንዳፋ ወደሚገኘው ዘመናዊ የቆሻሻ መጣያ ቦታ መሄድ የነበረባቸው እነዚሁ …

በሰንዳፋ ያሉ አርሶ አደሮችና ነዋሪዎች የአዲስ አበባ ቆሻሻ ከዚህ በኋላ እንዳይመጣብን ሲሉ ከለከሉ። Read more »

በኬንያ ናይሮቢ ኢትዮጵያ ኤምባሲ የወያኔ የደህንነት ኣባላት ስብሰባ ተደርገ። በኬንያ የወያኔ ኤምባሲ ጽ\ቤት የሕወሓት ሰዎችንና በስደተኛው ውስጥ ገብተው የሚሰልሉ የወያኔ ደህንነት ኣባላትን ያካተተ ስብሰባ ተካሂዷል።በናይሮቢ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተደረገ ሚስጥራዊ ስብሰባ ላይ በጋዜጠኞች እና ፖለቲከኞች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ለደህነቶች ጥብቅ ማስጠንቀቂያ …

በኬንያ ናይሮቢ ኢትዮጵያ ኤምባሲ የወያኔ የደህንነት ኣባላት ሚስጥራዊ ስብሰባ ተደርገ። Read more »

የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች በተለይም በሰሜንና ደቡብ ጎንደር፣ በደቡብና ሰሜን ወሎ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ አውቶቡሶችና ሚኒባሶች በየቦታው እንዲቆሙ እየተደረገ ፣ ፖሊሶች መንገደኞችን እያስወረዱ መታወቂያ እየተቀበሉ ፍተሻ በማካሄድ ላይ ናቸው። ተሳፋሪዎች በተደጋጋሚ እንዲፈተሹ በመደረጋቸው ምሬታቸውን እየገለጹ ነው። የጎንደሩ ህዝባዊ …

በሰሜንና ደቡብ ጎንደር፣ በደቡብና ሰሜን ወሎ ፖሊሶች ፍተሻ በማካሄድ ላይ ናቸው። Read more »

በየዓመቱ የሚካሄደውን የዳይመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ውድድር ለመዘገብ ወደ አሜሪካ እና ስዊድን አምርተው የነበሩት አራት ኢትዮጵያዊያን የስፖርት ጋዜጠኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠየቁ። ጉዳያቸውንም የየአገራቱ መንግስታት እየተከታተሉት መሆኑን ተናግረዋል። በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁት ጋዜጠኞች የአዲስ አበባ መገናኛ ብዙሃን ባልደረባ የነበረው አመሃ ፍሰሃ፣ የኢትዮጵያ …

አራት የስፖርት ጋዜጠኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠየቁ Read more »

የኢትዮጲያ ወታደሮች በደቡብ ሶማሊያ የሚገኙ ኢስላማዊ ኡለሞችን መጨፍጨፉን የአለም ኡለሞች ህብረት አስታወቀ ቢቢኤን ሀምሌ 13/2008 የአለም ኡለሞች ህብረት ትላንት በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ባወጣው መረጃ እንደገለጸው የኢትዮጲያ ተጣቂዎች በደቡብ ሶማሊያ ከባይደዋ ከተማ በ30 km እርቀት ላይ በምትገኘው ኦዴንሊን ከተማ በአስሮች …

የኢትዮጲያ ወታደሮች በደቡብ ሶማሊያ የሚገኙ ኢስላማዊ ኡለሞችን መጨፍጨፉን የአለም ኡለሞች ህብረት አስታወቀ Read more »

-ኤርትራ ድንበርን በማቁዋረጥ አርበኞች ግንቦት 7ን ሊቀላቀሉ ሲያመሩ ተይዘው የሽብር ክስ የቀረበባቸው እነ ብርሃኑ ተክለያሬድ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባቸዋል። ተከሳሾ ብርሃኑ ተክለያሬድ፣ እየሩሳሌም ተስፋው፣ ፍቅረማርያም አስማማው እና ደሴ ካሳይ ሲሆኑ፣ ፍርድ ቤቱ አቃቤ ህግ የመሰረተባቸውን ክስ በሰውና በሰነድ ማስረጃ በማስረዳቱ የጥፋተኝነት …

እነ ብርሃኑ ተ/ያሬድ የጥፋተኝነት ፍርድ ተፈረደባቸው Read more »

ከሁለት ሳምንት በፊት ዳግም በደቡብ ሱዳን ያገረሸውን ግጭትና አሳሳቢ ብጥብጥ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ኃይል በመጠቀምም ቢሆን ለመፍታት በወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር ኢትዮጵያ አማካይነት የቀረቡት አማራጮች፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ በአፍሪካ ኅብረትና በአሜሪካ ጭምር ተቀባይነትን ቢያገኝም ኡጋንዳና የደቡብ ሱዳን መንግሥታት ግን ተቃርነውታል፡፡ ባለፈው …

ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያና የኡጋንዳ መፋጠጫ እየሆነች ነው Read more »

ጥርስ ኣልባው ሃይለማርያም ደሳለኝ ስልጣን ቢለቅ ለሕወሓት ትልቅ ኪሳራ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል :: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎HMD‬ ‪#‎Ethiopiaprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Freedom‬ ለወልቃይት የማታለያና የጊዜ መግዣ እንዲሆን ጊዜያዊ የራስ ገዝ ኣስተዳደር ሊሰጥ ይችላል:: የኣማራ ክልል መሳሪያ ማስፈታት ካልቻለ ፌዴራል መንግስቱ መሳሪያ ያስፈታ የሚል …

ጥርስ ኣልባው ሃይለማርያም ደሳለኝ ስልጣን ቢለቅ ለሕወሓት ትልቅ ኪሳራ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል :: Read more »

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራር ከደህንነት አፋኝ ቡድን ጋር ትብብር እያደረገ መሆኑ ተረጋገጠ:: Minilik Salsawi የጎንደር ዩኒቨርሲቲ BNI የሚል ኮድ ያለው እና ከጎኑ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሚል ፅሁፍ ያለው አንቡላንስ የህወሀት የደህንነት አባላት በጎንደር ከተማ ይዘው እየሰለሉበት መሆኑን በዛሬው ቀን አይተናል፡፡ በተመሳሳይ በደባርቅ …

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራር ከደህንነት አፋኝ ቡድን ጋር ትብብር እያደረገ መሆኑ ተረጋገጠ:: Read more »

ዶናልድ ትራምፕን ኢላማ ያደረገው ለየት ያለው ተቃውሞ ====== Dawit Solomon Yemesgen የሪፐብሊካን ፓርቲን በመወከል ለአሜሪካ ፕሬዘዳንትነት ለመወዳደር የኮንቬንሽኑን ይሁንታ ይጠባበቁ የነበሩትን ዶናልድ ትራምፕን ለመቃወም ከ100 የሚልቁ ፈቃደኛ ሴቶች በክሊቭላንድ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ነበር፡፡ ሴቶቹ ልብሳቸውን ሙሉ ለሙሉ በማውለቅ መስታወቶችን በመያዝ የሪፐብሊካን …

ዶናልድ ትራምፕን ኢላማ ያደረገው ለየት ያለው ተቃውሞ Read more »

ጭንቀት ውስጥ ያለው የወያኔ መንግስት በእረፍት ላይ ያለውን ፓርላማ ባስቸኳይ ተመልሶ እንዲመጣ በቴልቪዥን ጠርቷል። ባለፈው እንዲህ አይነት ጥሪ ያደረጉት መለስ ስለሞተ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሾም ነበር። አሁን ምን ተገኝ?!? ሀይለማሪያምን ሊፈነግሉት ይሆን? ወይስ የከፍተኛ ባለስልጣናትን ያለመከሰስ መብት አንስቶች ማዕከላዊ ለመላክ? Minilik …

ጭንቀት ውስጥ ያለው የወያኔ መንግስት በእረፍት ላይ ያለውን ፓርላማ ባስቸኳይ ተመልሶ እንዲመጣ በቴልቪዥን ጠርቷል። Read more »

 Minilik Salsawi ጎንደር፡ ዛሬ አንደተጠበቀው የብአዴን ኣና የትግሬ ፌድራሎች ስብሰባችዉን ጨርሰዋል፡፡ መግለጫም ከስብሰባዉ በሁላ የክልሉ መንግስት አዉጥቷል፡፡ መግለጫው ከወያኔ የተለምዶ ጸባይ አንጻር ስታይ በኔ ግምት መጥፎ ነው የሚባል አይደለም፡፡ ኮ\ል ደመቀ ለግዜው በጎንደር አስርቤት ዘመድ አየጠይቀው ኣንዲቆይ የተስማሙ ሲሆን ፍርድ …

በጎንደር በረከት ስምኦን ለወያኔ ኣለቆቹ ውድቀታችንን አታፋጥኑ ሲል ካሳ ተክለብርሃን ሕወሓትን አያንቆለጳጰሰ ነው። Read more »

አቶ ሀብታሙ አያሌው ወደ ውጭ አገር ሄደው ለመታከም የሚያስችላቸውን መረጃ መገኘቱን ተገለጸ አቶ ሀብታሙ አያሌው የቀድሞው የአንድነት ለፍትህና ዲሞክራሲ ፓርቲ አመራር አቶ ሀብታሙ አያሌው ወደ ውጭ አገር ሄደው ለመታከም የሚያስችላቸውን መረጃ መገኘቱን የቤተሰቡ የቅርብ ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። ህክምናው በዘገየ …

አቶ ሀብታሙ አያሌው ወደ ውጭ አገር ሄደው ለመታከም የሚያስችላቸውን መረጃ መገኘቱን ተገለጸ Read more »

#‎Ethiopia‬ ጥቅማቸው የተነካና የደነገጡ የሕወሓት ኣባላትና ደጋፊዎች የሆኑ የትግራይ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት ለሃምሌ16 ጠርተዋል። በሃረርጌና በሸዋ የተነሳው የኦሮሞ ሕዝብ ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል። ‪#‎OromoProtests‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ትላንትና ያገረሸው በምእራብ ሸዋ የተቀሰቀሰው የሕዝብ ተቃውሞ …

ጥቅማቸው የተነካና የደነገጡ የሕወሓት ኣባላትና ደጋፊዎች የሆኑ የትግራይ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት ለሃምሌ16 ጠርተዋል። Read more »

ኮሎኔል ደመቀ ከሕዝብ ጋር ተቀላቅላል! ጀግናው ኮሎኔል ደመቀ ከሕዝብ ጋር የተቀላቀለና ነገሩ በሽምግልና የተፈታ ቢሆንም በሕወሓት የሚመራው የፌደራል መከላከያና ልዩ ኃይል ፓሊስ ሕዝቡን አዘናግቶ ሊወስድ እንደሚችል ምንጮቻችን ጠቁመዋል! መላው የዐማራ ሕዝብ ከጎኑ በመቆም የወልቃይትን ጥያቄ አንግቦ ይሄዳል!!

ሰው በመግደል ወንጀል ጥርጣሬ በሚል በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ሕወሓት ክስ መሰረተች:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Welkait‬ ‪#‎Gonderprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ======== የዐማራ ተጋድሎ የዛሬ (ሀምሌ 12 ቀን 2008 ዓ.ም.) ውሎ ========== 1. በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ክስ ተመስርቷል፤ ሐምሌ 22 ቀን 2008 ዓ.ም. …

“ሰው በመግደል ወንጀል ጥርጣሬ” በሚል በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ሕወሓት ክስ መሰረተ Read more »

የአማራ ህዝብ ወዴት እንዲሄድ ነዉ የምትፈልጉት ?‪   ሸንቁጥ  አየለ‬ ————————————————- – ለጊዜዉ በአረብ ዶላር እርዳት እንዲሁም የአረብ አሽከር ሆነዉ:አገር አፍርሰዉ:የአለም አቀፍ ቅጥረኛ ሆነዉ እና የኢትዮጵያ ጠላቶ በጣሉላቸዉ ፍርፋሪ ድጋፍ ስልጣን ስለያዙ እብጠት ሊገላቸዉ ደርሶ አማራን አከርካሪዉን ሰበርንዉ ሲሉ አዋጅ አስነገሩ::ድንቁርና …

የአማራ ህዝብ ወዴት እንዲሄድ ነዉ የምትፈልጉት ?‪ ሸንቁጥ አየለ‬ Read more »

ትግራይ ክልልና የአማራ ነዋሪዎቿ (?) = የሕወሓት መሰሪ ተግባራት ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Tigray‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) አንዳንድ ሰዎች በየዋሕነት በትግራይ ክልል የአማራ ሕዝብና ሌሎች ብሄሮች የሚኖር ይመስላቸዋል:: ይህ ትልቅ ስህተት ነው::በዚህ አጋጣሚ ለመናገር ያህል ጠንካራና እና ገፍቶ የሚሄድ …

ትግራይ ክልልና የአማራ ነዋሪዎቿ (?) = የሕወሓት መሰሪ ተግባራት Read more »

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ተቃውሞ እና የሹፌሮች ስራ ማቆም አድማ በምእራብ ሸዋ ተካሄደ:: ፀረ-ሕዝብ መንግስታዊ ሽብርተኝነት ቀጥሏል:: ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በምእራብ ሸዋ ጀልዱ እና ጊንጪ ተቃውሞና የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችና የሚኒባስ የስራ ማቆም አድማ የተደረገ ሲሆን በጀልዱ ከተማ በርካቶች በወያኔ …

ተቃውሞ ና የሹፌሮች ስራ ማቆም አድማ በምእራብ ሸዋ ተካሄደ፤ወያኔያዊ ሽብርተኝነት ቀጥሏል Read more »

                                                         እነዚሁ ሰሞኑን በጎንደር የተገደሉ የፌዴራል ፖሊሶች ናቸው። ወደ ጎንደር ሲሰማሩ አብዛኞቹ ከሻእቢያ ጋር ለመዋጋት ነው ተብለው ነው የመጡት። እዉነቱ፣ ሚሽናቸው ሳይነገራቸው። ተዋሽተው። በቦታው ሲደርሱ ግን አድርጉ የተባሉት ሕዝባቸው ላይ እንዲተኩሱ ነው። ያሳዝናል። ይሄ ሁሉ መሆን አለነበረበትም። ወደዚህ ደረጃ መደረስ …

“ከሻእቢያ ጋር ለመዋጋት ነው” የሚል የሐሰት ተልዕኮ ተሰጥቷቸው ወደ ጎንደር ተልከው የተገደሉ የፌዴራል ፖሊሶች ፎቶዎች Read more »

ጎንደር ከተማ በሕወሓት ወታደሮች ተወራለች!!የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጧል። በተያያዘ ዜና በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ የሚኒባስ ሹፌሮች የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን በጀልዱ በጊንጪና አከባቢው ከፍተኛ የሆነ ውጥረት ነግሷል።ወደ አዲስ አበባ የሚወስዱ የትራንስፖርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል። የአማራ ክልል ባለስልጣናት ሕዝቡን ትጥቅ እንዲያስፈቱ በሕወሓት …

ጎንደር ከተማ በሕወሓት ወታደሮች ተወራለች፤ የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጧል‪ Read more »

News #Ethiopia Wetatoch Dimts july 18,2016 መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=6u6DkyYTBUY]

ወያኔና ሻዕቢያን ለማስታረቅ እስራኤል ሚና ይኖራታል የተባለውን የፖለቲካ ተንታኞች የማይሰራ ነው ማለታችው ታወቀ ። እስራኤል የወያኔም ወዳጃና በወታደራዊ መስክ ደጋፊ መሆንዋና ከሻዕቢያም ጋር መቀራረቧ ያለ ቢሆንም ሁለቱንም የማስታረቅ ፍላጎትም አቅምም የላትም ተብሏል ። አንዱን ወይ ሌላውን ልታስፈራራበት የምትችልበት አቅም የላትም …

ወያኔና ሻዕቢያን ለማስታረቅ እስራኤል ሚና ይኖራታል የተባለውን የፖለቲካ ተንታኞች የማይሰራ ነው ማለታችው ታወቀ Read more »

ይህ ሁሉ ገንዘብ ከየት መጣ? በሙስና በኪራይ ሰብሳቢነት ሚሊየነር ቢሊየነር ተኮነ፡፡ (በጌታቸው አስፋው) አምና መርካቶ በርበሬ ተራ ለአንድ ካሬ ሜትር ቦታ ጨረታ ሦስት መቶ ሰላሳ ሺሕ ብር ተሰጠ ተባለ፡፡ ዘንድሮ አቃቂ ቃሊቲ አንድ ካሬ ሜትር ቦታ በሰባ አምስት ሺሕ ብር …

ይህ ሁሉ ገንዘብ ከየት መጣ? በሙስና በኪራይ ሰብሳቢነት ሚሊየነር ቢሊየነር ተኮነ፡፡ Read more »

1. በዐማራ ክልል እና በፌደራል መንግሥት (የትግራ መንግሥት) መካከል ግልጽ ልዩነቶች ታይተዋል፡፡ ጨዋታው የሚዲያ ሆኗል፡፡ ለምሳሌ አቶ ንጉሡ ጥላሁን (የዐማራ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ) እና የትግራዩ የጸረ ሽብር ግብረ ኃይል መግለጫ ፍጹም ተቃራኒ ናቸው፡፡አቶ ንጉሡ ይህ ሁሉ ሕዝብ ችግር …

የአማራን ሕዝብ ትግል ለመገንዘብ የሚከተሉትን ወቅታዊ ሁኔታዎች መገንዘብ ያስፈልጋል Read more »

አክብረናቸው ደብዳቤ ስንጽፍላቸው፣ “ወገኖቻችን ናቸው፣ ለሕግ፣ ለሰብአና ቦታ ይሰጣሉ” ብለን ስንቀርባቸው፣ እነርሱ ግን አዉሬ ሆኑብን። ቤቶቻችንና እና እርሻዎቻችንን ለጥቃምቸው ከፈለጉ ለልማት ይፈለጋል ብለው ወስደው መንገድ ላይ ይጥሉናል።። የመብትና የፍትህ ጥያቄ ስናነሳ ፣ ስንጦምር፣ “ሽብርተኞች” ይሉናል። ሕጉን ተከትለን የማንነት ጥያቄ ስናቀርብ …

የሕዝብ ዝምታ ግፈኞችን የሚያደለብ ምግብ ነው – ግርማ ካሳ Read more »

በጎንደር ከተማ ብቻ ሳይሆን በአካባቢዋ እያየን ያለነው ወደ ሁለት ድምዳሜዎች እንድንደርስ ያደርገናል፡ “ከአዘዞ ፒያሳ አራዳ መናሀሪያ ወለቃ አንባ ጊወርጊስ ገደብየ ደባት ደባርቅ …ጎንደር …አውን ያለበት ሁኔታ ለማየት የተንቀሳቀስኩባችው ቦታወች የነዋሪወችን አስተያየት እንሆ” በሚል አንድ ጦማሪ የጎንደር የተለያዩ ቦታዎችን በመቅኘት የሚከተለውን …

በጎንደር ከተማ ብቻ ሳይሆን በአካባቢዋ እያየን ያለነው ወደ ሁለት ድምዳሜዎች እንድንደርስ ያደርገናል፡ Read more »

ሁለት መሰመር ያለባቸው ትላልቅ ነጥቦች – ግርማ ካሳ ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ አማራ …እየተባባልን በመከፋፈላችን ተጎድተናል። ከስረናል። በምትኩ ግፈኞች አልፎላቸዋል። በተናጥል እየደበደቡን፣ እየገደሉን፣ እያፈናቀሉና እና እያሸበሩን ይከው ንቀዉን እየተንደላቀቁ ናቸው። ከትላንትና ወዲያ በአዲስ አበባ ጥይቶች ተተኩሰው እነ ሽብሬ ደሳለኝ ወደቁ። በግፈኞች እጅ። …

ሁለት መሰመር ያለባቸው ትላልቅ ነጥቦች – ግርማ ካሳ Read more »

አቶ ንግሱ ጥላሁን ይባላሉ።፡ የአማራው ክልል የኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ ናቸው። በፌዴራል ደረጃ የኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊውን መቼም የማያወቅ ሰው ይኖራል ብዬ አላስብም። በኦሮሚያው ተቃዉሞ ጊዜ ጠንቋይ፣ ጋኔን ማናምን እያለ ሲቀባጥር የነበረው፣ ዱርዬው ጌታቸው ረዳን።ሁለቱም ሰሞኑን በጎንደር በተነሳው ቀውስ ዙሪያ ቃለ ምልልሶች …

ብአዴን ከግንባሩ ቢወጣ ይቀለዋል Read more »

የወያኔን አገዛዝ (ፀረ ሕዝብ) ወረራ ለማስቆም በመቻቻል ተባብረን መታገል አለብን:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Ethiopiaprotests‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Peopledisobedience‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – mereja.com – የሕወሓት አገዛዝ ባለፉት 25 አመታት ከፍተና ወንጀሎችን በሕዝብ ላይ ፈጽሟል::ይህ የማይካደዉን ሃቅ በላዩ ላይ የተጫነበት ሕዝብ ዘግይቶም ቢሆን ብሶቱን አደባባይ …

የወያኔን አገዛዝ (ፀረ ሕዝብ) ወረራ ለማስቆም በመቻቻል ተባብረን መታገል አለብን:: Read more »

በአዲስ አበባ ሁለት ሰዎች በጐርፍ አደጋ ህይወታቸውን አጡ ተባለ፡፡ባሳለፍነው ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡30 ገደማ ኮልፌ ቀራኒዬ ወረዳ 14 አስኮ አዲሱ ሰፈር ከሚገኘው ወንዝ ውስጥ የአንድ የ60 አመት ሰውዬ አስክሬን ተገኝቶ ለምርመራ ወደ ሆስፒታል ተልኳል፡፡ በዚያው ባሳለፍነወ ቅዳሜ ከቀኑ 11 ሰዓት ገደማ …

በአዲስ አበባ ሁለት ሰዎች በጐርፍ አደጋ ህይወታቸውን አጡ Read more »

የወያኔ ማጎሪያ ካምፕ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የሚባል እስረኛ የለም ሲል ካደ:: ………… የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጠው የመጨረሻ ትዕዛዝ መሠረት፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በመከላከያ ምስክርነት ሐምሌ 7 ቀን 2008 ዓ.ም. …

የወያኔ ማጎሪያ ካምፕ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የሚባል እስረኛ የለም ሲል ካደ:: Read more »

በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ይቀርብ የነበረው አልሚ ምግብ ከተቋረጠ 3 ወር መሆኑን ቦታው ድረስ ተገኝተው ተጎጂዎቹን የጎበኙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ተወካዮች ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በሶማሌ ክልል ስጢ ወረዳ ሰዴቶ ቀበሌ ድረስ በአካል ተገኝተው ተጎጂዎትን ያነጋገሩት የበጎ አድራጎት ድርጅት …

በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ይቀርብ የነበረው አልሚ ምግብና ውሃ ተቋረጠ Read more »

የወልቃይት ተወላጆች ከአዲስ አበባና ካርቱም እየታፈሱ ነው:: የጎንደሩ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ተከትሎ የተደናበረው የወያነ አገዛዝ የወልቃይት ተወላጆችን ከአዲስ አበባ እና ካርቱን እያፈሰ በማሰር ላይ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል::ጎንደር ከተማና በአጠቃላይ በአማራ ክልል ሕዝባዊውን አመጽ ተከትሎ በአደባባይ ሰዎች በብዛት ባይታዩም ውስጥ ውስጡን ግን …

የወልቃይት ተወላጆች ከአዲስ አበባና ካርቱም እየታፈሱ ነው:: Read more »

“መንግስት እንደፈለገ ያድርገን ብለን ቁጭ ብለናል” በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ስሙ ‹ማንጎ› የተባለው አካባቢ፣በቤት ፍርስራሾች ተሞልቷል፡፡ ቦታው በጦርነት ወይም በተፈጥሮ አደጋ የወደመ ነው የሚመስለው፡፡  የወዳደቁ የቤት ፍራሽ እንጨቶች፣የተጨረማመቱ የቤት ክዳን ቆርቆሮዎች ለዓይን ይታክታሉ፡፡ በፍርስራሾቹ ጥጋጥጎች ላይ …

በጦርነት ወይም በተፈጥሮ አደጋ የወደመ የሚመስለው ነፋስ ስልክ በቤት ፍርስራሾች ተሞልቷል፡፡ Read more »

Addis Admass – ከወልቃይት ጠገዴ ይልቅ ስለ ቦስተንና ፈርግሰን ከወልቃይት ጠገዴ እስከ ፈርግሰንና ቦስተን፣ ከአፍሪካ እስከ አውሮፓ፣ ከኤስያ እስከ ደቡብ አሜሪካ፤ የዘረኝነት ሰበቡ ቢለያይም፣ መጨረሻው ተመሳሳይ ነው፡፡ ምናልባት፣ በደንብ ለመወያየትና የራሳችንን አስተሳሰብ ለመፈተን፣ የውጭ አገራት ክስተቶች ጥሩ መነጋገሪያ ሊሆኑን ይችላሉ፡፡ …

የዘረኝነት ልሳናትና ቀለማት መብዛታቸው! (ዮሃንስ ሰ. ) ከወልቃይት ጠገዴ ይልቅ ስለ ቦስተንና ፈርግሰን Read more »

• ጃንሆይ አምላክ መባላቸውን በመቃወም፣ጃማይካ ውስጥ የቤተ-ክርስቲያን ማሰሪያ ገንዘብ ሰጥተዋል • በሻሸመኔ መጀመሪያ መሬት የተሰጣቸው ጥቁር አሜሪካውያን እንጂ ራስ ተፈሪያን አይደሉም • መስፍን አበበ “በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጊታር ተጫዋች ነኝ” ማለቱ ውሸት ነው የፎቶግራፍ ባለሙያው ንጉሴ ተሾመ ደጀኔ የተወለዱት በአዲስ አበባ …

“ታሪክ ተዛብቶ ሲቀርብ በጣም እናደዳለሁ” 50 ዓመታት በፎቶግራፍ ባለሙያነት Read more »

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ቤታቸው የፈረሰባቸው ተፈናቃዮች፣ “ሜዳ ላይ ወድቀናል” ሲሉ እያማረሩ ሲሆን በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ከረቡዕ ጀምሮ “ህገ ወጥ” የተባሉ ቤቶች እየፈረሱ ነው፡፡ በላፍቶ ከሚፈርሱ 20 ሺህ ቤቶች በተጨማሪ በአቃቂ 15 ሺህ ቤቶች እንደሚፈርሱም ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ በህገወጥ …

ላፍቶ ቤታቸው የፈረሰባቸው ተፈናቃዮች፣ “ሜዳ ላይ ወድቀናል” ሲሉ እያማረሩ በአቃቂ 15 ሺህ ቤቶች ይፈርሳሉ Read more »

በቅርቡ በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ስሙ ‹ማንጎ› በተባለው አካባቢ ቤታቸው የፈረሰባቸው ግለሰቦች “መውደቂያ፣ መድረሻ አጥተናል፤ ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር እየተጋፋን ለመኖር ተገድደናል” ሲሉ እያማረሩ ይገኛሉ፡፡ እስካሁን የት ናችሁ ብሎ ያነጋገራቸው የመንግስት አካል እንደሌለና አስታዋሽ አጥተው እንደተጣሉ …

ቤታቸው የፈረሰባቸው ግለሰቦች “መውደቂያ፣ መድረሻ አጥተናል” ሲሉ እያማረሩ ይገኛሉ፡፡ Read more »

• ሰላማዊ ትግል ትክክለኛው መንገድ ነው የሚል አቋም አለኝ • “ኢህአዴግ በሰላማዊ ትግል አይወርድም” የሚል ሃሳብ ስላለ ነው ሰዎች ተስፋ የሚቆርጡት • ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣም በሽብር ተከሰው በፍ/ቤት ነፃ ከተባሉ በኋላ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የአረና ፓርቲ አመራር …

ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣም:: (አብርሃ ደስታ) Read more »

የገጠማቸውን ሕመም ለማወቅ ባደረጉት ምርመራ በግራ ኩላሊታቸው ላይ ጠጠር መኖሩ የተነገራቸው የ37 ዓመት ሴት፣ ጠጠሩን በቀዶ ሕክምና ለማስወገድ በቤተል ቲቺንግ አጠቃላይ ሆስፒታል የተኙ ቢሆንም፣ ሕክምናው ተደርጎላቸው በሰላም ከተጠናቀቀ ከአራት ዓመታት በኋላ ባደረጉት የአልትራ ሳውንድ ምርመራ የግራ ኩላሊታቸው ሙሉ በሙሉ ተነጥሎ …

ቤተል ቲቺንግ ጠቅላላ ሆስፒታል የሕመምተኞችን ኩላሊት በመስረቅ ተከሰሰ፤4,590,000 የጉዳት ካሳ ተጠይቋል Read more »