የሰማያዊ ፓርቲ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አቶ አበበ አካሉ ፣በአገዛዙ ስርዓት ለእስር ተዳረገ!!! . የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የብሄራዊ ምክር ቤት አባልና በሚሊዩኖች ድምጽ ለነጻነት ሕዝባዊ ንቅናቄ በተለያዩ ከተሞች በመንቀሳቀስ ከፍተኛ ተሳትፎ ሲያደርግ የነበረው፣ እንዲሁም አንድነት ፓርቲ በአገዛዙ ሥርዓት ሲፍረስ የጀመረው …

የሰማያዊ ፓርቲ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አቶ አበበ አካሉ ፣በአገዛዙ ስርዓት ለእስር ተዳረገ!!! Read more »

የዐማራ ተጋድሎ ቀጣይነትና መስመር ማስያዝን በተመለከተ Muluken Tesfaw (የጎበዝ አለቃ አስፈላጊነት) የዐማራ ተጋድሎ የመኖር መብታችንና ሕልውናችን እስኪረጋገጥ ድረስ ይቀጥላል፡፡ ይህ ተጋድሎ የዐማራ ሕዝብ ነው፤ በማንም ጣልቃ ገብነት የተመራ አይደለም፡፡ ሕዝቡ ነው እየተጋደለ ያለው፤ ባለቤትነቱም የዐማራ ሕዝብ ነው፡፡ በሁሉም የዐማራ አካባቢዎች …

የዐማራ ተጋድሎ ቀጣይነትና መስመር ማስያዝን በተመለከተ (የጎበዝ አለቃ አስፈላጊነት) Read more »

Muluken Tesfaw – በቅራቅር ከተማ ከመላው ጠገዴ የመጡ ዐማሮች የተጋድሎ ሰልፍ አካሒደዋል፡፡ መጠኑ ከሃያ ሺህ በላይ የሚሆነው የተጋድሎ ተሳታፊ ወልቃይት ጠገዴን የዐማራ ማንነት ጥያቄ ለማዳፍ የሚደረገው ጥረት ሁሉ እንደማይሳካ ሲገልጽ ውሏል፡፡ የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ትግሬ አማራ ሳይባባል ለዘመናት በሰለም የኖረ …

በቅርቃር ጠገዴ ከሃያ ሺህ በላይ ህዝብ ሰልፍ ሲወጣ በሸዊት ዴፌራል ፖሊሶች ከህዝብ ጎን ተሰለፉ Read more »

በጠገዴ፣ አርማጭሆና ወልቃይት አካባቢዎች ውጥረቱ አይሏል፡፡ በሁለት ቀናት ብቻ የሞቱ ዐማሮች ቁጥር ከ65 በላይ ደርሷል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaResistance‬, ‪#‎የአማራ_ተጋድሎ‬ ‪#‎Welkait‬ የዐማራ ተጋድሎ ውሎ ዘገባ ( ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓ.ም.) – ጠገዴ (ቅራቅር)፡ የተከፈተባቸውን ጦርነት በመፍራት ዐማሮች ሴቶቻቸውን እና ሕጻናቶቻቸውን እያሸሹ …

በጠገዴ፣ አርማጭሆና ወልቃይት አካባቢዎች ውጥረቱ አይሏል፡፡ Read more »

ባህርዳር የሚገኘው የኦሮምያ ኢንተርናሽናል ባንክ በወያኔ የደህንነት ኣባላት ጥቃት ደረሰበት:: ‪#‎BahirDar‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaResistance‬, ‪#‎የአማራ_ተጋድሎ‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ባህርዳር የሚገኘው የኦሮምያ ኢንተርናሽናል ባንክ በወያኔ የደህንነት ኣባላት ጥቃት የደረሰበት ሲሆን ሆን ተብሎ የኦሮሞ ሕዝብን ከኣማራው ለማጋጨት በሕወሓት የተዘየደ እንደሆነ ታውቋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በኦሮሚያ …

ባህርዳር የሚገኘው የኦሮምያ ኢንተርናሽናል ባንክ በወያኔ የደህንነት ኣባላት ጥቃት ደረሰበት:: Read more »

ከኤርትራ ተነስቼ የኢትዮጵያን ሕዝብ ነጻ ኣወጣለሁ ማለት ዘበት መሆኑን ኣሁንም ሊማሩበት ኣልቻሉም ልብ ሊገዙ ኣልቻሉም ሻአቢያ ወያኔ እንደሚወድቅ ካረጋገጠ በሕዝብ ትግል ስም በግርግር ስልጣን ሊያሣጨው ፈልጎም እንዳይመስልህ ሻአቢያ በኣስመራ ያደራጀው የራሱ ስልጣን የሚቆጣጠር ሃዪል ኣለው ይህ ሃይል ግንቦት ሰባትን ሽፋን …

የግንቦት ሰባቶች በነጻነት ተዋጊነት ስም በኤርትራ በረሃ በቁም እስር አንዲኖሩ ተፈርዶባቸዋል፤በግርግር ስልጣን ለመያዝ መመኘት ኣደጋ ኣለው። (ፈንቅል ኣባቄራ) Read more »

ሙሉ በሙሉ ጎንደር እና ጎጃም ሕዝቡ በይፋ ከወያኔ ጋር መዋጋት ጀምሯል። ወያኔ በግልጽ በዐማራው ላይ የጅምላ ግድያ አውጇል፤ —   Minilik Salsawi በወረታ ከተማ ከባድ ተኩስ ተከፍቷል፥በአዲስ ዘመን ከፍተኛ ውጊያ በመደረግ ላይ ሲሆን እስካሁን በደረሰኝ መረጃ ሶስት ሰው መገደሉንና ብዛት ያላቸው …

ሙሉ በሙሉ ጎንደር እና ጎጃም ሕዝቡ በይፋ ከወያኔ ጋር መዋጋት ጀምሯል። Read more »

#‎BahirDar‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ባህርዳር የከባድ መሳሪያ ድምጽ ይሰማባታል;; ከፍተኛ ግጭት ተቀስቅሷል;; ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች መገደላቸው ይነገራል;; ባህር ዳር የስልክ መስመር ሙሉ በሙሉ ተዘግቷል። ከፍተኛ ተኩስ በባህር ዳር ተጀምሯል። በባህርዳር ፍልሚያው ቀጥሎአል። በአባይ ማዶ ታንኮች ወጥተዋል። አጋዚ በጭካኔ እርምጃ እየወሰደ …

ባህርዳር የከባድ መሳሪያ ድምጽ ይሰማባታል;; ከፍተኛ ግጭት ተቀስቅሷል:: Read more »

የ እስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚንስተር ዜጎቹ ወደ ኢትዮጵያ በተለይም ወደ ጎንደር እንዲሁም ኦሮሚያ ብሎም ወደ አዲስ አበባ ከሚያደርጉት ጉዞ እንዲቆጠቡ አስጠነቀቀ ። Minilik Salsawi ሰሞኑን በጎንደር በነበረው ግጭት ሰዎች በመሞታቸውና እንዲሁም በቀጣይ ተከታታይ ቀናት ሰላማዊ ሰልፎች ይካሄዳሉ የሚል መረጃዎች እየወጡ …

የ እስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚንስተር ዜጎቹ ወደ ኢትዮጵያ ከሚያደርጉት ጉዞ እንዲቆጠቡ አስጠነቀቀ ። Read more »

የባህር ዳር ሕዝብ አደባባይ በመውጣት ወያኔን አውግዟል ።የጎጃም ህዝብ ወልቃይትን በተመለከተ ለሃይለማሪያም ምላሽ ሰጠ ወልቃይት የሚለውን ቃል ሕወሃቶች በጭራሽ እንዲነሳ አይፈለጉም። የብአዴን አመራሮችም የወልቃይት ጥያቄ ሕወሃቶችን የሚያበሳጭ በመህኑ በይፋ አይናገሩትም። “የመልካም አስተዳደር ችግር” ብቻ ብለው ነው የሚያልፉት። ሆኖም የወልቃይት ጠገዴ …

የባህር ዳር ሕዝብ አደባባይ በመውጣት ወያኔን አውግዟል ። Read more »

የኦሮሚያ ተቃዉሞ ይዘቱን ሊቀይር ይችላል ተባለ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎BBN‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬   ” አማራና ኦሮሞዎች በመቀናጀት ከህወሃት ነጻ የሆነችዉን አዲሲቷን ኢትዮጵያ በሚገነቡበት ታሪካዊ ወቅት ላይ እንገኛለን ::” የኦሮሞ አክቲቪስቶች============================ ===========================================ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በነበረዉ የተቃዉሞ ሰልፍ ላይ የተሳተፉ አክቲቪስቶችን ቢቢኤን …

” አማራና ኦሮሞዎች በመቀናጀት ከህወሃት ነጻ የሆነችዉን አዲሲቷን ኢትዮጵያ በሚገነቡበት ታሪካዊ ወቅት ላይ እንገኛለን ::” የኦሮሞ አክቲቪስቶች= Read more »

 ከሰሜን ሱዳን ጋር በሚያዋስነው የአማራ ጠረፍ የሰሜን ሱዳን ጦር በአማራ ገበሬዎች ላይ ጦርነት ከፍቷል በጎንደር የተኩስ እሩምታው እንደቀጠለ ነው::  ስልክ በከፊል መስራት ጀምሯል ። ኢንተርኔት እንደተዘጋ ነው።  ጦርነቱ እንደቀጠለ ነው። በቆላድባ ከባድ ውጊያ እየተደረገ ነው ፍርድ ቤት፣ መስተዳድር ጽ/ቤት፣ መስሪያ …

ከሰሜን ሱዳን ጋር በሚያዋስነው የአማራ ጠረፍ የሰሜን ሱዳን ጦር በአማራ ገበሬዎች ላይ ጦርነት ከፍቷል Read more »

አዲስ አበባን ጨምሮ ኦሮሚያ ክልል በሰላማዊ ሰልፈኞች ሲጨናነቅ አማራ ክልል ደግሞ የጦርነት ቀጠና ሆነው ውለዋል። (ሙሉ ሪፖርት በምስልና ቪድዮ የተደገፈ) በኦሮሚያ ክልል የሰላማዊ ሰልፍ ግንባር ቀደሙ ሻሸመኔ ነበር፥ የኦሮሞ ሕዝቦች ለነጻነታቸውና መብታቸውን ለማስከበር በሚያደርጉት ትግል ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ወገኖቻቸው ጋር በመሆን …

አዲስ አበባን ጨምሮ ኦሮሚያ ክልል በሰላማዊ ሰልፈኞች ሲጨናነቅ አማራ ክልል ደግሞ የጦርነት ቀጠና ሆነው ውለዋል። (ሙሉ ሪፖርት በምስልና ቪድዮ የተደገፈ) Read more »

የትግል ጥሪ ለመላዉ የኢትዮዺያ ህዝብ! ከኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ የአለም አቀፍ ድጋፍ ቡድን በነገዉ ቅዳሜ ሀምሌ 30, 2008 በመላዉ ኦሮሚያ በተጠራዉ የተቃዉሞ ሰልፍ ህዝባችን በብሔር ፣ በዘር ፣ በቀለም ፣ በሀይማኖትና በፆታ ሳይከፋፈል የዜግነት መብቱን፣ ነፃነቱንና እኩልነቱን ለማረጋገጥ እንዲወጣ ጥሪ እናደርጋለን:: …

የትግል ጥሪ ለመላዉ የኢትዮዺያ ህዝብ! ከኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ የአለም አቀፍ ድጋፍ ቡድን Read more »

ይህ እጅግ አሳዛኝ ቪዲዮ የተቀረፀው በእስራኤል ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የወልቃይት ጠገዴን የአማራ ማንነት ጥያቄ በመደገፍ ሰላማዊ ሰልፍ ከወጡ ሰልፈኞች መካከል አንድ እናት ከልባቸው አምርረው እያለቀሱ የተናገሩት መሳጭ ንግግር ነው ልብ ብለው ያድምጡት . [youtube http://www.youtube.com/watch?v=cCotZnwA9Aw]

አዘዞ ዉስጥ ከፍተኛ ዉጊያ እየተደረገ ነዉ። የጎንደር ከተማ ነዋሪዎችን ጥሪን ሰምቶ ትጥቁን ይዞ ወደ ጎንደር ላይ በመገስገስ የነበረዉ የአዘዞና የ አካባቢዉ ነዋሪ ከትግራይ መጥቶ ከሰፍረ ልዩ ጦር ጋር እየተዋደቀ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል። እስከ አሁን ድረስ ከሁለቱም ወገን ያለዉ ጉዳት በይፋ …

አዘዞ ዉስጥ ከፍተኛ ዉጊያ እየተደረገ ነዉ። Read more »

ጎንደር ስልክና ኢንተርኔት ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል፤ ማክሰኝት የመለስ ቢል ቦርድ ተቃጥሏል – ደብረታቦር ጠዋት 12 ሰአት ጀምሮ የተጋድሎ ሰልፍ ይደረጋል – ደብረታቦር ወገኖቻቸውን በስለላ አሳልፈው የሚሰጡ ባንዳዎች አርፈው እንዲቀመጡ መልእክት ደርሷል፤ ስም ዝርዝራቸውና ፎቷቸው ከታች ቀርቧል፡፡Muluken Tesfaw ከጎንደር ከተማ 40 …

ጎንደር ስልክና ኢንተርኔት ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል፤ ማክሰኝት የመለስ ቢል ቦርድ ተቃጥሏል Read more »

ኮሎኔል ደመቀን ወደ ማእከላዊ ሊወስዷቸው መሆኑን ተከትሎ ተቃውሞ ተካሄደ ። ‪#‎MinilikSalsawi‬ በጎንደር አሁንም ህዝቡ መንገድ በመዝጋት ላይ ሲሆን የፊደራል ፖሊሶች ህዝቡን ለመበተን መሳሪያ በመተኮስ ላይ ናቸው። ጎንደር የቶክስ እሩምታ ላይ ነች ፒያሳ ሚባለው አካባቢ ሙሉ በሙሉ መንገዱ ተዘግቷል። ኮሎኔል ደመቀን …

ኮሎኔል ደመቀን ወደ ማእከላዊ ሊወስዷቸው መሆኑን ተከትሎ ተቃውሞ ተካሄደ ። Read more »

ጎንደር የጦርነት ቀጠና ሆናለች ። ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ አንዳንድ ታጣቂ ገበሬዎች እና የታጠቀው የከተማ ኗሪ ከሕወሓት ጦር ጋር እዬተፋለሙ ነው። አጠቃላይ የጎንደር ዞን ታጣቂ ገበሬዎች በአጭር ጊዜ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ ፒያሳ አካባቢ የወያኔን ባንዲራ በማውረድ የአባቶቹን ሰንደቅ አላማ …

ጎንደር የጦርነት ቀጠና ሆናለች ። Read more »

የኣዲስ አበባ ወጣቶች ከዚህ ቀጥሎ የተመለከተውን የሰላማዊ ሰልፍ መልዕክት የያዘ በራሪ ወረቀት በራሳቸው ተነሳሽነት አሳትመው እያሰራጩ ነው #‎AddisAbaba‬ ‪#‎Demonstration‬ የኣዲስ አበባ ወጣቶች ከዚህ ቀጥሎ የተመለከተውን መልዕክት የያዘ በራሪ ወረቀት በራሳቸው ተነሳሽነት አሳትመው እያሰራጩ ነው ጉዳዩ: ሰላማዊ ሰልፍ ማወጅን ይመለከታል፡፡‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎Amharaprotests‬ …

የኣዲስ አበባ ወጣቶች ከዚህ ቀጥሎ የተመለከተውን የሰላማዊ ሰልፍ መልዕክት የያዘ በራሪ ወረቀት በራሳቸው ተነሳሽነት አሳትመው እያሰራጩ ነው Read more »

“ትግሉን እንደጀመርነው እንጨርሰዋለን” ዐማሮች በደብረታቦር ከተማ _ነገ በተጠራው የወይኔዎች ስብሰባ ሕዝቡ እንዳይተባበር አስተያየት ተሰጥቷል፤ ቅዳሜ በሐምሌ 30 የወያኔ መንፈስ በደብረታቦር ይባረራል፤ ባነሮች በሚገባ ተዘጋጅተዋል። ትግሉን እንደጀመርነው እንጨርሰዋለን፤ ወልቃይት ጠገዴ፣ መተከል፣ ራያ ዐማራ ነው፤ በአባቶቻችን አገር ግዞተኛ አንሆንም… ወዘተ የሚሉ ደማቅ …

ቅዳሜ በሐምሌ 30 የወያኔ መንፈስ በደብረታቦር ይባረራል፤ ባነሮች በሚገባ ተዘጋጅተዋል። ትግሉን እንደጀመርነው እንጨርሰዋለን፤ Read more »

በባህር ዳር ሰልፍ አስተዳደሩ እውቅና ሊሰጥ መሆኑ ታወቀ – ግርማ ካሳ ነሐሴ 1 ቀን በባህር ድፋር ከተማ ሰልፍ እንደሚደረግ የሰማያዊ ፓርቲ እና በጎንደር ሰልፍ እንዲደረግ ያደረጉ የአገር ሽምጋሌዎች፣ ለአስተዳደሩ አሳውቀዋል። የብአዴን አስተዳደር ከአገር ሽማግሌዎች ጋር እየተነጋገረ እንደሆነ በይፋ መግለጽ አይፈለግም። …

በባህር ዳር ሰልፍ አስተዳደሩ እውቅና ሊሰጥ መሆኑ ታወቀ – ግርማ ካሳ Read more »

ሕዝብ በማያውቀው ሕግ ገዢ ነን ባዮች ሊመሩት አይችሉም። ሰልፉ ኣይቀሬ ነው። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Demonstration‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – mereja.com በኦሮሚያ ክልል ለቅዳሜ ሐምሌ 30 2008 ታላቅ ሕዝባዊና ሰልማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ተጠርቷል። ይህን ጥሪ ተከትሎ የኦሮሚያው ክልል የወያኔ ወኪል ሙክታር …

ሕዝብ በማያውቀው ሕግ ገዢ ነን ባዮች ሊመሩት አይችሉም። ሰልፉ ኣይቀሬ ነው። Read more »

በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ውስጥ የእስረኞች ዮኒፎርም ተግባራዊ ሆነ በዛሬው እለት ቢቢኤን በደረሰው መረጃ መሰረት በቃሊቲ ዞን ሁለት ውስጥ ቀይ ቀለም ያለው የእስረኞች ዮኒፎርም በግዳጅ እንዲለበስ ተደርጓል ይሄው ዛሬ በግዳጅ እንዲለበስ የተደረገው ዮኒፎርም የወንዶች እጅጌ ጉርድ ቱታ ሲሆን የሴቶች ደግሞ ጉርድና …

በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ውስጥ የእስረኞች ዮኒፎርም ተግባራዊ ሆነ Read more »

የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ መዘግየት ለችግር እያጋለጣቸው መሆኑን ገለፁ በተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ ስራተኞች ወርሃዊ ደሞዝ ከሚከፈላቸው ግዜ በላይ በመዘግየቱ የተነሳ ለችግር እየተጋለጡ መሆኑን እየገለፁ እንደሚገኙ ሰራተኞቹን ዋቢ ያደረጉ ምንጮቻችን ገልፀዋል ፡፡ እንደምንጮቻችን ገለፃ በአዲስ አበባ ገቢዎችና ጉምሩክ የሚሰሩ ሰራተኞች …

የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ መዘግየት ለችግር እያጋለጣቸው መሆኑን ገለፁ Read more »

ውዱ የአማራ ልጅ ኮ/ል ደመቀ ሕዝባችን የገባበትን አስከፊ ሁኔታ ጠንቅቆ የተረዳ ወንድማችን ነው፡፡ ሁልጊዜም በተገናኘን ቁጥር ባለፉት 40 ዓመታት በአማራ ሕዝብ ላይ ሲደርስ የቆየውን በደል እየጠቀሰ፣ ሕዝባችን እየደረሰበት ካለው መጠነ ሰፊ በደል አንጻር፣ ተደራጅቶ ካልተንቀሳቀሰ በስተቀር ወደፊት ወሮበላው የወያኔ ግፈኛ …

ትግላችን ረዥምና እልህ አስጨራሽ ነው፤ ግን እንወጣዋለን!! Read more »

በተለይ ሰማያዊ ፓርቲ ህዝባዊ ትግል ለማገዝና ለመምራት በእውነተኛ የለውጥ ፈላጊ አመራሮችና አባላቶች በተከፈለና ወደፊትም በሚከፈል መሰዋዕትነት የቆመ ፓርቲ ነው።ይህ ሁሉ የሚሆነው የህዝብ ጥያቄ ትክክለኛ ምላሽ እንዲያገኝ ነው። ይህም በመሆኑ በአገራችን በአራቱም አቅጣጫ በአገዛዙ ሥርዓት ላይ የተነሣው ህዝባዊ ተቃውሞ “የእኔ ነው …

ህዝባዊ ትግል ማገዝ እንጂ ማደናቀፍ የሃቀኛ ፓርቲ መገለጫ አይደለም! Read more »

የኦሮምያዉ ህዝባዊ እምቢተኝነት እስከ ህዝባዊ ነጻነት (ዶ/ር መራራ ጉዲናም ይናገራሉ) የኦሮምያ ህዝባዊ እምቢተኝነት ቀጥሏል፥ኦሮምያ በሙሉ የሚሳተፍበት ታላቅ ሰልፍ ተጠርቷል • ህወሃትም ንጹኋንን መግደሉን አላቆመም።ህዝቡም መታገሉን አላቆመም።በስተመጫረሻ ቀጥ ብሎ የሚቆመዉ የጨቋኞች ሴራ እንጂ የህዝብ ፍላጎትና ምርጫ አይሆንም። [youtube http://www.youtube.com/watch?v=kj6Gc0VqQD8] ቢቢኤን ሐምሌ …

(ዶ/ር መራራ ጉዲናም ይናገራሉ) የኦሮምያ ህዝባዊ እምቢተኝነት ቀጥሏል፥ኦሮምያ በሙሉ የሚሳተፍበት ታላቅ ሰልፍ ተጠርቷል Read more »

‪#‎FreeZAAU20‬ ‪#‎OromoProtests‬ ‪#‎Ethiopia‬ በኦሮሚያ እየተካሄደ ያለውን ህዝባዊ አመፅ ተከትሎ በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን ሰብአዊ መብት ጥሰት በመቃወም የካቲት 29, 2008 ቀን አዲስ አበባ በሚገኘው አሜሪካ ኤምባሲ ( U.S. Embassy Addis Ababa ) በር ሰልፍ በመውጣታቸው ክስ ተመስርቶባቸው የታሰሩት 20 ኦሮሞ …

አሜሪካ ኤምባሲ በር ላይ ሰልፍ ያደረጉ የኦሮሞ ተማሪዎች ኢፍትሃዊ ስቃይ ቀጥሏል Read more »

በርክሌይ ዩኒቨርሲቲ ለኦፔራ አቀንቃኟ ሃና ግርማ የሰጣት ዕድል በአሜሪካ ኤምባሲ ቪዛ ክፍል እክል ገጠመው ‹‹አሜሪካዊ የቪዛ ክፍል ሠራተኛ ሞራላዊ ጉዳት አድርሶባታል›› ቴዎድሮስ መኮንን (ቴዲ ማክ) ካለፉት አምስት ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የኦፔራ ሙዚቃን በማቀንቀን ትልቅ ዕውቅና ያገኘችው የ16 ዓመት ታዳጊዋ ሃና …

በርክሌይ ዩኒቨርሲቲ ለኦፔራ አቀንቃኟ ሃና ግርማ የሰጣት ዕድል በአሜሪካ ኤምባሲ ቪዛ ክፍል እክል ገጠመው Read more »

በደብረ ታቦርና ለፋርጣ ሕዝብ ጥሪ እየተበተነ ነው በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የቅስቀሳ ወረቀቶች እየተለጠፉ ነው። የወልቃይት ጠገዴ ዐማሮች ጉዳይ ዋነኛ የዐማራ ተጋድሎ ማዕከል ነው። ስለ መተከልና ራያ ዐማሮች ስቃይ በቅስቀሳ ወረቀቶቹ ላይ በዝርዝር ተዘጋጅቷል። ቀጥሎ የምትመለከቷቸው የቅስቀሳ ማስታወቂያዎች በደብረታቦር ከተማ የተለጠፋና …

በደብረ ታቦርና ለፋርጣ ሕዝብ ጥሪ እየተበተነ ነው:: የቅስቀሳ ወረቀቶች እየተለጠፉ ነው። Read more »

በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ክስ የተመሰረተው ኣዲስ ኣበባ ሲሆን ጎንደር ላይ የቀረበው ክስ ከሳሽ የለውም። Minilik Salsawi Report በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ክስ የተመሰረተው ኣዲስ ኣበባ ሲሆን ጎንደር ላይ የቀረበው ክስ ከሳሽ የለውም። የጎንደር ሕዝብ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተላልፎ ቢሰጥ …

በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ ክስ የተመሰረተው ኣዲስ ኣበባ ሲሆን ጎንደር ላይ የቀረበው ክስ ከሳሽ የለውም። Read more »

ሐምሌ አምስት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት ሶስት ቀናት በጎንደር ከተማ የተነሳውን ግጭት ተከትሎ በጎንደርና በደባርቅ በደረሰው ንብረት ውድመት በተደረገው ማጣራት በአጠቃላይ በጎንደር የ139 በደባርቅ ደግሞ የሦስት ኢትዮጵያውያን ንብረት በተለያየ ደረጃ መውደሙን የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት ዳይሬክተር አቶ ንጉሱ ጥላሁን …

“በጎንደር የወደመው ንብረት ዝርዝር ውጤት በአንድ ብሔር ላይ የተነጣጠረ ጥቃት መኖሩን አያሳይም” አቶ ንጉሱ ጥላሁን Read more »

የዐማራን ተጋድሎ ከእንግዲህ ማንም ሊጠልፈው አይችልም! Muluken Tesfaw (ዐማራ የሚለውን ቃል የማይጠቀሙ በውስጣቸው የታመቀ ጥላቻ ያለባቸው ወይም የሚፈሩ ናቸው) ስጋ በወደቀበት ቦታ ሁሉ ብዙ አሞራዎች ለመንጠቅ ይሮጣሉ፡፡ የዐማራውን ተጋድሎ ለመጥለፍ የሚሞክሩ ብዙ ግለሰቦች (ቡድኖች) ይኖራሉ፡፡ ይህን ማንም ያውቃል፡፡ ግን ከዚህ …

የዐማራን ተጋድሎ ከእንግዲህ ማንም ሊጠልፈው አይችልም! Read more »

አሁንስ በቃ ……..ትግሉ ተቃዉሞው ይቀጥላል ….. ግርማ ካሳ በሕወሃቶች ጌታቸው አሰፋና ሶሞራ የኑስ በቀጥታ የሚታዘዙ የአጋዚ ወታደሮች ይህ አይነቱን ግፍና ጭካኔ እየፈጸሙ ነው። ይህ መቆም አለበት። ጣሊያን በህዝባችን ላይ ካደረሰው ስቃይ የበለጠ ስቃይ የምንቀበልበት ምንም ምክንያት የለም። ይህ ግፈኛ ስርዓት …

አሁንስ በቃ ……..ትግሉ ተቃዉሞው ይቀጥላል ….. ግርማ ካሳ Read more »

ደብረ ታቦር ከተማ ቅዳሜ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል!! የዐማራ ተጋድሎ እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ ነው!! የዐማራ ተጋድሎ ታቦር ተራራ አናት ላይ ሆኖ ደብረ ታቦርን እየጠራ ነው፤ ውዶ አሞራገደል፣ አፈረዋናት፣ እብናትና በለሳን፣ ከምከም ቃሮዳን እስከ መልዛ ድረስ ተነስ! ተራመድ እያለ ነው፡፡ …

ደብረ ታቦር ከተማ ቅዳሜ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል Read more »

አማራው በገንዘብ ተደልሎ መሳሪያዉን ኣያስረክብም፤ የወያኔ ጅልነት ጣሪያ ነክቷል፥ መሳሪያ ለኣማራው ልጁ ነው ልቡ ነው ትንፋሹ ነው፤ ኣማራውን በገንዘብ ደልለን መሳሪያውን እናስፈታዋለን ማለት ወያኔ ምን ያህል ጅል እና ሞራል የጎደለው መሆኑን ያመለክታል።ወያኔ ፈሪ ሽንታም ነው። [youtube http://www.youtube.com/watch?v=pwRgk7XeVx4&w=560&h=315] [youtube http://www.youtube.com/watch?v=47ETYoNLHuA]

  በቃ አየህ ሲያስፈልግ ዝም ብለህ ታወራለህ፡፡ ለማንኛውም እኔ ያልኩዎት ይኼንን ነው፡፡ ምንድን ነው ያልከኝ? የአሜሪካ ምርጫ ቴአትር አይደለም፡፡ የእኛ ቴአትር ነው እያልከኝ ነው? እህሳ፡፡ ግን ለምን ቴአትር እንደሆነ ታውቃለህ? አላውቅም፡፡ በሕዝቡ ፍላጐት ነዋ፡፡   [የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ቢሮ ቁጭ …

በቃ አየህ ሲያስፈልግ ዝም ብለህ ታወራለህ፡፡ የኛ ሕዝብ ትያትር ይወዳል፡፡ የወያኔው ሚኒስትርና የኣሜሪካ ምርጫ Read more »

የነፍጠኞች ፖሊቲካ ( መስፍን ወልደ ማርያም ) ሐምሌ 2008 ነፍጠኛነት ባህላችን ነው፤ ፖሊቲከኛነት አዲስና ባዕድ የትግል ዘዴ ነው፤ ፖሊቲከኛነትና ነፍጠኛነት ተቃራኒ ተግባሮችን ያመለክታሉ፤ ተቃራኒ ተግባሮች አብዛኛውን ጊዜ ተቃራኒ ዘዴዎች ያስፈልጋቸዋል፤ ለምሳሌ መፍጨትና መቡካት ተቃራኒ ተግባሮች ናቸው፤ መፍጨት ሲበታትን፣ ማቡካት ሰብስቦ …

የነፍጠኞች ፖሊቲካ ( መስፍን ወልደ ማርያም ) Read more »

ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ ፍርድ ቤት ዛሬም አልቀረቡም :: ኮሎኔሉን የከሰሰ አካል የለም። ዛሬ ሀምሌ 25 ቀን 2008 ዓም ፍርድ እንደሚቀርቡ የተገለጸው ኮሎኔል ደመቀ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ውለዋል። የወልቃይት ዐማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ አባላት ለምን መቅረብ እንዳልቻለ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን …

ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ ፍርድ ቤት ዛሬም አልቀረቡም :: ኮሎኔሉን የከሰሰ አካል የለም። Read more »

በጎንደር ሰልፍ ላይ የተጻፈ ግሩም፡ጽሁፍ በግርማ ሰይፉ የጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ በእውነት ሰላማዊ ሆኖ አልፏል፡፡ መንግሰት በዚህ ጉዳይ ጠብ በመጫር ባለመሳተፉ ሊመሰገን ይገባል፡፡ ከመንግሰት የምንጠብቀው ይህንን ነው፡፡ ነገር ግን ከሰልፉ ማብቃት በኋላ መንግሰት ጠብ ጫሪነቱን ቀጥሎበታል፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ የአማራ ክልል የህዝብ …

በጎንደር ሰልፍ ላይ የተጻፈ ግሩም ጽሁፍ በግርማ ሰይፉ Read more »

መግለጫ፡ መጪው ቅዳሜ ዕለት በመላው ኦሮሚያ ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡ በትናንትናው እለት በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ በአስርታት ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ ወያኔን ተቃውሞ በሰላም ወደ ቤቱ ተመለሰ። በጣም ጥሩና ታሪካዊ ሰልፍ ነበር። በእለቱ ከጥቂት በኋል ግን በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ …

መግለጫ፡ መጪው ቅዳሜ ዕለት በመላው ኦሮሚያ ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡ Read more »

ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓ.ም ዐማሮች በባሕር ዳር ሰልፍ ይወጣሉ  Muluken Tesfaw ቀጣይ እሁድ የነሐሴ መባቻ ዕለት ዐማሮች በባሕር ዳር ሰላማዊ ሰልፍ ይወጣሉ፡፡ ሰላማዊ ሰልፉን የከተማ አስተዳደሩ ላይፈቅድ ይችላል፤ ግን ማንም አይቀርም፡፡ ከዳንግላ እስከ ወረታ፣ አዴት እስከ ጢስ አባይና ዘጌ …

ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓ.ም ዐማሮች በባሕር ዳር ሰልፍ ይወጣሉ Read more »

ሕወሓት በአወዳይ በወሰደው እርምጃ 6 ንጹሃን ተገደሉ ከ26 በላይ ቆሰሉ በዛሬው እለትም የቤት ለቤት አፈሳው ቀጥሎ ውሏል የትልቁን መስጅድ ኢማም ከመኖሪያ ቤታቸው እየደበደቡ እንደወሰድዋቸውእማኞች ለቢቢኤን ገልጸዋል:: በበዴሳ በተደረገው ተቃውሞ ህዝቡ እስር ቤትን በመስበር እስረኞችን አስፈትቷል በትላንትናው እለት የመንግስት አጋዚ ወታደሮች …

ሕወሓት በአወዳይ በወሰደው እርምጃ 6 ንጹሃን ተገደሉ ከ26 በላይ ቆሰሉ Read more »

በባህር ዳር ከተማ ለሚደረገው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ የማሳወቂያ ደብዳቤ ገቢ ተደረጓል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ ነሐሴ 01 ቀን 2008 ዓ/ም በባህር ዳር ከተማ ለሚያደርገው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ደብዳቤ ከሀሙስ ሐምሌ 21 ቀን 2008 ዓ/ም ጀምሮ የባህር ዳር ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት ተቀብሎ …

በባህር ዳር ከተማ ለሚደረገው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ የማሳወቂያ ደብዳቤ ገቢ ተደረጓል፡፡ Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣንን በዋና ሥራ አስኪያጅነት ለ14 ዓመታት ሲመሩ የቆዩት ኢንጂነር ፍቃዱ ኃይሌና ምክትላቸው አቶ ግደይ እሸ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው ተሰማ፡፡ የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ የባለሥልጣኑ ኃላፊዎች ከፍተኛ ኃላፊዎች እንደሚነሱ ሲነገር ቢቆይም ከኃላፊነታቸው መሰናበታቸውን የሚገልጸው  ደብዳቤ ሰሞኑን ደርሷቸዋል፡፡ ሁለቱም ባለሥልጣናት …

ከ14 ዓመታት በላይ በኃላፊነት የከተማውን መንገዶች ባለሥልጣን ሲመሩ የቆዩት ከነምክትላቸው ተሰናበቱ Read more »

በጎንደር ከተማ የተካሔደውን የዐማራ ተጋድሎ ዓላማውን ለመሸፋፈን የቀረበ በማር የተለወሰ መርዝ MULUKEN TESFAW · ኢቢሲ በዚሁ መሠረት ዜና ሰርቶበታል (ይህን ጽሑፍ እያነበባችሁ በምትችሉት ሁሉ በትኑት) ይህን ጽሑፍ ለማዘጋጀት ብዙ ተጨንቄያለሁ፤ ሆኖም በቀጣይ የዐማራውን ትግል ለመጥለፍ የሚፈልጉ ኃይሎች ‹‹አውቀናል›› ካላሏቸው የማይተኙ …

በጎንደር ከተማ የተካሔደውን የዐማራ ተጋድሎ ዓላማውን ለመሸፋፈን የቀረበ በማር የተለወሰ መርዝ Read more »

ለመብቴ ለነጻነቴ እምቢኝ ያለው ሕዝብ ሊታጠቅ ይገባል።ዝም ብሎ መሞት ሳይሆን መግደልም ያስፈልጋል።‪ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ሕወሓት ፈሪ ድርጅት ነው መሳሪያ ይዘህ ከቀረብከው ሽንታም ነው።ሕዝቡ በተለያየ አቅጣጫ ስለመብቱ ስለነጻነቱ ስለኣንድነቱ ስለማንነቱ ጨቋኞችን እያስጨነቀ ይገኛል፤ሊለያዩት ደፋ ቀና ቢሉ ኣልተቻላቸውም። በፍጹም ኣልሆነላቸውም፤ይባስ …

ለመብቴ ለነጻነቴ እምቢኝ ያለው ሕዝብ ሊታጠቅ ይገባል። ዝም ብሎ መሞት ሳይሆን መግደልም ያስፈልጋል።‪ Read more »