ኢትዮጵያን ከቅርጫ ለማትረፍ
ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም፤ ነጻነት ለሀገሬ)
የአሁኑ አስገራሚ ጊዜ ሸክስፒር፣ ጁሊየስ ቄሳር በሚለው ፅሁፉ ላይ ለተናገረው አነጋገር ልዩ ትርጉም ይሰጠዋል፣ “ሰዎች የሰሩት ተንኮል ከመቃበራቸው በላይ ሀያው ሆኖ ይኖራል” ብሎ ነበር ሸክስፒር። በአሁኑ ጊዜ አቶ መለስ ዜናዊ በህይወት በነበሩበት ጊዜ ከሰሩት ተንኮሎችና ጭራቃዊነት የሞላው አስቀያሚ ተግባር ውርስ ጋር ፊት ለፊት ተፋጥጠን እንገኛለን።
ድነቃቸው ከበደ
የዘገዬ ፍትህ እንደተነፈገ መቆጠር የለበትምን?
ሥርጉተ ሥላሴ
በደምና በአጥንት መስዋዕትነት ተከብሮ የቆየ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለባዕድ አሳልፈን አንሰጥም!
ታደሰ ብሩ
የተመላሾች ጉዳይ …
ኢቲቪ በቅርቡ አንድ፣ በአንድ በኩል አሳዛኝ፤ በሌላ በኩል አስቂኝ ዶኪሚንተሪ ለተመልካቾቹ አቅርቧል። በርካታ ጉዳዮች ተነስተዋል። በዚህ ጽሑፍ የፌዴራል ከፍተኛ አቃቤ ሕግ የሆኑት፣ አቶ ብርሃኑ ወንድማገኝ፣ አንጋፋው ጋዜጠኛ እስክንደር ነጋን በተመለከተ፣ በተናገሩት ላይ ጥቂት ሃሳቦችን ለመገልጽ እወዳለሁ።



የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለዳግመኛ ክህደት እንዳይዳረግ