የኢዜአ ማደናገሪያ ዜና – አንድ ተጨባጭ ምሳሌ

ፎቶ ከኢዜአ Photo from ENAታደሰ ብሩ
በቅድሚያ የሚከተለውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን (ኢዜአ) ዜና አጣጥሙልኝ።
በባሌ ዞን በንብ ማነብ ፓኬጅ የተሳተፉ አርሶ አደሮች ከ53 ነጥብ 7 ሚሊዮን የሚበልጥ ገቢ አገኙ
ጎባ ጥር 10/2006፦ በባሌ ዞን ከእርሻ ስራ በተጓዳኝ በንብ ማነብ ፓኬጅ የተሳተፉ አርሶ አደሮች ከ53 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ማግኘታቸውን የዞኑ የእንስሳት ሀብት ልማትና ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ …