አበራ የማነአብ እና ገነት ግርማ
በአበራ ለማ (ደራሲ፣ ጋዜጠኛና ባለቅኔ)
አንጋፋው የዲሞክራሲና የለውጥ አርበኛ አበራ የማነአብ የሰባ ሁለት አመት አዛውንት ናቸው። ከዚህ እድሜያቸው ውስጥ የወያኔ/ኢህአዴግ መንግስት ባፈላማ ይዟቸው ሃያ አምስቱን አመታት ባለም በቃኝና ወህኒ ቤቶች ቀርጧቸዋል። ከዚህ ውስጥ ባመክሮ ጥቂት አመታት አራግፈው አስራ ስድስት አመት ከስምንት ወራት በህሊና እስረኝነት አሳልፈዋል።

ግርማ ካሳ

ይድነቃቸው ከበደ
መራራ ስንብት – ከመብራታችን ጋር …

ለልጅ ተክሌ የተሰጠ ምላሽ
የማለዳ ወግ፦ የጅዳ ሸረፍያ እስከ ሽሜሲ የተሰማው የወገን ዋይታና እዚህ ያደረሰን መንገድ!
ግርማ ካሳ
ክፍል አምስት 