አንዱዓለም ግንቦት ሰባት ከተባለ፤ እኔም ግንቦት ሰባት ነኝ

አንዱዓለም አራጌ Andualem Aragieግርማ ካሳ

“በሕገመንግሥቱ የመደራጀት መብታቸው የተጠበቀላቸው ፓርቲዎችን አልከሰስንም። ፓርቲዎችን ግን ሽፋን አድርገው ሥርዓቱን ወይንም ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመናድ እንንቀሳቀሳለን የሚሉ ኃይሎችን ግን ዛሬም፣ ነገም፣ ሕጉን የማስከበር ግዴታና ኃላፊነት ስላለብን ከመከሰስ አያመልጡም ማለት ነው።”

ሙሉውን አስነብበኝ …