ቴዲ አፍሮና የቢራው ፖለቲካ

Bedele Beers በደሌ ቢራክንፉ አሰፋ
በጋዜጠኛ ስህተት የወጣች አንዲት ጽሑፍ ምክንያት 18 ሺህ ፊርማ በኢንተርኔት መሰባሰቡን ሰማን። ጽሑፉን ያሳተመው መጽሔት ስህተቱን አረመ። ይቅርታም ጠየቀ። ዘመቻው ግን እንደቀጠለ ነው። ቴዲ አፍሮ ይንን እንዳልተናገረ መግለጫ ቢሰጥም ጉዳዩ እልባት ሊያገኝ አልቻለም። ከቶውንም አንድነታችንን የማይፈልጉ ምዕራባውያን ጭምር ይህችን ምክንያት በመያዝ ጉዳዩን ማራገብ ጀመሩ።

ሙሉውን አስነብበኝ …