በደም የተገነባ ተቋም
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለዳግመኛ ክህደት እንዳይዳረግ
ግንቦት 83/91 ላይ የኢትዮጵያ ሰማይ ክፉኛ በኀዘን ሲመታ፣ ደመናው ሲጠለሽ፤ ወንዞች መደፈራረስ ሲጀምሩ፤ የሰውን ልብ ባር ባር ሲለው … የክፉው ቀን ጅማሮ፣ የውርደት ሃሌታ፣ የሀገር አልባነት ስሜትና የዜግነት ውርደት ደጃፍ ላይ መውደቃችን እውነት ነበር።
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለዳግመኛ ክህደት እንዳይዳረግ
ግንቦት 83/91 ላይ የኢትዮጵያ ሰማይ ክፉኛ በኀዘን ሲመታ፣ ደመናው ሲጠለሽ፤ ወንዞች መደፈራረስ ሲጀምሩ፤ የሰውን ልብ ባር ባር ሲለው … የክፉው ቀን ጅማሮ፣ የውርደት ሃሌታ፣ የሀገር አልባነት ስሜትና የዜግነት ውርደት ደጃፍ ላይ መውደቃችን እውነት ነበር።