የቴሌ ኮሙኒኬሽን የሠራተኛ ማሕበር መታገድ
የኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን የሠራተኛ ማሕበር ታገደ።
የኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን የሠራተኛ ማሕበር ታገደ።
የዕለቱ ዜና
።«ሊቢያዎች የገንዘብ እጥረት ችግር የለባቸዉም።ይልቅዬ ሊቢያ በቂ የገንዘብ አቅም አላት።እንደሚመስለኝ በጣም ባጣዳፊ የሚያስፈልጋቸዉ ቴክኒካዊ ርዳታ
የዩናይትድ ስቴትስ፤ የእንግሊዝና የጀርመን የስለላ ተቋማት ከሊቢያዉ መሪ ኮሎኔል ሞአመር ጋዳፊ አገዛዝ ጋ ምስጢራዊ የመረጃ ልዉዉጦችን ያደርጉ እንደነበ
የዩናይትድ ስቴትሱ የስለላ ድርጅት CIA እና MI-6 በመባል የሚታወቀዉ የብሪታንያዉ የስለላ ድርጅት ከኮነሪል ሞአመር ጋዳፊ አገዛዝ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንደ
መንግሥት የሕዝቡን እንቅስቃሴ ለመቅጨት የጭካኔ ዕርምጃ መውሰድ በቀጠለባት በሶሪያ የተፋጠነ የመንግሥት ለውጥ ይደረግ ዘንድ ፈረንሣይ ጥሪ አደረገች።
የዓለም ዜናዎች
ይህችው መከረኛ ኢትዮጵያዊት የደረሰባት ግፍ፤ አሁን ጎልቶ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ይገለጥ እንጂ በብዙ የዐረብ አገሮች ፤ ኢትዮጵያውያት ተመሳሳይ በደል…
ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ አገሮች፣ በበቂ ደረጃ ግንዛቤ ባለመጨበጥ፤
የሴቶች ጡትና የማህጸን ጫፍ ነቀርሳ(ካንሠር) እጅግ በመስፋፋት ላይ ነው።
የጉባኤዉ አስተናጋጅ የፈረንሳይ ፕሬዝዳት ኒኮላይ ሳርኮዚ ጉባኤዉ ከመጀመሩ በፊት እንዳሉት የሊቢያ የአምገነናዊ አገዝ የታሪክ ምዕራፍ መዘጋት አለበት
ጠንክሮ መስራትን ባህሉ ያደረገዉ የጀርመን ህዝብ፣ በአመት ዉስጥ እረፍት የመዉሰድ ባህልንም ግዴታ በማድረግ ባህሉ አድርጎታል። በሰሜኑ ንፍቀ ክበብ አሁን…
የመድረክ የወቅቱ ሊቀመንበር ዶክተር ሞጋ ፊሪሳ ለዶቸ ቬለ እንደገለፁት ከታሰሩት የድርጅታቸዉ ባለሥልጣን አንዱ የተያዙት ከአሸባሪ ድርጅት ጋር ግንኙነት አለሕ በሚል እንደሆነ የመንግሥት መገናኛ ዘዴዎች ዘግበዋል
የዕለቱ ዜና
በምስራቅ አፍሪቃ የተከሰተዉ ድርቅ እስካሁን ቢያንስ 30 ሺህ ለሚገመቱ ህፃናት ህልፈተ ህይወት ምክንያት ሆኗል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን ደግሞ ለረሃብ ዳር
«በሌሎች ላይ ሲያዩት የሚጠሉትና የሚያፍሩበት ነገር፤ በእርሶ ዘንድ ቢደርስ ምን ያደርጉ» ይሆን? » ይህን የሚሉት ጀርመናዊቷ ደራሲ ኤዳ ቱን ናቸው።
ባለፈዉ ሳምንት አርብ በሊቢያ ጉዳይ ላይ አቋም ለመያዝ የተሰበሰበዉ የአፍሪቃዉ ህብረት ለሊቢያ የሽግግር ምክር ቤት እዉቅና ለመስጠት ተቸግሮ ታይቶአል።
የዕለቱ ዜና
በአባል አገሮች መካከል የተፈጠረው የሀሳብ ልዩነት በሊቢያ የሽግግር መንግስት ላይ ብዙም የሚያመጣው ችግር እንደሌለ ነው። የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኝ – ፉአድ …
ከሊቢያ ጋር በረጅም ጊዜ የሚደረገዉ የንግድና የምጣኔ ሐብት ግንኙነትም ፕሮፌሰር ሮላንድ ማርሻል እንደሚሉት በየሐገራቱ የሸቀጥ አቅርቦትና ፍላጎት፥ በየ
የዕለቱ የአለም ዜና
በስዊድን ስቶክሆልም ካለፈዉ እሁድ አንስቶ ሲካሄድ የቆየዉ የዓለም የዉሃ ሳምንት ጉባኤ እስከመጪዉ የአዉሮጳዉያን 2030ዓ,ም ድረስ ሊደረግ ይገባል ያላቸዉን ነጥቦች በማመልከት ዛሬ መግለጫ አዉጥቷል።
በሊቢያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የጋራ አቋም ለመያዝ የተቸገሩት የአፍሪቃ ኅብረት አባል አገራት መሪዎች፤
በአሁኑ ሰዓት ቁጥራቸው 20 የሚጠጋ አገር መልቀቅ ያልቻሉ ኢትዮጵያውያን ትሪፖሊ ይገኛሉ።ያሉበት ሁኔታአስከፊ እንደሆነ ገልፀውልናል።
በኖርዌይ ለበርካታ ዓመታት ነዋሪ እንደሆኑ የገለፁ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች «አሁንም ችግራችን አልተፈታም፣ ሆኖም ግን ወደ ሀገራችን እንድንመለስ ግፊት እየተደረገብን ነው» ሲሉ ለዶቼ ቬሌ ገልፀዋል። እንደ ስደተኞቹ ገለፃ ከሆነ በኖርዌይ ከ 17 ዓመታት በላይ የኖሩ፣ ቤት ንብረት እና ቤተሰብ እዛው ኖርዌይ ውስጥ …
ጠላ በማቶት እንጀራ በሌማት፣ ጠላ ያለ አተላ ጠጅ ያለ አንቡላ፣ ጠላና ጎተና በአንድ ቀን አይደርስም፣ ጠላ ካሰከረዉ ወተት ያሰከረዉ፣ ጠላ ከስር ነገር ከአ
የዓለም ዜና
ባለፈው ሳምንት ባቀረብነው ሳይንስና ኅብረተሰብ ቅንብራችን፤ የአየር ንብረት ለውጥ በጀርመን ፤ ምን እንደሚመስል መዳሰሳችን ይታወስ ይሆናል።
የዕለቱ ዜና
የአዉሮጳ ኅብረትና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት NATO የሙአመር ጋዳፊ የ42ዘመን አገዛዝ ፍፃሜ ዋዜማ ላይ ስለወደፊቱ ሊቢያ መነጋገር መጀመራቸዉ ተዘግቧል።
የሊቢያ ዓማጽያን መዲናይቱን ትሪፖሊ መቆጣጠራቸውን እና በባብ ኧል አዚዝያ የሚገኘውን የሊቢያ መሪ ሞአመር ኧል ጋዳፊ መኖሪያ ቤትንም መያዛቸውን ቤንጋዚ የሚገኘው የብሄራዊው የሽግግር ምክር ቤት ኃላፊ ሙስጠፋ መሀመድ አብዱል ጃሊል ገለጹ።
የዓለም ዜና
የሊቢያ መሪ ሞአመር ኧል ጋዳፊ የስልጣን ዘመን ማብቂያው እየተቃረበ የመጣ ይመስላል።
የሊቢያ መዲና ትሪፖሊን መቆጣጠራቸው ከተሰማ በኋላ በርካታ የዐረብ ሀገሮች ላማጽያኑ መንግስት ዕውቅና እንደሚሰጡ አስታውቀዋል።
የአሠሪ እና ሠራተኞች ወሳኝ ቦርድ በከሳሽ የኢትዮ ቴሌኮም ነባር የሠራተኞች ማህበራቸው እና በተከሳሽ አዲሱ የኢትዮቴሌኮም አስተዳደር መካከል የተነሳውን ክርክር ዛሬም ተመልክቶ ብይኑን ለሚቀጥለው ሳምንት አሻግሮታል።
በአዲስ አበባና በድሬዳዋ መካከል ፤ መተሃራ አካባቢ፣ አሽከርካሪዎች ያልታሰበ እንከን አጋጥሞአቸዋል።
የዛሬ ስድስት ወር ግድም የሊቢያ አማጽያን የሞአመር ጋዳፊን መንግስት ለመገርሰስ የጀመሩትን ትግላቸዉ ድል እያሳየ ነው።
ሐያሉ ዓለም ካደመባቸዉ ከረመ።አምስት ወር ግድም።ጊዜ ሲዘም በላይ በላዩ ነዉ።ታማኝ ባለሥልጣኖቻቸዉም ከዷቸዉ።ልጃቸዉ ምናልባትም ለአልጋ ወራሽነት ያጩት ዉድ ልጃቸዉ ተማረከ።ሠይፍ አል-ኢስላም።
የለቱ ዜና
የሊቢያ አማጽያን የኮነሪል ሞአመር ጋዳፊን መንግስት ለመገርሰስ የጀመሩትን ትግላቸዉን በማጠናከር ዋና መዲናይቱ ትሪፑሊን በከፊል መቆጣጠራቸዉን አስታወቁ።
የሶርያዉ ፕሬዝደንት ባሽር አልአሳድ በተቃዋሚዎቻቸዉ ላይ ለወራት የሚሰነዝሩት ጥቃት ከዉግዘት አልፎ ስልጣን ይልቀቁ የሚል ጥሪ አስከትሎባቸዋል።
«የግንቡ ታሪክ መጨረሻ ለኛ ትልቅ ብርታትን ሊሰጠን ይችላል። የዚህንም ታሪክ መጨረሻ የፃፈዉ ህዝብ ነዉ። ግንቡ ተናደ እንጂ አልፈረሰም።»
የስራ ቦታ ለመፍጠር እና ንጹህና ቀጣይነት ያለው የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ለመርዳት የታሰበ መሆኑን ነው
በለንደን እና ባንዳንድ ትላልቅ የብሪታንያ ከተሞች ከጥቂት ሳምንታት በፊት የሰው ህይወት ያጠፋና በንብረትም ላይ ብዙ ጉዳት ያደረሰ ሁከት መካሄዱ ይታወሳል።
በመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ፣ የመኢአድ አመራር ለተፈጠረው ልዩነት እና የስልጣን ሽኩቻ መፍትሄ እንዳገኘለት ፓርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።