Tag: Ethiopians
የታሰርኩ ለታ – አስማማው ኃ/ጊዮርጊስ
መነገር ያለበት ቁጥር 8 አብዮቱ ሱማሌ ደርሷል በልጅግ ዓሊ
የአብዮቱን ፍንዳታ ከ40 ዓመት በኋላ ስናስታውስ ሁላችንም በአብዮቱ ሂደት ውስጥ ያየናቸውን ገጠመኞች ማስታወሳችን አይቀርም። በተለይም የ17 ዓመቱን የደርግ አገዛዝ የሁላችንም ትዝታ ነው። ከፊሎቻችን የተደሰትንበት፣ በተስፋ የፈነደቅንበት፣ ሌሎቻችን ደግሞ ያዘንበት፣ የተጎዳንበት፣ ወቅት ነበር። የዝብርቅርቅ ዘመን። በዚህ በደርግ ዘመን ውስጥ የብዙዎቻችን ሕይወት የለወጡ ክስተቶች ነበሩ። አንዳንዶቹ ገጠመኞች አስቂኞች ሊሆኑ ይችላሉ። ግን ደግሞ የሕብረተሰቡን የውስጥ ስሜትን የሚገልጹ ነበሩ። […]
የታሰርኩ ለታ -በአቤል ዋበላ
ወደ ማዕከላዊ እየተወሰድኩ እያለ ደህንነቶች እያወሩኝ ነበር፡፡ ‹ያን የመሰለ ቢሮ ውስጥ እየሰራህ እንዴት…› ሲሉኝ ምንም ወንጀል እንዳልፈጸምኩ እነግራቸው ነበር፡፡ ማዕከላዊ እንደደረስኩ ናቲን እና አጥናፍን አየኋቸው፡፡ ተረጋጋሁ፡፡ ከዚያ ሌሎች እስረኞች ወዳሉበት ክፍል አስገቡኝ፡፡ እስረኞቹ አንዳንድ ጥያቄዎች ስለራሴ ጠየቁኝ፡፡ ተግባባን፡፡ ከዚያም የበረደ ሽሮ ሰጡኝ፡፡ እርቦኝ ስለነበር እሱን ያለማቅማማት በልቼ እስርን ተቀላቀልኩ፡፡
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ጃንዩወሪ 27, 2015
የፕሮግራም መግለጫ
ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡
የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡
ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና
ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት
ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)
ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና
ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡
ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡
የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡
ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡
የተፈጥሮ ደንና የቡና ትስስር
ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚበቅለዉ የጫካ ቡና ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ማደጉ በዓለም ቡና ጠጭዎች ዘንድ ተወዳጅነት ማትረፉ ይነገርለታል።
የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች የኦዲዮና ቪዲዮ ምስክር የማቅረብ ሂደት ‹‹መብራት የለም›› በሚል ሳይካሄድ ቀረ!!! – ድምፃችን ይሰማ!
የውድ ኮሚቴዎቻችን የኦዲዮና ቪዲዮ ምስክር የማቅረብ ሂደት ‹‹መብራት የለም›› በሚል ሳይካሄድ ቀረ!!! በአርብ ጥር 15ቱ ችሎት የየካቲት 26ቱ ውይይት የድምጽ መረጃ መቅረቡ ይታወሳል! ማክሰኞ ጥር 19/2007 የውድ ኮሚቴዎቻችን የኦዲዮ ቪዲዮ መረጃ የማቅረብ ሂደት በዛሬው እለት ሳይካሄድ ቀረ!!! ችሎቱ ላለመካሄዱ የተሰጠው ምክንያት ‹‹መብራት ጠፋ›› የሚል ሲሆን ይህም የመሪዎቻችንን ችሎት ለዓመታት ለማጓተት እስካሁን ጥቅም ላይ ሲውል የቆየ […]
The post የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች የኦዲዮና ቪዲዮ ምስክር የማቅረብ ሂደት ‹‹መብራት የለም›› በሚል ሳይካሄድ ቀረ!!! – ድምፃችን ይሰማ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ካራቱሪ ኩባንያ ከሰረ መባሉ
በኢትዮጵያ በጋምቤላ ክልል 100 ሺ ሄክታር መሬት ለእርሻ ስራ የተኮናተረዉ የህንዱ ካራቱሪ ኩባንያ መክሠሩን የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ። ኩባንያው ከተረከበዉ መሬት ያለማው 1,340 ሄክታር ብቻ ነው።
የግሪኩ ሲሪዛ ድልና አንድምታው
በዕሁዱ የግሪክ አጠቃላይ ምርጫ ያሸነፈው ግራ ዘመሙ ሲሪዛ የግሪክ ፓርቲ ፣ነፃ የግሪኮች ፓርቲ ከተባለው የቀኝ ክንፍ ብሔረተኛ ፓርቲ ጋር ጥምር መንግሥት መስርቷል ።በግሪክ ላይ የተጫኑትን የቁጠባ እርምጃዎች የሚቃወሙት እነዚህ ሁለት ፓርቲዎች ሥልጣን መያዛቸው ትኩረት ስቧል ።
ሰላማዊ ትግሉ በጭፍጨፋና በውንድብና ለማቆም መሞከር ሀላፊነት የጎደለው ተግባር ነው! ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ የተሰጠ መግለጫ
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የጥር 17/2007 በአዲስ አበባ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል። ነገር ግን ስርዓቱ ህገ ወጥ ሰልፍ ነው በማለት በአንድነት አመራሮችና አባለት ላይ ያደረሰው አሰቃቂ ድብደባ ወደር የማይገኝለት ነው። እርጉዞች፣ ህፃናት፣ አዛውንቶችና ሽማግሌዎች ሳይቀሩ ደማቸው ፈሷል፤ አጥንታቸው ተሰብሯል። ሰላማዊ ሰልፉ ስርዓቱ እንደሚለው ህገ ወጥ አልነበረም፤ ስልፍ እንደምናደርግ ደብዳቤ ስንልክላቸው አንቀበለም ብለው […]
የበረዶ ዉሽንፍር በአሜሪካ
የዩናይትድ ስቴትስን ሰሜን ምሥራቃዊ ግዛቶች ጠንካራ የበረዶ ዉሽንፍር እንደመታ ዘገባዎች ያመለክታሉ። እስከ60 ሴንቲ ሜትር እንደሚደርስ የተነገረዉ እጥጥ ባዘቶ ብናኝ ወርዶ የሚከመረዉ በረዶ በተለይ የኒዮርክ ግዛትን ከነፋስ ጋ ተዳምሮ ነዉ የገረፈዉ።
ፀረ ፔጊዳ የሙዚቃ ድግስ በጀርመን
ፔጊዳ የተሠኘውን እሥልምናን የሚጠላውን የጀርመን ቡድን የሚያወግዝ ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባና የሙዚቃ ድግስ ቡድኑ ንቅናቄውን በጀመረበት በድሬስደን ከተማ ትናንት ምሽት ተካሂዷል ። ታዋቂው ጀርመናዊ የዘመናዊ ሙዚቃ አቀንቃኝ ኽርበርት ግሮነማየር ባስተባበረውና በርካታ ሙዚቀኞች በተካፈሉበት የአደባባይ ትርዒት ላይ ከ35 ሺህ በላይ ሕዝብተገኝቷል ።
የህወሓት ገመና ሲጋለጥ – አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)
በማንኛውም አገር ቢሆን ድምፅ የሌለው፤ ነጻ የሆነ የዜና አገልግሎት የማያገኝ፤ ተቆርቋሪ የፖለቲካ ወይንም የማህበረሰብ ወይንም የሲቪክ ድርጅት፤ ወይንም በነጻነት የሚንቀሳቀስ የመገናኛ ብዙሃን አገልግሎች የሌለው ሕዝብ መብት የለውም። መብቱ በመንግሥት የተከለከለ ግለሰብ ሆነ ቡድን፤ ማህበረሰብ ሆነ ሕብረተሰብ ዘላቂነትና ፍትሃዊነት ያለው እድገት አይጎናፀፍም። ህወሓት ለሃያ አራት ዓመታት በበላይነት ሲገዛት የቆየች ኢትዮጵያ ፍትህ፤ ነጻነት፤ ሰብአዊ መብት፤ በሕግ ፊት […]![]()
ሰላማዊ ትግሉ በጭፍጨፋና በውንድብና ለማቆም መሞከር ሀላፊነት የጎደለው ተግባር ነው! – ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ
ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/… የተሰጠ መግለጫ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የጥር 17/2007 በአዲስ አበባ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል። ነገር ግን ስርዓቱ ህገ ወጥ ሰልፍ ነው በማለት በአንድነት አመራሮችና አባለት ላይ ያደረሰው አሰቃቂ ድብደባ ወደር የማይገኝለት ነው። እርጉዞች፣ ህፃናት፣ አዛውንቶችና ሽማግሌዎች ሳይቀሩ ደማቸው ፈሷል፤ አጥንታቸው ተሰብሯል። ሰላማዊ ሰልፉ ስርዓቱ እንደሚለው ህገ ወጥ […]
The post ሰላማዊ ትግሉ በጭፍጨፋና በውንድብና ለማቆም መሞከር ሀላፊነት የጎደለው ተግባር ነው! – ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ጥቁር ሽብር …በኢትዮጵያ ምድር!
ዳዊት ከበደ ወየሳ በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት ድጋፍ የሚደረገው የአሸባሪነት ተግባር እንደቀጠለ ነው። በከተሞች አካባቢ በህግ ሽፋን ዜጎች በአሸባሪነት ተፈርጀው ይታሰራሉ። ወደ ገጠር ስንሄድ ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን ያለምንም ጥያቄ በጠራራ ጸሃይ ተገድለው፤ ለአስከሬናቸው እንኳን ክብር ሳይሰጥ በአደባባይ ህዝብ እንዲያያቸው እና እንዲሸማቀቅ ይደረጋል። ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ እጅግ ዘግናኝ የሆነ ጥቁር ሽብር እየተከናወነ ያለው፤ በዜጎች ላይ ነው። በፍርድ […]
The post ጥቁር ሽብር …በኢትዮጵያ ምድር! – ዳዊት ከበደ ወየሳ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የህወሓት ገመና ሲጋለጥ:- ሰብአዊ መብቶች ያልተከበሩበት የልማት ጎዳና ጥቅሙ ለጥቂቶች ብቻ ነው – አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)
የዚህ ጽሁፍ መሰረተ ሃሳብና ክርክር ሰብአዊ መብቶች ካልተከበሩ እንደልብ ለመንቀሳቀስ፤ አቤቱታ ለማቅረብ፤ የግል ድርጅት ለማቋቋም፤ ኑሮን ለማሻሻል የሚደረግ ጥረት ከምኞትና ከህልም አያልፍም የሚል ነው። ይኼን መብት ስኬታማ ለማድረግ የሚችለው ሕዝቡ ለራሱ ህይዎት መሻሻል፤ ወጣቱ ትውልድ ከስደት ይልቅ በሃገሬ ሰርቸ የመኖር መብቴን አስጠብቃለሁ ብሎ ሲነሳ ብቻ ነው። በተለይ በኑሮ ውድነት፤ ጥሮ ግሮ አዳሪና በድህነት የሚሰቃየው ክፍል […]
The post የህወሓት ገመና ሲጋለጥ:- ሰብአዊ መብቶች ያልተከበሩበት የልማት ጎዳና ጥቅሙ ለጥቂቶች ብቻ ነው – አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በኖርዌይ ኦስሎ እንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ
ቀን፡ 01/26/2015 በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌ በወጣቶች ክፍል አስተባባሪነት በዛሬው እለት ሰኞ( January 26,2015) በኖርዌ ኦስሎ በእንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በኖርዌይ የሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በህብረት ሁነው ከ14፡00 _15፡00 ስዓት ታላቅ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፉ በደማቅ ሁኔታ አካሄዱ። የሰልፉ ዋና አላማ የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሃፊ የነበሩትንና የሰባዊ መብት ተቆርቋሪ […]
The post ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በኖርዌይ ኦስሎ እንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
እቴጌ ጣይቱ እና ወይዘሮ ቀለሟ
በምስሉ ላይ ከእቴጌ ጣይቱ ጀረባ ቆመው የሚታዩት የንጉሳዊ ቤትሰብ የቅርብ ዘመድ፤ የአደዋ ጀግና፤ እና የእቴጌ ጣይቱ እስከዕለተ ቀብር ጓደኛ፤ ከጥንቷ ዳሞቴ ማሪያም ከአንኮብር አናት ላይ የሚቀዱት የትውልድ እና የእልፈት አመታቸው በትክክል ያልተመዘገበ በታሪክ ተጽፈው, ነገር ግን በትውልድ የተረሱት አንዴም ያልተዘመረላቸው ታሪካዊ እመቤት ወይዘሮ ቀለሟ አንድአርጌ ይባላሉ። በዚሁ ምስል ላይ ከፊት ለፊት የሚታየው ህጻን ልጅ እያሱ […]![]()
አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ – VOA
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡ ፓርቲው በሌሎች ከተሞች የጠራቸው ሰላማዊ ሰልፎች ንግ በስኬት መጠናቀቃቸውን ገልጿል፡፡ ከፖሊስ ምላሽ አለማግኘቱን አዲስ አበባ ላይ የተጠናቀረው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይናገራል፡፡ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ […]
The post አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ – VOA appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የህወሓት ገመና ሲጋለጥ አክሎግ ቢራራ (ዶር)
ለማንበብ እዚሕ ይጫኑ
ሀገሬን በሀዘን!! – በፍኖተ ነጻነት የተዘጋጀ!
ሀገሬን በሀዘን!!ለማየት ይህንን ይጫኑ
ሰማያዊ ፓርቲን ለመከፋፈል የወያኔ ጎረምሶች ስልጠና እየወሰዱ ነው
በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የሃሰት ምስክርነት የሰጠው ግለሰብ ታወቀ:: ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ወጣት ሄኖክ ተስፋዬ ይባላል፡፡ ሁልጊዜ አርብ በመስጊዶች እየተገኘ ንፁሀን የእስልምና እምነት ተከታዮችን በሀሰት ውንጀላ የሚያሳስር የወያኔ ጆሮ ጠቢ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችውን ወጣት ወይንሸት ሞላን የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ የሚደርሰውን ግፍ ለመከታተል በሄደችበት ወቅት ፀጉሯን ጨምድዶ ከፎቅ ላይ እየጎተተ በማውረድ ከፖሊሶች ጋር […]
The post ሰማያዊ ፓርቲን ለመከፋፈል የወያኔ ጎረምሶች ስልጠና እየወሰዱ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የዕንቁ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር በእስር ላይ ይገኛል
የዕንቁ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር የሆነው አቶ ፍቃዱ ማህተመወርቅ፤ የሃገር ውስጥ ገቢ መ/ቤት ‹‹ተገቢውን ግብር ለመንግሥት ገቢ አላደረክም›› በሚል ክስ ከጥር 13 ቀን 2007 ዓ.ም ጀምሮ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር እንዲውል አድርጎታል። አቶ ፈቃዱ ከኢትዮጵያ ሆቴል በስተጀርባ በሚገኘው የቀድሞ ጉምሩክ መ/ቤት ወይም በአሁኑ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ዘርፍ የፀጥታና የሕግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቅጽር ግቢ በሚገኘው […]
The post የዕንቁ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር በእስር ላይ ይገኛል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ህወኃት ፀገዴ ላይ ያካሄደው ስብሰባ ከሸፈ
የትግራይ ነፃነት ግንባር /ህወኃት/ ገና ከፅንስሱ ሲነሳ ለሙን የሰሜን ወሎን፣ ምዕራባዊ ጎንደርን እና ምዕራባዊ ጎጃምን በማካተት ታላቁን የትግራይ ሪፐብሊክ መመስረት ግብ አድርጎ መመስረቱና ለዚህም አላማው ስኬት የቻለውን ሁሉ በማድረግ ላይ እንድሚገኝ የሚታወቅ ነገር ነው። በተለይም በወልቃይት፣ ፀገዴና አርማጭሆ ያካሄደው መስፋፍት በአካባቢው ነዋሪ ህዝብ ላይ ትውልድ ይቅር የማይለው ግፍ ፈጽሟል፡ አሁንም የመስፋፋት ህልሙን እውን ለማድረግና ቀሪ […]
The post ህወኃት ፀገዴ ላይ ያካሄደው ስብሰባ ከሸፈ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ወደ ኤርትራ በማቅናት ላለፉት ሶስት ሳምንታት በኤርትራ ድንበር የሚገኙ የኢትዮጰያ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን እንቅስቃሴ ሲቃኙ የቆዩት የኢሳት ጋዜጠኞች ትናንት እሁድ ተመለሱ።
ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን እና ጋዜጠኛ ፋሲል የኔዓለም የኢህዴግን መንግስት በትጥቅ ትግል ለመፋለም ብረት ያነሱ የኢትዮጰያ ተቃዋሚዎችን እንቅስቃሴ በዓይን ለማየት እንዲሁም ስለ ኢትዮጰያና ኤርትራ የወደፊት ግንኙነት የኤርትራ ባለስልጣናትን ቃለ ምልልስ ለማድረግ ወደ ኤርትራ ያቀኑት ከሶስት ሳምንታት በፊት መሆኑ ይታወቃል። ፋሲልና መሳይ ባለፉት ሶስት ሳምንታት የኤርትራ ቆይታቸው የሄዱበትን ዓላማ …
ሲል ጋዜጠኛ ስለሽ ሀጎስ ገለጸ።
ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በትናንቱ የአንድነት ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በፖሊሶች ከፍተኛ ብትር ያረፈበትና የአካል ጉዳት የደረሰበት ጋዜጠኛ ስለሽ ታሞ በተኛበት ከኢሳት ጋር ባደረገው አጭር ቆይታ ትናንት እንደሱ የከፋ በትር ላረፈባቸው የትግል አጋሮቹ እና ለለውጥ ሀይሎች በሙሉ፦<< አይዟችሁ!እንበርታ! መብታችንን ለማስከበር ከምናደርገው ትግል በፍጹም ወደ ሁዋላ እንዳንል፤ 2007 የለውጥ ዓመታችን ነው”ሲል መልእክት አስተላልፏል። …
ራዲዮ ፋና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችን ካወያየ በሁዋላ ፕሮግራሙን አልለቅም አለ። ውይይቱ ኢሳት ዝግጅት ክፍል ገብቷል።
ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መጪውን ምርጫ ተከትሎ ራዲዮ ፋና “ሞጋች” በተሰኘ ፕሮግራሙ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን ለውይይት በመጋበዝ በተለይም አመጽ ቀስቃሾች መሆናቸውን በሚያሳጣ መልኩ ፕሮግራሞችን ሲለቅ ቆይቷል። ባለፈው ሳምንት የአንድነት አመራሮችን- ከድርጅቱ ካፈነገጡት ከነትእግስቱ አወል ቡድን ጋር በማከራከር ለህብረተሰቡ አንድነቶች የተከፋፈሉ ናቸው የሚል መል እክት በስፋት ያስተላለፈው ራዲዮ ፋና፤ ሀሙስ እና አርብ …
የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር -አንድነት አባላት ላይ የተወሰደውን የጭካኔ እርምጃ በጥብቅ አወገዘ።
ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ትብብሩ ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ ፤ገዥው ፓርቲ በአንድነት የውስጥ ጉዳይ ገብቶ የሚፈፅመውን ደባ ለመቃወም ሰልፍ በወጡ የአንድነት አመራሮች፣ አባላት፣ ደጋፊዎችና በፓርቲው ጽህፈትቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ቤተ ክርስትያን አካባቢ በነበሩ አዛውንቶቸ ላይ ሳይቀር ድብደባ በመፈጸም ፤ጭካኔውን ዳግመኛ አሳይቶናል ብሏል። ትብብሩ ጠርቶት በነበረው የአዳር ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተወሰደውን ዘግናኝ እርምጃ …
አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ – ጃንዩወሪ 26, 2015
UDJ accuses the police for severely beating its members and supporters who were demonstrating in Addis Ababa on Sun. 25 Jan 2015
ፖሊስ የህዝብነው ያሉ አንደበቶች በሀይል በትር እንዲዘጉ ተደረገ NEW VIDEO
#Ethiopia ፖሊስ የህዝብነው ያሉ አንደበቶች በሀይል በትር እንዲዘጉ ተደረገ የኢትዮጵያ ፖሊሶች ለተቀጠሩለት ህገ መንግስት ሳይሆን ለአዛዦቻቸው ታማኝነታቸውን ዳግም አረጋገጡ ከነፍሰጡር ሴት እስከ ሽማግሌና አሮጊት የበቀል እርምጃ መብቴን ያስከብርልኛል ባሉትና በተማመኑበት ፖሊስ ተወሰደባቸው ::
ሰማያዊ ፓርቲን ለመከፋፈል የወያኔ ጎረምሶች ስልጠና እየወሰዱ ነው::
በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የሃሰት ምስክርነት የሰጠው ግለሰብ ታወቀ:: Minilik Salsawi
ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ወጣት ሄኖክ ተስፋዬ ይባላል፡፡ ሁልጊዜ አርብ በመስጊዶች እየተገኘ ንፁሀን የእስልምና እምነት ተከታዮችን በሀሰት ውንጀላ የሚያሳስር የወያኔ ጆሮ ጠቢ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችውን ወጣት ወይንሸት ሞላን የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ የሚደርሰውን ግፍ ለመከታተል በሄደችበት ወቅት ፀጉሯን ጨምድዶ ከፎቅ ላይ እየጎተተ በማውረድ ከፖሊሶች ጋር በመሆን ከፍተኛ ድብደባ አድርሶባታል፡፡
በወቅቱ በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ለደረሰው ድብደባና ስቃይም ተጠያቂ የሆነ ሰው ነው፡፡ይህ ወጣት በብዙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ በሀሰት ምስክርነት በፍርድ ቤት የሰጠ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም መንግስት ሰማያዊ ፓርቲን ለማፍረስ እየሰራው ባለው ሴራ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ነን በማለት ፓርቲው እንደተከፋፈለ ለማስመሰል ከባልደረቦቹ ጋር ስልጠና እየወሰደ መሆኑ ታውቋል፡፡
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ጃንዩወሪ 26, 2015
የፕሮግራም መግለጫ
ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡
የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡
ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና
ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት
ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)
ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና
ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡
ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡
የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡
ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡
ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ንረት በኢትዮጵያ ይከሰታል::
-ከመጭው የኑሮ ውድነት ጉዳት ለመዳን በጋራ ተነስተን ይህንን ወንበዴ መንግስት ማፍረስ ይጠበቅብናል::
Minilik Salsawi የወያኔው መንግስት ለግሉ ዘርፍ ያለው አመለካከት ደካማ መሆኑ እና ከፖለቲካ ባለስልጣናት ጋር ቁርኝት ያላቸው ነጋዴዎች ለመክበር የሚያደርጉት ሩጫ የህዝቡን የኑሮ ውድነት ጣራ እንዲነካ አድርገውታል::እንዲሁም የኢኮኖሚ ውንብድና በሃገሪቱ ላይ እየተፈጸመ ነው::የስራ አጦች ቁጥር መጨመር ሃገሪቱን የወንጀለኞች መናኸሪያ እያደረጋት ነው::በአገሪቱ የተንሰራፋው የሙስና እንቅስቃሴ ዋነኛው የኢኮኖሚው ማነቆ ከመሆኑም በላይ የፍትህ እና የንግድ ስርኣቱ መላሸቅ የኢኮኖሚ ቁጥጥሩን ስላ ላላው ለዋጋ ንረቱ መንስኤ ናቸው::
በአላቂ እቃዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ንረት ይከሰታል በሃገር ውስጥ ምርቶች ላይም ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ በሚቀጥለው አንድ አመት ይመጣል የግሉ አምራች ዘርፍ ጥሬ እቃዎችን ወደ ሃገር ውስጥ በሚያስገባበት ጊዜ የተወሰነ የቀረጥ ክፍያ አለመኖሩ እና የመንግስት ባለስልጣናት እንዳሰኛቸው በየጊዜው እየቀያየሩ የህገር ውስጥ ምርቶች እንዲጎዱ የማኑፋክቸሪውም ዘርፍ እንዲዳከም በማድረግ ችግር እንዲፈጠር አድርገዋል::
የባንኮችን መዳከም የስራ አጥነትን የስደትን የፖለቲካ ተጽእኖን የህዝቡን ምሬት ለመረዳት ለማሻሻል ምንም የማይሰራው የወንበዴዎች ስብስብ ባለስልጣኑ በሞኖፖል ንግዱን ይዞታል የውጪ ዜጎች ህገወጥ የኢኮኖሚ ስርኣት ዘርግተዋል ከፍተኛ ብዝበዛ በሃገሪቱ ምጣኔ ሃብት ላይ እየተደረገ ነው::ሕዝቡ ዳግም ወደ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት እያዘገመ መሆኑን አውቆ በጋራ በመነሳት ይህንን ወንበዴ መንግስት መጣል ያለበት መሆኑን መገንዘብ ሲኖርበት ለመጭው ትውልድ ከወንበዴዎች የጸዳች ሃገር የማስረከብ የዜግነት ግዴታ አለብን::
የሱዳን የተቃውሞ ግንባር መሪ በበርሊን
ራሱን የሱዳን ሰፊ ብሔራዊ አገር አቀፍ ግንባር ያለው በዛያሉ ፓርቲዎችን የወጣቶችድርጅቶችን እንዲሁም ታዋቂ ግለሰቦችንያቀፈው የሰብስቦች ግንባር(ንቅናቄ) ፕሬዚዳንት አሊሐሰን አሕመድ ሐሰኔይ በተለያዩ የምዕራብ አውሮፓ መዲናዎች በመዘዋወር
የስፖርት ዘገባ፤ ጥር 18 ቀን፣2007 ዓም
ኢትዮጵያውያን በዱባይ ማራቶን ከ1ኛ እስከ 10ኛ በመግባት እጅግ አመርቂ ድል አስመዝግዋል፣ የብር ሽልማትም አግኝተዋል። በዓለም አቀፍ የቢስክሌት ውድድር ኢትዮጵያዊው አበረታች ውጤት አምጥቷል። የዓለማችን ኮከብ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል። በኤፍ ኤ ካፕ ውድድር ቸልሲና ማንቸስተር ሲቲን ጨምሮ ኃያላኑ በትንንሾቹ ጉድ ሆነዋል።
የመን «ጉደኛ» ምድር
የአሜሪካ ሕዝብን ደሕንነት ለመጠበቅ ዋሽግተኖች ሰሞኑን ያደረጉት አብዛኛ ዜጎቻቸዉን ከየመን ማስወጣት ነዉ።የመኖች የት ይሒዱ?አደባባይ ወጡ።ሁቲን በመቃወምና በመደገፍ።የመን ቀይ ባሕርን፤የአደን ባሕረ-ሰላጤና አረቢያ ባሕር ይገናኙባታል።ከሁለት ሺሕ ኪሎ ሜትር የሚበልጥ የባሕር ጠረፍ አላት።ጥንታዊናት ሰፊ ።ግን ከአረብ ሐገራት ሁሉ ደሐ
የካሌ ስደተኞች አሳሳቢ ሁኔታ እና የ«ሂውመን ራይትስ ዎች» ዘገባ
በሰሜን ፈረንሳይ የወደብ ከተማ ካሌ የሠፈሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተገን ጠያቂ ስደተኞች የኑሮ ሁኔታ ኢሰብዓዊ ነው ሲል የመብት ተሟጋቹ ድርጅት «ሂውመን ራይትስ ዎች» ወቀሰ። ድርጅቱ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ እንዳስታወቀው፣
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ወቀሳ
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ትናንት በአዲስ አበባ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ጠርቶ የነበረ ሲሆን፣ የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች ሰልፍ ለመዉጣት በዝግጅት ላይ እንደነበሩ በፌዴራል ፖሊስ የኃይል ተግባር
የማርቲን ሂል ዜና ዕረፍት
ብሪታንያዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ዶክተር ማርቲን ሂል በ71 ዓመታቸው አረፉ፣ ባለፈው ዓርብ በለንደን ሥርዓት ቀብራቸው የተፈፀመው ማርቲን ሂል በዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፣ አምነስቲ
የነበላይ ፍቃዱ አንድነት ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ በፖሊስ ተበተነ [+video]
(ሔኖክ ሰለሞን) በእነ አቶ በላይ የሚመራው የአንድነት ፓርቲ ቡድን በህገ ወጥ መንገድ ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ መበተኑን የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ጉዮች ቢሮ አስታወቀ አዲስ አበባ፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእነ አቶ በላይ ፈቃዱ የሚመራው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህና ፓርቲ ዛሬ በህገ ወጥ መንገድ ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ መበተኑን የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ጉየዮች ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታወቀ ፓርቲው ለሰልፉ ከከተማ መስተዳደሩ በህጋዊ መልኩ ፈቃድ ሳያገኝ ነው፣ ሰልፉን ቀበና አከባቢ በሚገኘው ቢሮው ለማድረግ መሞከሩን ነው ቢሮው የገለፀው። ፖሊስ ህጉን በተከተለ መንገድ ሰልፉን ለማስቆም ቢሞክርም አንዳንድ የፓርቲው አበላት በፖሊስ ላይ አምባጓሮ ለማስነሳት ሞክረው ነበር ብለዋል የቢሮው ሃላፊ ወይዘሮ ፍሬሀይወት አያሌው። ይሁንና ፖሊስ በትአግስት ሰልፉን ለመበተን መቻሉን ገልፀዋል። በሰልፉ ለመሳተፍ ከሞከሩት ውስጥ የታሰረ የፓርቲው አባል እንደሌለም አስታውቀዋል። የአስተዳደሩ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ባሳለፍነው ሳምንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ቡድኑ ሰላማዊ ሰልፉን እንዳያካሂድ የተከለከለው ሰለማዊ ሰልፍ ሲካሄድ መሟላት ያለበትን አስፈላጊ ቅጽ ባለሟሟላቱ መሆኑ ተገልዖ ነበር። ቅፁ የሚጠይቃቸው በሰልፉ ላይ የሚያዙ መፈክሮችን እና ሰልፉ ከየት ተነስቶ የት እንደሚጠናቀቅ የሚገልፁ መረጃዎችን ጨምሮ ሌሎች መሟላት የሚገባቸውን የሰላማዊ ሰልፍ ማካሄጃ መስፈርቶችን አንዳላማላም በመግለጫው መጠቀሱ የሚታወስ ነው። ********* ምንጭ፡- ፋና፣ ጥር 17፣ 2007 — — More from Horn Affairs Amharic‘የእነበላይ ፍቃዱ አንድነት’ መግለጫ:- ‹‹የምርጫ ቦርድ ታሪካዊ ወንጀል እየፈፀመ ነው››መኢአድ – ቦርዱ የሰጠኝን የቤት ስራ የጨረስኩ በመሆኔ የምጠራው ጉባኤ የለምየነትዕግስቱ አወል የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደየአንድነት […]
የነትዕግስቱ አወል የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ
በአቶ ትእግስቱ አወሉ የሚመራው የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤውን ባለፈው ቅዳሜ በቶፕ ቪው ሆቴል አካሂዷል። በጠቅላላ ጉባኤው 239 አባላት ተጠርተው 193ቱ ተገኝተዋል። ይህም ከግማሽ በላይ በመሆኑ ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄዳቸውን በጉባኤው ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት አቶ ትዕግስቱ አወሉ ተናግረዋል። ሶስት የፓርቲው አባላት ማለትም አቶ ትዕግስቱ አወል፤ አቶ ጋሻው አሰፋና አቶ ደረጄ ሚሊዮን ለፓርቲው ፕሬዝዳንትነት በእጩነት ቀርበዋል፡፡ ከአዳማ የፓርቲውን ቅርንጫፍ በመወከል የተገኙት አቶ ጋሻው አሰፋ ከውድድሩ ራሳቸውን ያገለሉ ሲሆን ሁለቱ እጩዎች በሚስጥር በተካሄደ የድምፅ አሰጣጥ ተወዳድረዋል፡፡ አቶ ትዕግስቱ አወል ከተሰጠው ድምፅ 136 ሲያገኙ አቶ ደረጄ ሚሊዮን ደግሞ 48 ድምፅ በማግኘታቸው አቶ ትዕግስቱ ፓርቲውን በፕሬዝዳንትነት እንዲመሩ ዳግመኛ ተመርጠዋል፡፡ ጠቅላላ ጉባዔው ለኦዲትና ኢንስፔክሽን የቀረቡለትን 10 እጩዎች አወዳድሮ 7 አባላትን መርጧል፡፡ በተመሳሳይ ለብሔራዊ ም/ቤት አባልነት 57 ዕጩዎች ቀርበውለት በ55ቱ ላይ ድምፅ ሰጥቷል፡፡ የጠቅላላ ጉባኤውን እና አጠቃለይ ውሳኔዎቹን ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሚያቀርቡም አቶ ትዕግስቱ ተናግረዋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ጉባኤ ላይ ተወካዩን አልላከም፡፡ በሌላ ወገን ያለው የአቶ በላይ ፈቃዱ ቡድን ደግሞ ምንም አይነት ጠቅላላ ጉባኤ አላካሂድም በሚለው አቋሙ እንደፀና ነው። ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሁለቱ የፓርቲው አመራር ነን የሚሉ ቡድኖች ችግራቸውን በጠቅላላ ጉባኤ ፈተው እንዲመጡ የሰጠው ተጨማሪ የሁለት ሳምንት ጊዜ የፊታችን ማክሰኞ ይጠናቀቃል። ****** More from Horn Affairs Amharicመኢአድ – ቦርዱ የሰጠኝን የቤት ስራ የጨረስኩ በመሆኔ የምጠራው ጉባኤ የለምየነበላይ ፍቃዱ አንድነት ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ በፖሊስ ተበተነ […]
ለህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ፥ ለኢ/ብ/ምርጫ ቦርድ፥ እና ለሬድዮ ፋና
ከተክሌ በቀለ – የአንድነት ፓርቲ ም/ሊቀመንበር ይህ የናንተ ስራ ዉጤት ነዉ። ትናንት የፈሰሰዉ ደም አዲሰ አይደለም። ለነፃነት ከሚንዠቀዠቀዉ የወገን ንፁህ ደም መካከል የሚደመር ሲሆን የምርጫን ቦርድና የሬድዮ ፋናን በአንድነት ፓርቲ ላይ የሚያደርሱትን የማፍረስና ማዳከም እኩይ ድርጊት ለመኮነን በወጡ የፓርቲ አባላትና …
ይድረስ ለመኢአድ፡ለአንድነትና ለሰማያዊ ፓርቲ ከአንዱአለም ተፈራ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አእምሮ ኢትዮጲያ ገደል አፋፍ ላይ በበላይነህ አባተ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ቢያጥቡት የማይጸዳ ዘረኛ ቡድንን ለማስወገድ ከአንድነት ጋር አንድ እንሁን !!
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከምስረታው እስካሁን ለወያኔ ህወሃት ቡድን ትልቅ የራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል።በመሆኑም ድርጅቱን ለማፍረስ በተለያዩ ጊዜያት የድርጅቱን አመራሮች በማሰር፣ በመደብድብ፣ ከሀገር በማስደድ፣ በማስፈራራት እና በድርጅቱ ውስጥ ሰርጎ ገቦችን በማስረግ ያላደረገው ሙከራ አልነበረም። ሆኖም ግን አንድነት በቆራጥ አመራሮቹ ፣ አባላቶችና ደጋፊዎች ታጋድሎና መስዋእትነት እስካሁን ህልውናውን ጠብቆ ቆይቷል። በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያችን የተከሰተው አገር አቀፍ ቀውስ […]
The post ቢያጥቡት የማይጸዳ ዘረኛ ቡድንን ለማስወገድ ከአንድነት ጋር አንድ እንሁን !! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.





