መንግሥት ሁለተኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለመጀመር ታሳቢ ካደረጋቸው መሥፈርቶች መካከል አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በነጠላ አኃዝ ውስጥ ይሆናል የሚል ቢሆንም፣ በሐምሌ ወር የጀመረው ባለሁለት አኃዝ የዋጋ ግሽበት በነሐሴ ወርም 11.6 በመቶ ማደጉ ተገለጸ፡፡

ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን ነሐሴ 28 ቀን 2007 ዓ.ም. ያወጣው የነሐሴ ወር አገር አቀፍ የሸማቾች ዋጋ መመዘኛ ኢንዴክስ እንደሚያሳየው፣ የነሐሴ ወር አገር አቀፍ ጠቅላላ የችርቻሮ ዋጋ ኢንዴክስ ከ2006 ዓ.ም. ነሐሴ ወር ጋር ሲነፃፀር 11.6 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡፡

 ለዚህ ጭማሪ ምክንያት የሆኑት የምግብና አልኮል ያልሆኑ መጠጦች 14.7 ከመቶ፣ መጠጥ፣ ሲጋራና ትምባሆ 7.8 በመቶ፣ ልብስና መጫሚያ 8.9 በመቶ፣ የቤት ኪራይ፣ የቤት መሣሪያ ዕቃዎች፣ ውኃና ኢነርጂ 11.1 በመቶ ዋጋቸው በመጨመሩ እንደሆነ ኢንዴክሱ ያስረዳል፡፡

በተጨማሪም የቤት ዕቃዎች፣ የቤት ማስጌጫዎች፣ የቤት ቁሳቁስና የቤት ሠራተኛ ደመወዝ 7.0 ከመቶ፣ ሕክምና 4.1 ከመቶ፣ ኮሙዩኒኬሽን (መገናኛ) 2.7 ከመቶ፣ ሬስቶራንትና ሆቴሎች 7.7 በመቶና ሌሎች ዕቃዎችና አገልግሎቶች 4.3 ከመቶ ጭማሪ በማሳየታቸው አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ 11.6 በመቶ ሊሆን መቻሉን ባለሥልጣኑ ያስረዳል፡፡

በአገር አቀፍ ደረጃ ለታየው የ11.6 በመቶ የዋጋ ዕድገት ምክንያት ከሆኑት መካከል ዋነኛው አብዛኞቹ የምግብ ዓይነቶች ጭማሪ በማሳየታቸው መሆኑን፣ የባለሥልጣኑ የነሐሴ ወር የዋጋ መመዘኛ ኢንዴክስ ሪፖርት ይገልጻል፡፡

ከእነዚህም መካከል ሥጋ 10.7 በመቶ፣ ወተት፣ አይብና እንቁላል በ15.9 በመቶ፣ አትክልት፣ ጥራጥሬ፣ ድንችና ሌሎች የሥራ ሥር ምግቦች 26.7 በመቶ፣ ስኳር፣ ማርና ቸኮሌት 2.4 በመቶ፣ እንዲሁም ሌሎች ምግቦች 61.4 ከመቶ ዕድገት በየኢንዴክሶቻቸው ላይ ማስመዝገባቸውን ሪፖርቱ ያስረዳል፡፡ 

በሌላ በኩል ዳቦና እህል 0.1 በመቶና አልኮል ያልሆኑ መጠጦች 12.4 ከመቶ ቅናሽ አሳይቷል፡፡

የነሐሴ ወር 2007 ዓ.ም. የአገር አቀፍ ጠቅላላ ችርቻሮ ዋጋ መመዘኛ ኢንዴክስ ከ2006 ዓ.ም. ነሐሴ ወር ሲነፃፀር በ11.6 በመቶ ጭማሪ ለማሳየቱ አስተዋጽኦ ካደረጉት መካከል አዲስ አበባ 15.5 በመቶ፣ አፋር 18.5 በመቶ፣ አማራ 10.0 በመቶ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ 9.0 በመቶ፣ ድሬዳዋ 3.9 በመቶ፣ ጋምቤላ 6.8 በመቶ፣ ደቡብ ክልል 6.8 በመቶ፣ ሶማሌ 8.3 በመቶና ትግራይ 6.0 በመቶ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡

መንግሥት ሁለተኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ግቦችን ሲያቅድ መነሻ ካደረጋቸው ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች መካከል አንዱ የዋጋ ግሽበት በነጠላ አኃዝ ሥር መሆኑን ነበር፡፡ በእርግጥም የዋጋ ግሽበት ላለፉት ሁለት ዓመታት ባለሁለት አኃዝ ዕድገት ጭማሪ አድርጎ አያውቅም፡፡ ይሁን እንጂ በ2007 ዓ.ም. ሐምሌ ወር የዋጋ ግሽበቱ ወደ 11.9 በመቶ ከፍ ብሎ ነበር፡፡ ከስታትስቲክስ ባለሥልጣን መረጃ ማየት እንደሚቻለው፣ የነሐሴ ወር የዋጋ ግሽበት መጠነኛ ቅናሽ አሳይቷል፡፡

 

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ለብዙ ኢትዮጵያዊያን፤ የኤርትራ ከኢትዮጵያ መገንጠልና የአገነጣጠሏ ሁኔታ፤ የውስጥ አካላችንን ያኔም፣ አሁንም እያንጠረጠረው ነው። በርግጥ በየኪሳችን ያለ የየግል ንብረት ስለተነጠቀብን አይደለም። በኤርትራ መገንጠል የቀረብን የግል ጥቅም ስለነበረም አይደለም። የሀገር ጉዳይ፤ ከንብረት፣ ከአባትና እናት፣ ከኑሮ የበለጠ ክብር የምንሠጠው ነው። በወቅቱ የቅርብ ጓደኛዬ …

የኤርትራ ጉዳይ – አንዱዓለም ተፈራ Read more »

ጷግሜን ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በስልጣን ላይ ያለውን የኢህአዴግ አገዛዝ በሃይል ለማስወገድ የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች ” አገር አድን ሰራዊት” ማቋቋማቸውን ተከትሎ የተለያዩ አስተያየቶች እየቀረቡ ነው። የአፋር ድርጅት የጋራ ንቅናቄ፣ የትግራይ ህዝብ የጋራ ንቅናቄ፣ የአማራ ዲሞክራሲ ሃይሎች ንቅናቄ እና አርበኞች ገንቦት 7 ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ንቅናቄ በጋራ የአገር አድን ንቅናቄ የሚባል ድርጅት መመስረታቸውን ጳጉሜ 3 …

ጷግሜን ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቃቢ ህግ ምስክሮችን ያሰማው በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ችሎት ላይ ሲሆን፣ በተከሳሾች ወርቅዬ ምስጋናው፣ አማረ መስፍን፣ ቢሆኝ አለናና አትርሳው አስቻለው ላይ 6 ምስክሮች ቀርበው መስክረዋል። ነገረ ኢትዮጵያ እንደዘገበው አቃቢ ህግ ያቀረባቸው 13 ምስክሮች ማን ላይ እንደሚመሰክሩ ግልጽ አድርጎ ባለማቅረቡ ጠበቆች ተቃውሞ አስምተዋል። አንደኛው ምስክር በ12ኛው ተከሳሽ አትርሳው …

ጷግሜን ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰሞኑን የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ለልዩ ልዩ ባለሙያዎች ባቀረበው የቀጣይ አምስት አመታት የትምህርት ዕቅድ ውይይት ላይ፣ ባለፉት አመታት የትምህርትን ስራ በትምህርት ባለሙያዎች ሳይሆን ለጉዳዩ ዕውቅና በሌላቸው የፖለቲካ ሰዎች እንዲመራ መደረጉና የዘመቻ ስራ ላይ ማተኮሩ የትምህርቱ ጥራት ለመውደቁ ዋና መንስዔ መሆኑን የስብሰባው ተሳታፊዎች ተናግረዋል፡፡ በውይይቱ ላይ …

ጷግሜን ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰኞ ዕለት በሶማሊያ ጌዶ ግዛት የቀድሞ አስተዳዳሪ የነበሩት ሞሃመድ አብዲ ከሊል ከባድ መሳሪያ ከታጠቁ አጃቢዎቻቸው ጋር በመሆን ጋርባሃሬ ከተማ ሲገቡ አካባቢው የጦርነት ድባብ ውስጥ መውደቁን የከተማዋ ነዋሪዎች እማኝነታቸውን ሰጡ። የገርባሃሬ ነዋሪዎች በኢትዮጵያ ሰራዊት የሚደገፈው አዲሱ የጁባላንድ አስተዳዳሪ አህመድ ማዶቤ በከተማዋ በኃላፊነት መሾሙ እየታወቀ የሞሃመድ ከሊል ወደ ከተማዋ …

መግቢያ „ የተፈጠርነው እንደ እንስሳ ለመኖር ሳይሆን ፣ የትክክለኛውን ዕውቀትና የታታሪነትን መንገድ ለማግኘትና ለመቀዳጀት ነው ።“ ዳንቴ ዳንቴ ይህንን ያለው በ13ኛው ክፍለ-ዘመን የኢጣሊያን ህዝብ በድህነት፣ በተስቦ በሽታና በጦርነት፣ እንዲሁም ኑሮው ሁሉ ስለጨለመበት ደጉን ከክፉ መለየት ባልቻለበት ወቅትና፣ ማንኛውንም ለሰው ልጅ የሚሰቀንን አጸያፊ ድርጊት በሚያደረግበት ዘመን በአንክሮ ከተመለከተ በኋላ ነው። በእሱ ዕምነትም፣ ለዚህ ሁሉ ዋናው ምክንያት […]

ኢሳት ዜና (ጳጉሜ 2, 2007) የኢትዮጵያ መንግስት በሃገሪቱ ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለተጋለጡ ወደ አምስት ሚሊዮን ሰዎች ከዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ምላሽ አለማግኘቱን ገለጠ። ከእርዳታ ሰጪዎች የታየውን ዝምታም ተከትሎ መንግስት ከአገር ውስጥ ገበያ የእህል ግዥ ለማከናወን መገደዱን የግብርና ሚኒስትር ባለስልጣናት ለጋዜጠኞች አስታውቀዋል። የእርዳታ ሰጪዎች በመካከለኛው ምስራቅ አገሮች በጸጥታ መደፍረስ ምክንያት ችግር ውስጥ ለገቡ እንዲሁም በመሬት መንቀጥቀጥ ለተጎዱ …

ኢሳት ዜና (ጳጉሜ 2, 2007) የኤርትራ መንግስት ከጎረቤት ኢትዮጵያ ወታደራዊ ወረራ ሊፈጸምብኝ ይችላል ሲል ዛሬ ሰኞ ገለጠ። በስልጣን ላይ ያለው ገዢው የኢህአዴግ (ህወሃት) ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሃገሪቱ ላይ እያቀረበ ያለው ፀብ-ጫሪ መግለጫና ንግግር እየጨመረ መምጣቱን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ማመልከቱን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። የተለያዩ ሃይሎችን ድርጊት ከኤርትራ ጋር ለማቆራኘት ጥረት ሲያደርግ የቆየው …

ጷግሜን ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኤኤፍፒ የአገሪቱን የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በመጥቀስ እንደዘገበው፣ የኢህአዴግ መንግስት በኤርትራ ላይ የሚያሰማው የጦርነት ዛቻና አገሪቱን እወራለሁ እያለ የሚያሰማው መግለጫ ጨምሯል። የትግራይ ነጻ አውጭ ድርጅት /ህወሃት በተለየ ሁኔታ በኤርትራ ላይ ዛቻ እያሰማ ነው። በክረምቱ ወር ይሰማ የነበረው ፉከራ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ተጠናክሮ መቀጠሉን የማስታወቂያ ሚኒስቴሩ ገልጿል። የህወሃት …

ጷግሜን ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአቶ መኩሪያ ኃይሌ የሚመራው የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በ2005 ዓ.ም በአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የራራ መኖሪያ ቤቶችን ለማግኘት በድጋሚ የተካሄደውም ምዝገባ ዳግም እከልሳለሁ ማለቱ አብዛኛዎችን ነዋሪዎች አስቆጣ፡፡ ሚኒስቴሩ በመጋቢት 2007 ዓ.ም የወጣው 10ኛ ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዋጋ ነዋሪው ከአቅሙ በላይ መሆኑን መግለጹን መነሻ በማድረግ ተመዝጋቢዎች አቅማቸውን …

ጷግሜን ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የማእከላዊ ስታትስቲክስ መስሪያ ቤት ባወጣው ሪፖርት በነሃሴ ወር ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ዋጋቸው ጨምሯል። የጭማሪዎች መጠን ከክልል ክልል ሲለያይ አዲስ አበባ ፣ አፋርና ኦሮምያ ከፍተኛ ጭመሪ ታይቶባቸዋል። የምግብ ዋጋ ከአምናው ጋር ሲተያይ 11 ነጥብ 6 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ምግብ ነክ ያልሆኑ ደግሞ በ8 ነጥብ 9 ጭማሪ አሳይተዋል። …

ጷግሜን ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ንቅናቄው ለኢሳት በላከው መረጃ እንደገለጸው በተለያዩ የአውሮፓና የሰሜን አሜሪካ ከተሞች በተካሄዱ የአገርን አድን ጥሪዎች ህዝቡ ለንቅናቄው ያለውን ድጋፍ ገልጿል። ብጹ አቡነ መቃርዮስና አቶ ብዙነህ ጽጌ በእንግድነት በተገኙበት በስዊዘርላንድ በተካሄደው ስብሰባ፣ ሴቶች በውድ ገንዘብ የተገዙ የእጅ አምባራቸውን ሰይቀር ለግሰዋል። በዝግጅቱም ከፍተኛ ገንዘብ ተሰብስቧል። የቶሮንቶ፣ ካልጋሪና ኦክላንድ ስብሰባዎችም እንዲሁ …

ጷግሜን ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ፓንጋኒ ውስጥ አስራስምንት ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ካለፍቃድና ሕጋዊ ቪዛ ኬንያ ውስጥ በመግባት የተከሰሱ ሲሆን ሰባቱ ፓሊስ በእጃችን ላይ የነበረውን ሕጋዊ ዶክመንቶች ወስዶብናል በማለት ክሱን ያስተባበሉ ሲሆን ሌሎች አስራ አንዱ ግን በአስተርጓሚ በኩል በሰጡት የእምነት ክህደት ቃል የቀረበባቸውን ክስ ማመናቸውንና ለፍርድ ውሳኔው ለሴፕቴንበር 8 ቀን …

ጷግሜን ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሶማሊያ የአፍሪክ ሕብረት ሰላም አስከባሪ ጦር አሚሶም በኡጋንዳና በኢትዮጵያ ወታደሮች ቁጥጥር ስር የነበረው በመሃከላዊ ሂራን ግዛት ቡቅአበል ሁለተኛው ስትራቴጂካዊ ከተማ በአልሸባብ ቁጥጥር ስር ውሏል። እስላማዊ ታጣቂዎቹ በስተደቡብ ሶማሊያ የምትገኘውን ኩርቱዋሬንና ከሞቃዲሾ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘውን የጃናሌን ከተሞች ባለፈው ሶስት ቀናት በቁጥጥራቸው ስር ማድረጋቸው ይታወሳል። በሶማሊያ ከ6,200 በላይ …

በደቡብ ብሔር ብሄረሰቦች ክልል በወላይታ ዞን የወላይታ ሶዶ ከተማ አካባቢ አርሶአደሮች ያለ አግባብ ከይዞታችን ተፈናቅለናል ሲሉ ማማረራቸውን አንድ የዓይን ምስክር ተናገሩ ። ከተማይቱን ለማስፋፋት በተያዘው እቅድ በሺህዎች የሚቆጠሩ አርሶ አደሮች መኖሪያ ቤቶች እየፈረሱ እና አርሶአደሮቹም ከይዞታቸው እየተፈናቀሉ እንደሆነ ለዶቼቬለ አስረድተዋል። …

የወላይታ ሶዶ አርሶአደሮች ሮሮ እና የከንቲባው ምላሽ Read more »

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

የግንባሩን መሪዎች መርጧልም።እስካሁን ባለዉ ልምድ መሠረት የግንባሩ ዉሳኔዎችና መሪዎች ማለት የኢትዮጵያ ፖሊሲ ወይም መርሕና መሪዎች ናቸዉ። ጉባኤዉንና ዉሳኔዎቹን ለዚሕ ሳምንት ዉይይታችን ርዕስ ያደረግነዉም ዉሳኔ፤ ምርጫዉ መላዉ ኢትዮጵያን ሥለ ሚነካ ነዉ።

የሚስረቀረቀዉ ድምፅዋ በመሰንቆ ጋር ሲታጀብ የስንቱን ባህላዊ ሙዚቃ አፍቃሪ ልብ እንዳሸፈተ ለአድማጭ እንተዉ። በተለይ አዲስ አበባ ቂርቆስ አካባቢ ይገኝ በነበረዉ የምሽት ክበቧ ትታወቃለች።

የቡድኖች ማጠቃለያዎች፣ ውይይቱን የማያንጸባርቁ እና የጋራ አቋሞችን የማይወክሉ ነበሩ አክራሪነት እና ጽንፈኝነት፣ በሚኒስቴሩ ከተሰጣቸው ትርጉም እና ማብራሪያ ውጭ ውለዋል ለመልካም አስተዳደር የተሰጠው መድረክ በቀማኞች የስመ አሸባሪ ዝባዝንኬዎች ተጠልፏል የሰንበት ት/ቤቶች እና መንፈሳውያን ማኅበራት በአክራሪነት እና በጽንፈኛነት ተፈርጅዋል *            *            * ጥሪው በአማሳኞቹ በመጠለፉ ከ169 አጥቢያዎች 20 የሰንበት ት/ቤት አባላት ብቻ …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

 

ህገ-ወጥ የተባሉና ብዙዎቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑ ከሦስት መቶ በላይ ስደተኞች ፍርዳቸውን ጨርሰው ነገር ግን አሁንም ማላዊ ውስጥ በቁጥጥር ስር መሆናቸው ተገልጿል።

ማረፊያ ቤት የሚቆዩት ወዳገራቸው ለመላክ ያለው ዝግጅት እስከሚጠናቀቅ መሆኑን የማላዊ መንግሥት ባለሥልጣናት ይናገራሉ።

የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ግን ሰዎች ፍርዳቸውን ከጨረሱ በኋላ እሥር ቤት ማቆየት ህገወጥ አሠራር ነው» ይላሉ።

ለዝርዝሩ ከብላንታየር የተጠናቀሩና አዲሱ አበበ ወደ ማላዊ እንዲሁም ናይሮቢ ወደሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ደውሎ ያገኛቸውን መረጃዎች ያካተተበትን የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

የትግራይ ነፃነት ግንባር /ህወኃት/ ገና ከፅንስሱ ሲነሳ ለሙን የሰሜን ወሎን፣ ምዕራባዊ ጎንደርን እና ምዕራባዊ ጎጃምን በማካተት ታላቁን የትግራይ ሪፐብሊክ መመስረት ግብ አድርጎ መመስረቱና ለዚህም አላማው ስኬት የቻለውን ሁሉ በማድረግ ላይ እንድሚገኝ የሚታወቅ ነገር ነው። በተለይም በወልቃይት፣ ፀገዴና አርማጭሆ ያካሄደው መስፋፍት በአካባቢው ነዋሪ ህዝብ ላይ ትውልድ ይቅር የማይለው ግፍ ፈጽሟል፡ አሁንም የመስፋፋት ህልሙን እውን ለማድረግና ቀሪ […]

የአርበኞች ግንቦት 7 የውስጥ አርበኞች ህወሓት “ክልል አንድ” እያለ በሚጠራው በጎንደር-ወልቃይት ደጃች ሜዳ ወረዳ አቤራ ቀበሌ ስልኪ ዳግባ በተባለው ቦታ ነሃሴ 23 2007 ዓ.ም በህወሓት መከላከያ ኃይል ላይ ድንገተኛ የተኩስ ውርጅብኝ በመክፈት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ወታደሮችን ገድለውና አቁስለው ድል ተቀዳጅተዋል፡፡ በአርበኞች ግንቦት 7 የውስጥ አርበኞችና በህወሓት የመከላከያ ሰራዊት መካከል የተካሄደው ድንገተኛ የሆነ ከባድ ፍልሚያ እኩለ […]

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በደቡብ ክልል በአርባምንጭ ከተማ የሚገኙ የአንድ ቤተሰብ አባላት ልጆቻችሁ የተቃዋሚ ድርጅት አባላት ናቸው በሚል ስቃይ እየደረሰባቸው መሆኑን ለኢሳት ገለጹ። ፈቃዱ አበበ የተባለው የሰማያዊ ፓርቲ አባል ወንድምህ አርበኞች ግንቦትን እንዲቀላቀል አድርገኸዋል በሚል ካለፈው አንድ አመት ጀምሮ በማእከላዊ እስር ቤት ታስሮ እየተሰቃየ ሲሆን፣ የእርሱ ታናሽ ወንድም ደግሞ በፖሊሶች …

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት የመስተዳድሩን ካድሬዎች ገምግሞ ለአብዛኞቹ ዝቅተኛ ነጥብ መስጠቱን ተከትሎ እና ከ4 ሺ በላይ ሰራተኞች በወንጀል እንደሚጠየቁ መነገሩን ተከትሎ፣ የመስተዳደሩ የኢህአዴግ አባላት ከፍተኛ መረበሽ ውስጥ ገብተዋል። በዚህም የተነሳ መስተዳድሩ አገልግሎቶችን መስጠት አቁሟል በሚባልበት ደረጃ መድረሱን ምንቾች ገልጸዋል። “ምንም ስራ እየተሰራ አይደለም፣ ካደሬው በሙሉ ድንጋጤ …

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የዲያስፖራ ቀንን ለማክበር በባህርዳር የተገኙት 50 የዲያስፖራ አባላት፣ በመንግስት ወጪ ባረፉበት ኢትዮ-ስታር ሆቴል በቢንቢ ትንኝ መበላታቸውን እንዲሁም የተመቻቸ ምግብ አልቀረበልንም የሚል ምክንያት በመጥቀስ፣ ቁርስና ምሳ አንበላም ብለው አድማ ያደረጉ ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወደ ክልሉ በመደወል እንግዶቹ የኢህአዴግ ባለስልጣናት ወደ ሚያርፉበት ጣና ሆቴል እንዲዛወሩ ተደርጓል። የመስተዳደሩ …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ሪፖርቱ ሲነበብ እየተነሡ እና ራሳቸውን እየያዙ እግዚኦ… የሚሉ ብፁዓን አባቶች ነበሩ ኃይሌ ኣብርሃ፤ በ3 አድባራት ምዝበራው ቀንደኛው የሙስና ቀለበት በመኾን አስደምሟል አማሳኞች፣ ቋሚ ሲኖዶሱ በአንድ ልብ እንዳይወስን ባማሰኑት ገንዘባቸው ተረባርበው ነበር *           *           * በማስረጃና በማጣራት የተረጋገጠው የሙሰኞች ጥፋት ዝርዝር በጠቅላይ ጽ/ቤቱ ይዘጋጃል ጥናታዊ ሪፖርቱን ተቀብለናል፤ የጠቅላይ ጽ/ቤቱን ቃለ ጉባኤ …

‹‹ችሎቱ ታሪካዊ ስህተት እየሰራ ነው›› አቶ ሀብታሙ አያሌው በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር አቶ ሀብታሙ አያሌው ነሀሴ 14/2007 ዓ.ም ከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ከተከሰሰበት የሽብር ወንጀል ነጻ ነው በማለት ከእስር እንዲፈታ የሰጠው ትዕዛዝ ተከብሮ እንዲፈታ ትዕዛዝ እንዲሰጥለት ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ተደርጓል፡፡ ዛሬ ነሀሴ 29/2007 ዓ.ም ልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ተረኛ […]

በአሜሪካ መንግስት ኦፊሳላዊ ድረ ገጽ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አስተባባሪነት በዓለም ላይ ለተመረጡ 20 ሴት የፖለቲካ እስረኞች ለአንድ ወር የሚቆይ ዘመቻና ማስታወሻ ሊደረግላቸው ነው፡፡ ከ20ዎቹ ሴት የፖለቲካ እስረኞች መካከል ሦስቱ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፣ ሁሉም የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ናቸው፡፡ ከዛሬ 20 አመት በፊት ሴቶችን ለማብቃት፣ የጾታ እኩልነትን ለማስፈን እና የልጃ ገረዶችን ሰብዓዊ መብት ለማስጠበቅ የቤጂንግ መርሃ […]

የዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ውይይቱን በቡድናዊ አካሔድ የመቆጣጠር ሙከራ ተነቅቶበታል አማሳኞች ማኅበረ ቅዱሳንን በመወንጀል መሸፈን እንደማይችሉ ሚኒስትሩ አሳስበዋቸዋል “ስለ መልካም አስተዳደር ከሚደረሰው መግባባት በመነሣት መንግሥት ርምጃ ይወስዳል” ከአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ከማኅበረ ካህናት፣ ከሰባክያነ ወንጌል፣ ከሰንበት ት/ቤቶች ተወካዮች እና የሀገረ ስብከቱ አንድነት አመራሮች ጋር በተናጠል ሲወያይ የቆየው፣ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት የማጠቃለያ ውይይት ያካሒዳል፡፡ የመርሐ ግብሩን አስተባባሪዎች …

ዓባይ ፀሃየ ለሀ ወ ሓ ት ኢ ህ ኣ ደ ግ በሊቀመንበር በድርጅት ሃላፊነት እጅግ ብዙ ኣጃቢና የህወሓት ሎሌ ፓርቲዎች ፈጥረዋል:: በመንግስት መዋቅር በፈደራል ጉዳዮች በስኳር ኢንዱስትሪዎች በጠቅላይ ምኒስቴር አማካሪነት ሰርተዋል:: 40 ዓመት ሙሉ በስልጣን በነበሩበት ቡዙ ስራዎች ፈፅመዋል:: በተለይ በሀወሓት ኢህአደግ ስርኣት ውስጥ ዘርፈብዙ የመልካም ዓስተዳደር የፍትህ የሰብኣዊ ዲሞክራሲ መብቶች መጠበቅ ተጥሰዋል:: በ5 ዙር […]

ወደ እንግሊዝ ሃገር የሚያስኬዳቸውን ቪዛ ተከልክለው ወደዚያው ሊያደርጉት የነበረው ጉዞ የተስተጓጎለባቸው የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ፕሮፌሰር መስፍን ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ መግባታቸውን በስፍራው የሚገኙ የዘ-ሐበሻ ዘጋቢዎች አስታወቁ:: በቅርቡ ‘አዳፍኔ’ የተሰኘ ‘አወዛጋቢ’ መጽሐፍ ለንባብ ያበቁት እኚሁ ፕሮፌሰር ዛሬ ዋሽንግተን ዱሉስ ኤርፖርት ሲደርሱ ወዳጆቻቸው ሞቅ ያለ አቀባበል እንዳደረጉላቸው የዘ-ሐበሻ ዘጋቢዎች አስታውቀዋል:: ፕሮፌሰር መስፍን በአሜሪካ ቆይታቸው አዲሱ መጽሓፋቸውን በዋሽንግተን ዲሲ […]

ከሰሞኑ የተቆሰቆሰዉን ጦርነት ለመከታተልና ለማጥራት በሚል የተንቀሳቀሱ የወያኔ አንጃ ወታደሮች ቡድን ጥቃት እየደረሰባቸዉ ይገኛሉ፡ ወያኔ በአዲግራትና ከማይ ጻይ ተወርዋሪ አየር መንደርደሪያ ሰፈሮች ባሻገር በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች እያለፈና እየዘለለ የሚደርስበትን ጥቃት ለማድበስበስ በየስፍራዉ የመከላከያ ሰራዊቱ ስልጠና ላይ ነዉና የተኩስ ድምጽ ብትሰሙም እንዳትደናገጡ እያለ ከባለፈዉ መጋቢት ወር አንስቶ ወረቀት እየለጤፈና እየደሰኮረ ይገኛል። አንድ ማንነቱን ሊገልጽ ያልፈለገ የወያኔ […]

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ለጋሽ አገራት በተለይም የእንግሊዝ መንግስት ሪፖርቱን ቢደብቀውም፣ የአውሮፓ ህብረት ፍርድ ቤት ሪፖርቱ ይፋ እንዲሆን ባዘዘው መሰረት ይፋ ሆኗል። ሰርቫይቫል ኢን ተርናሽናል ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፤ ጥናቱን ያከናወኑት -የኢትዮጵያ ዋነኛ እርዳታ ሰጪ የሆኑት ዩናይትድ ኪንግደም፣ዲ.ዔፍ አይ ዲ የተሰኘው የም እራባውያን ለጋሾች ቡድን ፣ የአሜሪካ የረድ ኤት ድርጅት የሆነው …

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአፋር ክልል፣ ዞን አንድ፣ አሳይታ ወረዳ ዋሙሌ ቀበሌ፤ በአፋምቦ ወረዳ በአላሳቦሎና ሁመዱይታ ቀበሌ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የቴምር ዛፍ በልማት ስም ተጨፍጭፏል። በዚህም በዜጎች ላይ የሰብአዊና የዴሞክራሲያዊ መብት ጥሰት ተፈጽሟል ሲል ሰመጉ በ138 ኛ መግለጫው አስታውቋል። የአፋር ክልል ከእንስሳት እርባታ በተጨማሪ ሌላው ትልቅ የገቢ ምንጩ …

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት ከ9 ሺ በላይ አባወራ አርሶ አደሮች የሚኖሩባቸው 8 የቀበሌ ገበሬ ማህበራትን ወደ ከተማ ለማካለል የከተማው ማዘጋጃ የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ በርካታ አርሶ አደሮች ለችግር ተጋልጠዋል። ሁን ቦላሬ፣ ኦፋጋን ደባ እና ኦፋሴሬ የሚባሉ ቀ/ገ/ ማህበራት በሚዋሰኑባት አንዲት ጎጥ ብቻ 380 ቤቶች መፍረሳቸውን የሚናገሩት ነዋሪዎች በጠቅላላ …

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰሞኑን በመቀሌ ከተማ የተካሄደው የገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ጉባዔ መልካም አስተዳደርና ኪራይ ሰብሳቢነትን የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድ ውሳኔ አሳልፎአል መባሉ የአዲስአበባን ነዋሪዎችን በማነጋገር ላይ ይገኛል፡፡ የግንባሩ ከፍተኛ አመሮች ጭምር በከፍተኛ ሙስናና ብልሹ አሰራር በመዘፈቅ መልካም አስተዳደር እንዳይሰፍን እንቅፋት በሆኑበት በዚሁ ወቅት ፣ እነዚሁ ወገኖች ቆዳቸውን ቀይረው የመልካም አስተዳደር …

ነኅሴ ፳፰ (ሀያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በማላዊ እስር ቤቶች ከ300 በላይ ስደተኞች የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው አሁንም በማረሚያ ቤት ውስጥ የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ እስረኞች ውስጥ አብዛኛዎቹ ኢትዮጵያዊያን መሆናቸው ታውቋል። የተፈረደባቸውን የእስር ጊዜ ያጠናቀቁትን ወደ አገራቸው እንደሚላኩ የአገሪቱ ባለስልጣናት ቢያስታውቁም እስካሁን ድረስ በእስር ቤት ውስጥ መቆየታቸውን በመጥቀስ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ድርጊቱን እየኮነኑ ነው። የስደተኞች …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ከተለያዩ የሃገራት ወደ አዉሮጳ የሚፈልሰዉ ስደተኛ እጅግ በጨመረበት በአሁኑ ወቅት ከተለያዩ የአፍሪቃ ሃገራት የተሻለ ሕይወት ፍለጋ ወደ ደቡብ አፍሪቃ የሚሰደዱ አፍሪቃዉያን ቁጥርም ጨምሯል። በሳምንቱ መጀመርያ ወደ 100 የሚጠጉ ኢትዮጵያን በአንድ የጭነት ማመላለሻ ታጭቀዉ ወደ ደቡብ አፍሪቃ በማምራት ላይ ሳሉ በዛምቢያ ፖሊስ መያዛቸዉ ተዘግበዋል።

ነኅሴ ፳፯ (ሀያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በደቡብ ኦሞ ዞን በሃመር ወረዳ በሃመር ብሄረሰብና በዞኑ ፖሊስ መካከል ተፈጥሮ የነበረውን ግጭት ተከትሎ በአካባቢው የሰፈረው የአንድ ሻለቃ ጦር አባላት በርካቶቹ ኮብልለው በመጥፋታቸው ፣ ለወታደሮቹ መጥፋት ምክንያት ናቸው የተባሉ ሰዎች ተይዘው ታስረዋል። በመከላከያ ሰራዊቱ አባላት መካካል የሚታየው አለመተማማንና ልዩነት በመስፋቱ እርስ በርስ እስከመጋጨት ደርሰዋል። ከወር በፊት …

ነኅሴ ፳፯ (ሀያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ፣ ታምራት ታንቱ ባጫ የተባለ ወጣት፣ ቤቱ ለሶስተኛ ጊዜ በመንግስት አፍራሽ ግብረሃይሎች መፍረሱን ተከትሎ፣ ራሱን ያጠፋ ሲሆን፣ ባለቤቱም ራሱዋን ስታ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ውስጥ ጸሎት እየተደረገላት ነው። ወጣት ታምራት ትናንት ነሃሴ 26 የቀብሩ ስነስርአት ተፈጽሟል። ሚሚ ባቴ የተባለች የአንድ ሳምንት መጫትም በላዩዋ ላይ …

ነኅሴ ፳፯ (ሀያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአማራ ክልል ከምርጫ 2007 በፊት ህብረተሰቡ መሳሪያ እንዲታጠቅ በመፍቀድ ህጋዊ ያደረገውን የመሳሪያ ፈቃድ በመንጠቅ መሳሪያዎችን ለመሰብሰብ ስልቶችን እየቀየሰ መሆኑ ምንጮች ለኢሳት አስታውቀዋል፡፡ የክልሉ ሚሊሺያ ጽህፈት ቤት ህገወጥ የጦር መሳሪያ ህጋዊ ለማድረግ ምዝገባ ካካሄደ በኋላ የመሳሪያ ፍቃድ በመስጠት ህብረተሰቡ ራሱን እንዲከላከልበት መፍቀዱን ተከትሎ፣ ከአጎራባች ክልሎች በተለይም ከትግራይ …

ነኅሴ ፳፯ (ሀያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መስተዳድሩ 221 አመራሮችንና 4 ሺ 100 ሰራተኞችን ገምግሞ ጥፋተኛ ብሎአቸዋል። ሰራተኞቹ በህግ ይጠየቃሉ ተብሎአል። ኢሳት የሰራተኞችን ግምገማ በተመለከተ ከወር በፊት ባቀረበው ዘገባ፣ አብዛኞቹ ሰራተኞች እና አመራሮች ዝቅተኛ ነጥብ እንደተሰጣቸውና ሊባረሩ እንደሚችሉ ገልጾ ነበር። በዚሁ ግምገማ ምክትል ከንቲባው አቶ አባተ ስጦታውም ዝቅተኛ የግምገማ ነጥብ የተሰጣቸው በመሆኑ፣ ከሚቀነሱት …

ነኅሴ ፳፯ (ሀያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ስደተኞቹን ጭኖ ሲጓዝ የነበረው ከባድ መኪና በናካንዳ የድንበር የፍተሻ ጣቢያ አቅራቢያ ፓሊስ የደረሰውን ጥቆማ ተከትሎ ተይዘዋል። ሕገወጥ ስደተኞችን በማዘዋወር ሲሰሩ የነበሩ ሶስት የዛንቢያ ዜጎችም አብረው ተይዘዋል። ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከአስር እስከ ሃምሳ ዓመት ባለው የእድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ። ስደተኞቹ በአሁኑ ወቅት በኳቤ የደኅንነት እስር ቤት ውስጥ እንደሚገኙና …

ነኅሴ ፳፯ (ሀያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሪካ ወኪል የሆኑት አምባሳደር ሳማንታ ፓወር ፣ በፖለቲካ አስተሳሰባቸው ምክንያት የታሰሩ 20 ሴቶች እንዲፈቱ ዘመቻ ይጀምራሉ። ከ20 ዎቹ ሴት እስረኞች መካከል ብሌን መስፍን፣ ሜሮን አለማየሁና ንግስት ወንድይፍራው ከኢትዮጵያ፣ ዋንግ ያኑ፣ ጋዎ ያኑና ሊዩ ዚያ ከቻይና፣ ካጂያ ኢስማዮላ ከአዘርባጃን፣ አስቴር ዮሃንስ ከኤርትራ፣ ማትሉዩባ ካሚሎቫ …