ዜና ብሥራት – ቋሚ ሲኖዶስ: ጥናታዊ ሪፖርቱን በማጽደቅ አማሳኞች በሕግ እንዲጠየቁ ይኹንታውን ሰጠ!

head-of-eotc-patriarchate

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ

  • ሪፖርቱ ሲነበብ እየተነሡ እና ራሳቸውን እየያዙ እግዚኦ… የሚሉ ብፁዓን አባቶች ነበሩ
  • ኃይሌ ኣብርሃ፤ በ3 አድባራት ምዝበራው ቀንደኛው የሙስና ቀለበት በመኾን አስደምሟል
  • አማሳኞች፣ ቋሚ ሲኖዶሱ በአንድ ልብ እንዳይወስን ባማሰኑት ገንዘባቸው ተረባርበው ነበር

*           *           *

  • በማስረጃና በማጣራት የተረጋገጠው የሙሰኞች ጥፋት ዝርዝር በጠቅላይ ጽ/ቤቱ ይዘጋጃል
  • ጥናታዊ ሪፖርቱን ተቀብለናል፤ የጠቅላይ ጽ/ቤቱን ቃለ ጉባኤ እና ውሳኔዎችም አጽድቀናል
  • የጥናቱን የመፍትሔ ሐሳቦች በመቀበል የመሬትና የንብረት አስተዳደር ሕግ በማዕከል ይወጣል

ተጨማሪ መረጃዎችን ይከታተሉ