መድረክ ሰልፉን አካሄደ – ሜይ 27, 2014
Medrek, Demo
Medrek, Demo
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ትናንት ቡራዩ ከተማ ፍርድ ቤት ቀርቦ በ500 ብር ዋስ እንዲፈታ ትዕዛዝ ተሰጥቶለት የነበረውን የፖለቲከኛና ደራሲ አስራት አብርሃምን የዋስ መብት አላከብርም በማለት ያሰረው የከተማይቱ ፖሊስ ከቅርብ ሰዓታት በፊት አስራትን በዋስ መልቀቁን ለሰላማዊው ታጋይ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ተናግረዋል፡፡ አስራ ለእስራት የተዳረገው የመድረክ ሰላማዊ ሰልፍን ለመቀስቀስ በቡራዩ የከተማ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አስራ ሁለት ሰዎች በመታሰራቸው ለጥየቃ ባመራበት እንደነበርና ፖሊስም […]
ባለፈው እሁድ በ 28 ቱ የአውሮፓው ሕብረት አባል ሃገራት የተካሄደው ምርጫ ውጤት ፣በአንዳንድ ሃገሮች፤ መራጩ ህዝብ ፣ በሥልጣን ላይ ያሉትን ፓርቲዎች ለማስጠንቀቅ የወሰደው እርምጃ ተደርጎ ሲወሰድ ፤ ከዚያ የባሰ መዘዝ ይኖረዋል
እአአ ከ 1967 ዓም እሥራኤል የያዘችው የምዕራብ ዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ የእሥራኤል እና የዮርዳኖስን የግዛት ክልል የሚለይ ወሰን ሆኖ ከመታወቁ በተጨማሪ የእሥራኤል የመከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ የጦር ሠፈርም ሆኖ ያገለግላል።
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ በመካከለኛው ምሥራቅ ያካሄዱትን የሦስት ቀናት ጉብኝት አጠናቀው ወደ ቫቲካን ተመለስዋል። ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ጉብኝታቸውን የጀመሩት ባለፈው ቅዳሜ በዮርዳኖስ ነበር። ከዚያም በነጋታው
ከግንቦት ፭ – ፲፱ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ለ16 ቀናት የተካሔደውን የምልዓተ ስብሰባ ውሳኔዎች በ17 ነጥቦች የዘረዘረውና ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ላይ የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በፓትርያርኩ ቢነበብም የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ በማኅበረ ቅዱሳን መተዳደርያ ደንብ ላይ የተጀመረው ውይይት ቀጥሎ ውሳኔ እንደሚያሳልፉ ተናግረዋል፡፡ በመግለጫው ተ.ቁ.(12) ላይ የማኅበረ ቅዱሳን መተዳደርያ ደንብ ማሻሻያ ረቂቅ በተመለከተ በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. …![]()
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) እንደሚታወቀው የግንቦት 2ዐን 23ኛ ዓመት ለማክበር ጉድ ጉድ እያለ የሚገኘው ገዥ ፓርቲ ወደ ጠቅላይ አምባገነን ፓርቲነት ከተለወጠ ብዙ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በ1983 ዓ.ም ሀገሪቱን ከመቆጣጠራቸው በፊት በርካቶች ስለ ነፃነት፣ እኩልነት፣ ሰብአዊ መብት መከበርና ዴሞክራሲ ሥርዓት መስፈን ክቡር ህይወታቸውን እንዲገብሩ ተደርጎ በተገኘ የዜጎቻችን መስዋእትነት መንበረ […]
|
ከልዩ ልዩ ቦታ የተጋበዙ ምሁራንና ሊቃውንት
|
በዐውደ ጥናቱ ላይ ልዩ ልዩ ጽሑፎች ቀርበው ነበር፡፡
|
ዶ/ር ሥርግው ገላው፣ ፕ/ር ባየ ይማም እና ዶ/ር ኃይሉ ሀብቱ
|
|
መ/ር ደሴ ቀለብ፣ ዶር ታየ አሰፋ እና ዶ/ር አምሳሉ ተፈራ
|
|
መሪጌታ ልሳነ ወርቅ ገብረ ጊዮርጊስ
|
|
የጋዜጠኞችና የአዘጋጆች ቡድን
|
ከመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት (መዐሕድ) የተሰጠ መግለጫ
ፓትርያርኩ በማኅበረ ቅዱሳን ላይ ከጨለማው ቡድንና ፖለቲከኞች ጋራ የመከሩበትን የራሳቸው ያልኾነ ሐሳብና አጀንዳ የተቃወሟቸውን የምልዓተ ጉባኤውን አባላት ‹‹በገንዘብ የተገዛችኹ›› እያሉ በመዝለፍ ቅዱስ ሲኖዶሱን ተዳፍረዋል፡፡ አቡነ ማትያስ ለአጥኚ ኮሚቴው የላኩት ባለ24 አንቀጽ ድንጋጌዎችና ግዴታዎች ሳይቀነሱና ውይይት ሳይደረግባቸው በደንቡ ካልተካተቱና ረቂቁ በሌላ ኮሚቴ ዳግመኛ ካልታየ በሚል አጀንዳውን በራሳቸው አቋም ብቻ ለመቋጨት ያደረጉት ሙከራ በፍጹም አንድነት በቆሙት ብፁዓን …![]()
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተከተ ከፍተኛ የእሳት አደጋ አንድ የተማሪዎች ማደሪያ ህንፃ መውደሙን የመንግስት ሚድያዎች ዘገቡ። የመንግስት ሚድያዎቹ አደጋውን ቀለል በማድረግ በእሳት አደጋው የተጎዱ ተማሪዎች መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ቢሉም የአይን እማኞች ግን የሚናገሩት በተቃራኒው ነው። በዩኒቨርሲቲው የተነሳ የእሳት አደጋ ከሌሊቱ 10 ሰዓት እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን የአደጋውን መነሻ ፖሊስ እያጣራሁ ነው ብሏል። እሳቱ በሌሊት በመነሳቱ የተነሳ በመኝታ ላይ […]
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ትናንት በተጠናቀቀው የአውሮጳ ኅብረት ምክር ቤታዊ ምርጫ ላይ በብዙዎቹ አባል ሀገራት የኅብረቱን አሰራር የሚጠራጠሩት እና የቀኝ ዘመም ፓርቲዎች እንደቀናቸው ተገለጸ።
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በዓለም የውድድር መድረክ አሸናፊ ሆነዋል። ዝርዝር ይኖረናል። የዓለም ዋንጫ ዝግጅትን እንዲሁም የኢትዮጵያ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ጨዋታን በተመለከተ ዳሰሳ እናደርጋለን። የሚኪና ሽቅድምድምና ሌሎች ስፖርት ነክ ዜናዎችንም አካተናል።
የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የድጋፍ አባላት፤ ባሳለፍነዉ ቅዳሜ ብሪታንያ ላይ ስብሰባ አዘጋጅተው ነበር። በብሪታንያ መዲና፤
የዩኤስ አሜሪካ የንግድ ዘርፍ ዋና ፀሐፊ ፔኒ ፕሪትስኬር እና የኮንግረስ ፓርቲ አባል ከረን ባዝ፤ ባለፈዉ ሰሞን ኢትዮጵያን ጎብኝተዉ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል።
በትናንትናዉ ዕለት የአዉሮጳ ኅብረት ምክር ቤታዊ ምርጫ ብቻ ሳይሆን የተካሄደዉ፤ ባለፉት ወራቶች ምዕራቡን ዓለም እና ሩስያን ስታወዛግብ የቆየችዉ ዩክሬንም፤ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን አካሂዳለች።
በአንድ ሀገር የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የዜጎች በሰብዓዊ መብት፣ በዲሞክራሲ፣ በፖለቲካ እንዲሁም በማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ላይ ያላቸው ንቃተ ህሊና የሚጫወተው ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው። የሲቪክና የፖለቲካ ማህበራት ፣ የጋዜጠኞችና የነፃ ሚዲያዎች በብዛት መኖር ከሰፊ ተሳትፎ ጋር የማህበረሰብ በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ያለውን ንቃተ ህሊና ማሳደግያ መሆናቸው ዕሙን ነው። ነገር ግን የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታን በበጎ መልኩ አይቶ ከማበረታታት […]
የአወሊያ ትምህርት ቤት ኮሌጅና ሀይ ስኩል መምህራኖች ለትምህርት ቤቱ አስተዳደር ያነሱት የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄን ከአመፅ ጋር በማያያዝ ለኮሚቴዎቹ በመሰከሩ መምህራኖች ላይ ዛቻና ማስፈራሪያ እየተፈፀመባቸው እንደሆነ ተገለፀ ። FITH RADIO [ፍትህ ሬዲዮ] ከኑሮው ውድነት ጋር ተያይዞ የሚከፈላቸው ደመወዝ ከእጅ ወደ አፍ የሆነባቸው የአወሊያ ትምህርት ቤት መምህራን ግንቦት 4\2006 በአወሊያ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ በመሰባሰብ የአወሊያ […]
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ጀርመንን ጨምሮ በአውሮጳ ኅብረት 21 አባል ሃገራት ውስጥ ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ የተደረገዉ የምክር ቤት ምርጫ ቅድመ-ዉጤት መዘርዝር መዉጣት ጀምሮአል። መጀመሪያ ላይ ይፋ በሆነው ቅድመ-ዉጤት መዘርዝር መሰረት ወግ አጥባቂዎቹ የክርስቲያን ዲሞክራቲክ ኅብረትና የክርስትያን ሶሻል ኅብረት ፓርቲ « CDU/CSU» በ36.1 በመቶ እየመራ መሆኑ ተገልጿል።
ሰማያዊ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደረገ ባለው ፖለቲካዊ ትግል በፍርሀት ድባብ ውስጥ ተውጦ የነበረውን ህዝብ የጨለማ ድባብ እየገፈፈው ይገኛል፡፡ በዚህ ስራውም የብዙ ታላላቅ ምሁራንን እና ወጣቶችን ቀልብ መሳብ ችሏል፡፡ በመሆኑም ፓርቲው ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችን ያሳካ ዘንድ ብሎም አሁን ካለበት የተሻለ ተንቀሳቅሶ ተፎካካሪና ተወዳዳሪ ፓርቲ ይሆን ዘንድ ገንዘብ ያስፈልገዋል፡፡ ገንዘቡን ሊያገኝ የሚችለው ደግሞ ከአበላትና ደጋፊዎች መሆኑ ሀቅ ነው፡፡ በመሆኑም ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ ቪው ሆቴል ታላቅ የእራት ግብዣ ፕሮግራም ደግሶ ይጠብቅዎታል፡፡የእራት ግብዣው መግቢያ ካርዶችም የተዘጋጁ ሲሆን እነዚህም ባለ አምስት መቶ ባለ አንድ ሺህ፤ባለ ሶስት ሺህ፤ባለ አምስት ሺኅ እና ባለ አስር ሺህ ብር ናቸው፡፡እርስዎም የእራት ግብዣውን ካርድ በመግዛት ሰማያዊ ፓርቲን እያገዙ ወደ ነጻነት ይጓዙ፡፡ ባለ አስር ሺህ ብር ካርድ በቁጥር ጥቂት ስለሆነ ባለ አምስት ሺህና ሶስት ሺህ አማራጭ መኖሩን እንዳይዘነጉ፡፡ በእራት ግብዣው ላይ የተከበሩና ታላላቅ ሰዎች፤ተጋባዥ እንግዶች፤ታላላቅ ፖለቲከኞች፤ገጣሚያንና ጋዜጠኞች ይገኛሉ፡፡እንዲሁም የተለያዩ አዝናኝ ፕሮግራሞች፤ጨረታዎችና ታዳሚን ሊያዝናኑ የሚችሉ ለየት ያሉ ጨዎታዎች ይቀርቡበታል፡፡ በዚህ የእራት ግብዣ ላይ በመገኘት እየተዝናኑ፤በኢትዮጵያዊ ጨዋነት እየተጎራረሱ ስለ ሀገርዎ እጣ ፈንታ በመሶብ ዙሪያ ይነጋገሩ፡፡ የመግቢያ ካርዶችን ከአስተባባሪዎች፤ከአባላትና ከአመራሮች ማግኘት የሚችሉ ሲሆን ከሀገር ውጭ የምትኖሩ ወገኖቻችን የመግቢያ ካርዱን ለወዳጅ ዘመድ መግዛት የሚቻል በመሆኑ ይህን በአይነቱ ለየት ያለና ለነጻነት የሚከፈል ውድ ስጦታ ወዳጅ ዘመድዎን እንዲጋብዙ ስንል ጥሪ እናቀርባለን፡፡ አያይዘንም የእራት ግብዣው ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ክፍት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-ሰማያዊ ፓርቲ
ስልክ ቁጥር-+251 911 679223
+251 931 153809
+251 11 8 592950
አቢሲኒያ ባንክ አራዳ ቅርንጫፍ የባንክ ሂሳብ ቁጥርC/619
E-mail [email protected]
www.semayawiparty.org
ኢትዮጵያ ቀደም ሲል የተደመጠውን ዓይነት አዎንታዊ ውጤት ብታስመዘግብም፣ አሁንም የምግቡ ዋስትና ዝቅተኛ ከሆነባቸው ሃገራት መደዳ ነው የምትቆጠረው። በግምት፣ ከየሦስቱ ኢትዮጵያዊ አንዱ ከድህነት አፋፍ ስር እንደሚኖር ነው የዓለም ምግብ ድርጅት ዘገባ ያሳየው።
የአራት ፓርቲዎች መድረክ የሆነው መድረክ ትናንት በአዲስ አበባ ላደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ቀደም ብለው የቅስቀሳ ስራ ሲሰሩ የነበሩ አስራ ሁለት ሰዎች በቡራዩ ከተማ በፖሊስ መታሰራቸውን የሰሙት የአረና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ሐብታይ ገብረ ሩፋኤልና በቅርቡ አንድነት ፓርቲን የተቀላቀለው ደራሲና ፖለቲከኛ አስራት አብርሃ እስረኞቹን ሊጠይቁ በሄዱበት በወረዳው ከታሰሩ በኋላ ፖሊስ አቶ ሐብታይን ሲለቅ አቶ አስራትን በወረዳው አሳድሯቸው ነበር፡፡ […]
የከበረ ሰላምታችንን በቅድሚያ አያቀረብን፤ May 23, 2014 (ግንቦት ፲፭ ቀን ፪ ሺህ ፮ ዓ.ም.) በሰሜን አሜሪካ ዴንቨር ኮሎራዶ የአረመኔውን ከፍተኛ 15ቱ ቀይ ሽብር ተሳታፊ ከፋለኝ ዓለሙን ጉዳይ የመጨረሻ ፍርድ ውሳኔ ለመስጠት የፍርድ ቤቱ ችሎት ከጠዋቱ 9፡30 ተሰየመ። ጉዳዩን ሲከታተል የነበሩት ጠበቆችና የሚመለከታቸው ተገኝተዋል። ከፋለኝ ዓለሙን ለመጀመሪያ ጊዜ በዴንቨር ኮልራዶ በመመልከት ወደ ፍርድ ይቀርብ ዘንድ ከፍተኛውን […]
የሩስያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬይን ሊደረግ የታቀደዉን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የማጨናገፍ ፍላጎት አላቸው የሚለውን አመለካከት ማጥፋት እንደሚፈልጉ ተዘገበ።

‘መድረክ’ እናመሰግናለን
ሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ በመድረክ ሰልፍ ላይ የመድረክን ጥሪ አክብሮ የተገኘ ሲሆን በሰልፉም ላይ የህዝብን ጥያቄ በማስተጋባት አጋርነቱን አሳይቷል፡፡ ይህን ሰልፍ ላዘጋጀው እና የተቃውሞ ድምፃችንን እንድናሰማ ሁኔታዎችን ላመቻቸው የፓርቲዎች ስብስብ ‘መድረክ’ ምስጋና ልናቀርብ እንወዳለን፡፡
የዜጎችን ጥያቄ በጥይት ማስቆም አይቻልም
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!
ሰማያዊ ፓርቲ!
May 24, 2014 MEDREK’s demonstration; Blue Party(semayawi) taking part!
Killing citizens in anyway can never be justifiable!
ሰማያዊ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደረገ ባለው ፖለቲካዊ ትግል በፍርሀት ድባብ ውስጥ ተውጦ የነበረውን ህዝብ የጨለማ ድባብ እየገፈፈው ይገኛል፡፡ በዚህ ስራውም የብዙ ታላላቅ ምሁራንን እና ወጣቶችን ቀልብ መሳብ ችሏል፡፡ በመሆኑም ፓርቲው ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችን ያሳካ ዘንድ ብሎም አሁን ካለበት የተሻለ ተንቀሳቅሶ ተፎካካሪና ተወዳዳሪ ፓርቲ ይሆን ዘንድ ገንዘብ ያስፈልገዋል፡፡ ገንዘቡን ሊያገኝ የሚችለው ደግሞ ከአበላትና ደጋፊዎች መሆኑ ሀቅ ነው፡፡ በመሆኑም ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ ቪው ሆቴል ታላቅ የእራት ግብዣ ፕሮግራም ደግሶ ይጠብቅዎታል፡፡የእራት ግብዣው መግቢያ ካርዶችም የተዘጋጁ ሲሆን እነዚህም ባለ አምስት መቶ ባለ አንድ ሺህ፤ባለ ሶስት ሺህ፤ባለ አምስት ሺኅ እና ባለ አስር ሺህ ብር ናቸው፡፡እርስዎም የእራት ግብዣውን ካርድ በመግዛት ሰማያዊ ፓርቲን እያገዙ ወደ ነጻነት ይጓዙ፡፡ ባለ አስር ሺህ ብር ካርድ በቁጥር ጥቂት ስለሆነ ባለ አምስት ሺህና ሶስት ሺህ አማራጭ መኖሩን እንዳይዘነጉ፡፡ በእራት ግብዣው ላይ የተከበሩና ታላላቅ ሰዎች፤ተጋባዥ እንግዶች፤ታላላቅ ፖለቲከኞች፤ገጣሚያንና ጋዜጠኞች ይገኛሉ፡፡እንዲሁም የተለያዩ አዝናኝ ፕሮግራሞች፤ጨረታዎችና ታዳሚን ሊያዝናኑ የሚችሉ ለየት ያሉ ጨዎታዎች ይቀርቡበታል፡፡ በዚህ የእራት ግብዣ ላይ በመገኘት እየተዝናኑ፤በኢትዮጵያዊ ጨዋነት እየተጎራረሱ ስለ ሀገርዎ እጣ ፈንታ በመሶብ ዙሪያ ይነጋገሩ፡፡ የመግቢያ ካርዶችን ከአስተባባሪዎች፤ከአባላትና ከአመራሮች ማግኘት የሚችሉ ሲሆን ከሀገር ውጭ የምትኖሩ ወገኖቻችን የመግቢያ ካርዱን ለወዳጅ ዘመድ መግዛት የሚቻል በመሆኑ ይህን በአይነቱ ለየት ያለና ለነጻነት የሚከፈል ውድ ስጦታ ወዳጅ ዘመድዎን እንዲጋብዙ ስንል ጥሪ እናቀርባለን፡፡ አያይዘንም የእራት ግብዣው ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ክፍት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-ሰማያዊ ፓርቲ
ስልክ ቁጥር-+251 911 679223
+251 931 153809
+251 11 8 592950
አቢሲኒያ ባንክ አራዳ ቅርንጫፍ የባንክ ሂሳብ ቁጥርC/619
E-mail [email protected]
www.semayawiparty.org
የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች መድረክ በጠራው ሰልፍ ተገኝተው መፈክር ሲያሰሙ እንደነበረ የሚገልጽ ቪዲዮ በሰማያዊ ፓርቲ ፌስ ቡክ ገጽ ተለቀቀ። ሊቀመንበሩን ኢንጂነር ይልቃልን ጨምሮ፣ ሰማያዊዎች የሰማያዊ ፓርቲ ከኔተራዎችን ለብሰውና የድርጃታቸው አርማ ይዘው ሳይሆን፣ እንደ ሌላው ህዝብ ሰልፉ እንደተቀላቀሉ ቪዲዮው ያሳያል።
ቢሊሱማ/ነጻነት እያለ ሕዝቡ ጮኸ – የመድረክ ሰላማዊ ሰልፍን የያዘ ቪዲዮ ምንጭ ራዲዮ አፉራ ቢያ
·የሠሞኑ የአክራሪ ኦሮሞዎች እንቅስቃሴ የትግሬ-ወያኔ አገዛዝ የነደፈውን የአዲስ አበባ ከተማን የማስፋፋት ዕቅድ ለመቃወም ሣይሆን ዐማራን ከምድረ-ገፅ ማጥፋት መሆኑን ያረጋግጣል። ሠሞኑን በዓለማያ፣ በአምቦ፣ በነቀምት እና በሮቤ (መዳወላቡ) ዩኒቨርስቲዎች በሚማሩ የዐማራ ተማሪዎች ላይ በአክራሪ የኦሮሞ ተማሪዎች እና በኦሕዴድ ካድሬዎች ትብብር ዘርን መነሻ እና መድረሻ አድርጎ የሚፈጸመው ጥቃት፣ ማቆሚያ የሌለው እና የዐማራን ነገድ ከምድረ-ገፅ ለማጥፋት በትግሬ-ወያኔዎች እና በተባባሪዎቻቸው […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የሩስያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬይን ነገ ሊደረግ የታቀደዉን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የማጨናገፍ ፍላጎት አላቸው የሚለውን አመለካከት ማጥፋት እንደሚፈልጉ ተዘገበ።
በአዲስ አበባ እና በሐረር ከተሞች ከ310 ያላነሱ የተወረሱ የቤተ ክርስቲያኒቱ ቪላ ቤቶችና ሕንፃዎች አልተመለሱም፤ ለተመለሱት ቤቶችና ሕንፃዎች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለማውጣት የተያዘው ዕቅድ በተሟላ ኹኔታ ተሳክቷል፡፡ ለቤተ ክርስቲያኒቱ የተመለሱት 16 ሕንፃዎች፣ 12 መጋዘኖች፣ 110 ቪላ ቤቶች ዓመታዊ የኪራይ ገቢ ከ23 ሚልዮን ብር በላይ ደርሷል፤ የኪራይ ተመን ማስተካከያ ለማድረግ ጥናት እየተካሔደ ነው፡፡ የኢሕአዴግ ዋና ጽ/ቤትን ጨምሮ …![]()
በ10 ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ የተሳተፈበት ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አዲስ አበባን አጥለቅልቋታል። ስላማዊ ሰልፉን የጠራው በፕሮፌሰር መራራ ጉድና የሚመራው መድረክ ፓርቲ ነው። ሃሳባችንን በነጻነት መግለጽ እንፈልጋለን ! ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታችን ይከበር!!! ተቃውሞ ባሰም የኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ እናወግዛለን !!! መድረክ ለኦሮሞ ተማሪዎች ያለውን አጋርነት ይገልጻል !! ቪቫ መድረክ !!! መድረክ በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የተወሰደውን […]
‹‹ቪዛ ይሰጠንና ወደ ሱማሌያ ቢሆንም እንሂድ›› ቤታቸው የፈረሰባቸው በኮልፌ ቀራኒዮ አለም ባንክ አካባቢ ህገ ወጥ የመሬት ወረራ በማድረግ ቤቶችን ሰርታችኋል የተባሉ ዜጎች ቤቶቻቸው በላያቸው ላይ በሀይል ፈርሶ ንብረታቸው መወረሱን አመለከቱ፡፡ ከ15.000 የሚልቁ ነዋሪዎች በሚገኙበት አለም ባንክ አካባቢ ሰዎቹ አነስተኛ መጠለያ ያረፉባቸውን ቤቶች ከገበሬዎች ላይ በመግዛት መኖር ከጀመሩ አመታት መቆጠሩን ያስረዳሉ፡፡ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት ልከውና ወደ ስራ […]
የአንድነት የድጋፍ ማህበር በሰሜን አሜሪካ በቅርቡ የተካሄደውን የንፁሐን ዜጐች ግድያና ማሰቃየት እንዲሁም ዜጎችን አገራችሁ አይደለም ተብለው ከቅያቸው የማፈናቀሉን ተግባራት በእጅጉ ያወግዛል፡፡ የአምቦ እና የተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች አገዛዙ ያወጣውን የአዲስ አበባ ማስተር ኘላን በመቃወም ሠላማዊ ተቃውሞ በማሰማታቸው የአካባቢው ባለስልጣናትና የመንግስት ታጣቂዎች ተመጣጣኝ ያልሆነ ኃይል በመጠቀም በንፁሐን ዜጐች ላይ የጦር መሣሪያ በመተኮስ የብዙ […]
ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም
ወያኔ ለትግራይ ሕዝብ ሀብትንና ብልጽግናን አመጣ ብለው የሚያምኑ ሰዎች ብዙ ናቸው፤ ወያኔ የሥልጣን ወንበሩ ላይ በመውጣቱ ትግሬዎች ሁሉ አልፎላቸዋል ተብሎ ይታመናል፤ በተለይ በአውሮፓና በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዚህ ላይ የጠነከረ እምነት አላቸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ውጭ ብዙ ውይይትም ይሁን ንትርክ ይደረጋል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ግን የተፈራ ርእስ ነው፤ ውስጥ-ውስጡን እንጂ አደባባይ አይወጣም፤ ይህንን ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ አደባባይ ለማውጣት ጊዜው የደረሰ ይመስለኛል፤ አረጋዊ በርሄ፣ ገብረ መድኅን አርአያ፣ አስገደ ገብረ ሥላሴ፣ አብርሃ ደስታ (አሥር ቢሞሉልኝ ደስ ይለኝ ነበር!) እየደጋገሙ ቢያነሡትም ሌሎች በቁም-ነገር የተቀበሉት አይመስልም፤ ሕዝቡ ግን በራሱ መንገድ እየተናገረና ምስክርነቱን እየሰጠ ነው፤ በመቀሌ የተሠራውን የመኳንንት መንደር ሕዝቡ አፓርቴይድ ብሎ ሲሰይመው፣ በአዲስ አበባ የተሠራውን መንደር መቀሌ ብሎ ሲሰይመው እየመሰከረ ነው፤ ‹‹የለሁበትም!›› እያለ ነው።
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ሕገ-መንግሥቱ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ የተቆጠሩት 65 ዓመታት በጀርመን ታሪክ አቻ የማይገኝላቸዉ ድሎች የተመዘገበበት ጊዜ ነዉ