በርግጥም በመሪዎቹ ሽኮቻ፣ በወጥ፣ ራዕይ ጉድለት፣ በመርሕ እጠት ከትንሽነት ወደ ምንምነት ያሽቆለለ ትንሽ ፓርቲያቸዉን ለመንግሥት ሥልጣን ተጋሪነት፤ አብቅተዋል።በዚሕ ይወደሳሉ።የምክትል መራሔ መንግሥትነቱን መንበርም፥ ከትቢያ ያነሱትን ፓርቲያቸዉን የሊቀመንበርነት ሥልጣንም እንዲለቁ ያስገደዷቸዉ ግን የራሳቸዉ ፓርቲ የቅርብ ጓዶቻቸዉ ናቸዉ

1. ከግንቦት ሰባትና የግንቦት ሰባት አመራር አባላት የማደንቅላቸው ድንቅ ነገር ቢኖር ሌሎችን ያለመተናኮስ ባህርያቸው ነው። ሌሎች ቢተነኩሷቸውም እንኳን፤ ምንም ምላሽ ያለመስጠት አቋማቸውን አደንቅላቸዋለሁ። እስካለፈው ሁለት ሳምንት ድረስ። ባለፈው ሁለት ሳምንት ግን፤ በራሳቸው አነሳሽነት አገር ቤት ያሉትን ድርጅቶች ወደመተንኮስ ያዘነበሉ ይመስላል። በተለይም ሰማያዊ ፓርቲን። ስለዚህም ጥያቄ ተነሳብኝ። 2. ግንቦት ሰባት፤ ነሀሴ መጨረሻ ላይ፤ http://www.ginbot7.org/2013/09/02/በሰማያዊ-ፓርቲ-አባላት-በደረሰው-ወያኔያ/ አንድ ርእሰ […]

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የዘመን መለወጫን በዓል ምክንያት በማድረግ ሰሞኑን በርከት ካሉ የመንግሥት ጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ አካሂደዋል፡፡ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በቀጥታ በኤርትራ ቴሌቪዥን ጣቢያ በተላለፈው ቃለ ምልልስ፣ ፕሬዚዳንቱ በአገሪቱ ውስጥ ስላሉ ወቅታዊ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮችን ያብራሩ ሲሆን፣ የአካባቢውን ዲፕሎማሲያዊና ፖለቲካዊ ጉዳይ በተመለከተም ገለጻ አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ በዚህ ሰፊ ቃለ ምልልሳቸው ስለአገሪቱ የግብርና ልማት፣ […]

3 የተቃውሞ ፓርቲዎች፤ በተለያዩ ጊዜያት ሊያደርጓቸው የነበሩ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፎች፤ በመንግሥት በኩል መደናቀፋቸውን ገልጸው፤

በነጻ የመጻፍና የመናገር ዋጋው ምን ይመስላል? በሚል ርእስ፣በኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ይዞታ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት(ሴሚናር)መስከረም 4 ቀን 2006 ዓ ም፤ በእስዊድን መዲና በእስቶክሆልም ተካሂዷል።

አንድነት ፓርቲ ከ33ቱ ፓርቲዎች ጋር ለመስገረም 19 የጠራውን የተቃውሞ ሰላማዊሰልፍ የማደናቀፍ በመንግስት የተለያዩ ስብሰባዎች እየተጠሩ ነው፡፡ አንድነት መስከረም አምስት ጠርቶት የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተጠበቀውን ያክል ህዝብ እንዳይወጣ፣ መንግስት በአዲስ አበባ ባሉ የመንግስትና የህዝብ ት/ቤቶች ወላጆችን ለስብሰባ ጠርቶ የነበው፡፡ ሆኖም አንድነት ሰልፉን ወደ መስከረም 19 ሲያስተላልፍ ይሄንኑ የወላጆች ስብሰባ ወደ መስከረም 19 ማዛወሩን ትላንት ለስብሰባ […]

ቢቢሲ የ12 ሚሊዮን ሕዝብ ባለቤት በሆነችውና የተጠናወታት ድህነት ሳያንሳት በጦርነት ስትናወጥ በከረመችው ቻድ ያለው የስነ አእምሮ (psychiatrist) ሐኪም አንድ ብቻ ነው ይለናል። ቻድስ ሰብ ሰሃራ አፍሪካ ተብሎ በሚታወቀው ቀጠና ከሚገኙት አገሮች ሁሉ በባሰ ሁኔታ የድሆች ድሆች መሆኗ ታውቆላታልና ዜናው አያስገርምም።ለመሆኑ ገዳይና አካል አሰናካይ የሆነው የልጅነት ልምሻ (polio ) ተመልሶ ተዛመተባት ከተባለ በኋላ በማግስቱ ደግሞ የሕጻናትን […]

ተክለሚካኤል አበበ(ቶሮንቶካናዳ)

 የግንቦት ሰባት ርእሰ አንቀጽ

 1.      ከግንቦት ሰባትና የግንቦት ሰባት አመራር አባላት የማደንቅላቸው ድንቅ ነገር ቢኖር ሌሎችን ያለመተናኮስ ባህርያቸው ነው።ሌሎች ቢተነኩሷቸውም እንኳን፤ ምንም ምላሽ ያለመስጠት አቋማቸውን አደንቅላቸዋለሁ። እስካለፈው ሁለት ሳምንት ድረስ። ባለፈው ሁለት ሳምንት ግን፤ በራሳቸው አነሳሽነት አገር ቤት ያሉትን ድርጅቶች ወደ መተንኮስ ያዘነበሉ ይመስላል። በተለይም ሰማያዊ ፓርቲን። ስለዚህም ጥያቄ ተነሳብኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ …


Ethiopian government is the only government of our planet that has prosecuted 12 journalists in relation to ‘terrorism’ and yet says ‘there is no journalist jailed for what it has written’. University lecturer and Journalist Reeyot Alemu, is one of these convicted journalists in “supporting terrorism”. She was accused for taking pictures of graffiti (the word ‘beqa’ (enough) written in a street wall – that is said by the government ‘were written to incite terrorism’) and sending them to Ethiopian Review, a website where she worked as a reporter and owned by an Ethiopian diaspora, Elias Kifle (who himself is convicted in absentia).
I had gone to Kality to visit Reeyot Alemu on August 26, 2013 and I joined her sister, Eskedar Alemu, right at the door of Kality prison. One of the door guards told us that only relatives are allowed to visit Reeyot. We argued a little and she let us pass. We have explained the incident to Reeyot. She then told us that she was also under pressure from the prison officials enforcing her to list names of her visitors. Her eyes were shading tears when she said:

“No, I can’t. I can’t because my visitors are not only family and relatives. I have many friends who visit me every time and it is my constitutional right to be visited by every one of them. I told them I won’t be visited by anyone if everyone is not allowed to…”

15 days later, on the eve of Ethiopian New year – Sep. 10, 2013, the news that Reeyot Alemu went on hunger strike came out. Her strike was a reaction to the restrictions of visitors. “She was told that either of her father, mother or her ‘God father’ would be the only people who are allowed to visit her”, says Eskedar; even her fiancé, Sileshi Hagos, and other family members are not allowed to.
The same had happened to journalist Eskinder Nega. For more than two years, he was given only a ‘piece’ of his right to be visited by his wife and child but no one else. Now, he once again is granted back his rights of being visited by anyone since a few months ago. However, there is no reason uncovered about either the prior restriction or recent permission of visitors to him.

It is unfortunate that, unlawfully, the prison administration apply hardly the same treatment between prisoners who are convicted ‘in relation to’ the controversial ‘terrorism act’ and to that of other convicted criminals.
Double Standard in Prisoners Treatment
The time in which family and friends can visit Reeyot and a few other ladies in her cell has been different and limited as compared to others. According to the custom, one can visit Reeyot on weekends for only half an hour (from 12:00 AM to 12:30 PM) and for 10 minutes on weekdays from (12:30PM – 12:40PM); whereas, one can visit other ‘ordinary’ prisoners, who have been convicted of any crime including murders, for 3 hours in the morning and other 3 hours in the afternoon all week long.
The other difference between Reeyot et al and other prisoners who are convicted of other crimes is the way visitors communicate with them. While Reeyot hosts visitors, the guards stand by her to listen to the conversation. If, for example, she and her visitor prefer to communicate in English, then the guard will interfere and tell them to speak in Amharic. There is even an experience, which is reported by Dawit Solomon, a close watch of her case in prison, when the warders banned her boyfriend’s postcard on which he wrote ‘I love you’ and which in contrary they thought he is smuggling some other message in.
TPLF member, Colonel Haimanot (wife to one of big corruption suspect Gebrewahid and detained while trying to hide documents) is recently moved into Reeyot’s cell. According to information from Kality prisoners, Col Haimanot has a relative amongst the prison guards. In transitivity, Haimanot’s relatives are also relatives to that guard and receive special treatment when arrive there to visit her. Her visitors will be allowed to get into the cells, take time to have coffee in its traditional ceremony without having time limit doing so.
The same had been true for former officials and then prisoners – Tamrat Layne and Siye Abraha. A prisoner who shared cells with them told me once that these two people were allowed to go out of the prison with the protection of warders to take shower, have dinner and sometimes to meet people during nights.
Educational Opportunity Denials
If the objective of imprisonment is to correct the convicted ones, then to encourage reading and education should be one of the tools to meet the objective. In Kality prison both are allowed but not easily to these journalists and others who are convicted in relation to ‘terrorism’.
These prisoners are not allowed to get books. Eskinder says, “Especially those kinds of books that have titles combining words of ‘Ethiopia’ and ‘history’ are not allowed in.” The same is true to the ward of Reeyot Alemu and others such as Wubshet Taye, Bekele Gerba, etc.
Local independent newspapers and magazines are not also allowed in; Eskinder further explained it to me that even News TV channels like BBC and Aljazeera are not allowed to be viewed in zones where he and others are imprisoned.
Reeyot Alemu, after a tough struggle with the prison admins and after the media revealed the story, is now allowed to get distance education. But, it is still difficult for her to get supplementary books other than the books directly sent to her from the College.
Health Care Denials
Reeyot has health problem for which she is barely receiving proper treatment; she is suffering from breast tumor. She is not getting a follow up from the same health officer who knows her medical history. Rather, she visits new doctors every time she goes to hospital and she is not usually informed about the day of her next appointment. Activist Kirubel Teshome has once explained it as:
She went to medical checkup on March 19 where her new doctor, who has no follow up of her case and hardly knows her medical history, ordered for another appointment after three months.
However hard she insisted to know the exact appointment date, she is totally made out of the loop and it is still held a secret by the prison guards and management. The guard who escorted her to hospital told her that she received the appointment date but she is not ordered to tell her when.
Reeyot told us that she formally complained to Prison administrator about the lack of proper medical attention she should be having and impartial treatment of the rights to her education she is not yet allowed to enroll.
The prison administrators heard her appeals and grievances but instead of relieving her from the additional burden of injustice they formally charged her with an alleged accusation of not respecting and abiding prison rules and guards. Such charges utmost are punishable to solitary confinement with no permission to visitors, even close relatives.
The Warders don’t care about Hunger Strike:
They learned it from Top Government Officials
Reeyot Alemu went on a hunger strike starting from September 10, 2013 for more than 100 hours. A couple of other prisoners (Emawayish and Fetiya) joined her all along. However, during the times she went on hunger strike, the prison administration do not like to show any sympathy or tried to answer any of her questions. Nevertheless, they detained her boy friend who went into Kality to try his chances of visiting her for three and half hours, hit him on the head and released him on dusk. Knowing that she is on her 4th day of hunger strike, the prison admins told her family on Friday that they will not discuss the issue before the following Tuesday.
Reeyot quit the hunger strike and start eating on Sep. 15, 2013 after the pressure of family and friends in the prison. No government official has commented about the entire crisis.
“Reeyot is the symbol of injustice in the prisons”
A friend who has heard the news called and shared me her frustrations: ‘Reeyot is one of best known among jailed journalist. She is a recipient of IWMF award for Courage in Journalism, UNESCO 2013 World Press Freedom Prizeand HRW’s Press Freedom Award and other well known international awards since her imprisonment two years ago. She, at least, has a few – though not enough – voices to tell the injustice against her. But, in the same prison, there are many prisoners who are unfairly convicted due to their political opinions on either ethnic and/or religious issues and are passing through inhuman treatment’. There are many other voices we are not hearing. Reeyot’s voice is a symbol to all the other voices.
In July 2013, a delegation of EU Human Rights’ sub-committee, led by Barbara Lochbihler, was denied access to the prisons. Officials denied the EU delegation to access the prisons only because they would rather risk the economic support than uncovering the inhuman treatment in the prisons.
I, myself, was detained for over a night for taking only three pictures when police crackdown anti-Graziani memorial demonstration in May. The jail that I and others spend the night was small, filthy and full of detainees more than its capacity. Some of the detainees have stayed there for months without being charged that they were jealous to learn we were leaving the next morning.

In Kality, the cells might not be either as congested or as filthy as other area jails. Nevertheless, as long as the prison administrations are not governed by law, their ill treatment to the prisoners makes the worst of Kality.

ከሰማይ ወረደ ተብሎ በጳጳሳት የተጎበኘው መስቀል ለሕዝብ ይታያል (አዲስ አድማስ፤ ቅጽ 13 ቁጥር 713፤ ቅዳሜ መስከረም ፬ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም) ዓለማየሁ አንበሴ በአቃቂ ቃሊቲ በቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ፣ ነሐሴ ፳፫ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም በቀስተ ደመና፣ በመብረቅ እና በነጎድጓድ ታጅቦ ከሰማይ እንደወረደ የተነገረው መስቀል፣ በጳጳሳት የተጎበኘ ሲኾን፣ ከሁለት ሳምንት በኋላ ለሕዝብ እይታ እንደሚቀርብ ተገለጸ፡፡ …

2006 ካባተ ፣ ዛሬ 5ኛ ቀኑ ነው። ታዲያ ስላለፈ ዓመት ስንብትና ስለአዲስ ተስፋ በመነገር ላይ ባለበት ሰሞን፣ በእንወያይ ሳምንታዊ ዝግጅታችን፣ዛሬ ሌላ ርዕስ አይደለም የመረጥን።

አንዱአለም አራጌና ቤተሰቦቹ “ዘሐበሻን እና ሌሎች ሚዲያዎችን የመድረስ አቅም ያላቸው እህቶቻችን እና ወንድሞቻችን አንዷለም አራጌን የአመቱ ሰው አድርገው መምረጣቸውን መስማቴ ታላቅ ደስታ ሰጥቶኛል። አንዷለም ለህዝቡ እና ለአገሩ ብዙ ያበረከተ እና የተጠየቀውን መስዋዕት ሁሉ ካለ ምንም ስስት የከፈለ እና በመክፈል ላይ የሚገኝ ድንቅ ግለሰብ በመሆኑ ለአንዷለም ይኽን እውቅና በመለገሳችሁ ላመሰግናችሁ እወዳለሁ። እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1998 ዓ.ም. […]

አርባ ቀኔ ሆነ ከተለየኋችሁ፣ ድምጼን ከሰማችሁ ዓይኔንም ካያችሁ፣ ከጠየቃችሁኝ ካነጋገርኳችሁ፣ አርባ ቀኔ ሆነ ከሄድኩኝ ትቻችሁ። ምን አደረጋችሁ እኔ ከተለየሁ፣ ጉልበቴ ከከዳኝ ትንፋሼንም ካጣሁ፣ ዝናብ ካረጠበኝ፣ ፀሐይም ከመታኝ ፣ ከተለየኋችሁ አርባ ቀኔ ሆነኝ ። ለአርባው ፍትሃት በሚዘጋጀው ዝግጅት ላይ ውድ ባለቤቱ እንድታነብለት ያሰበውን ግጥም የመጀመሪያውን ክፍል ጽፎ አረፍ አለ። አልጋ ውስጥ ሆኖ ሰው ያለ አይመስልም። ስጋው […]

በልጅግ ዓሊ

አርባ ቀኔ ሆነ ከተለየኋችሁ፣

ድምጼን ከሰማችሁ ዓይኔንም ካያችሁ፣

ከጠየቃችሁኝ ካነጋገርኳችሁ፣

አርባ ቀኔ ሆነ ከሄድኩኝ ትቻችሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ግርማ ሠይፉ ማሩ

ሀገራቸን ኢትዮጵያን ለቀው ለስደት የተዘጋጁት ዜጎችን ቁጥር መገመት አስቸጋሪ ቢሆንም በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት መውጣት የቻሉት ግን ላለመመለስ ብዙ ምክንያቶች አሉዋቸው። ይህን የዜጎች (በተለይ የተማሩና ወጣቶች) ስደት ሀገራችንን ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈላት እንደሆነ እና ወደፊትም ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያስከትል ለማወቅ ሊቅ መሆን የሚያስፈልግ አይመሰለኝም።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ጋዜጠኛ ርዕዮት አለሙጋዜጠኛ ርዕዮት አለሙ እና ልናገረው የከበደኝ ሮሮ

ነቢዩ ሲራክ

በግልም ቢሆን አዲሱን ዓመት በሠላም እና በደስታ መቀበሌ እውነት ነው! መስከረም ጠብቶ ብዙ ቀናት ሳንቆጥር ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚደርሱኝ የስደተኛ ወገን መከራ ግን ከአዲሱ ዓመት ዋዜማ ጀምሮ እስከ መባቻው አላባራም። እያንዳንዱን የወገን ስደት ሰቆቃ መከራ ጨክኜ ከመናገር ለመቆጥብ ያደረግኩት ትግል ላንዲት ቀን ቢሳካም፤ ህሊናዬ ግን እረፍት አላገኘም። በተለይ በአዲሱ ዓመት ዋዜማ “ብሪማን” ተብሎ በሚጠራው የጅዳው ትልቅ ማረሚያ ቤት የደረሰኝ መረጃ ያማል …

ሙሉውን አስነብበኝ …

መስከረም ፫(ሦስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፓርቲው የምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ዘካርያስ የማነብርሀን እንደገለጹት የአዲስ አበባ መስተዳድር ከተማሪዎች ትምህርት መጀመር እና ከተለያዩ የአዲስ አመት በአላት ጋር በማያያዝ ፓርቲው ሰልፉን በሁለት ሳምንት እንዲያራዝም በተጠየቀው መሰረት፣ ጥያቄውን ተቀብሎ ለማራዘም ፈቃደኛ ሆኗል። መስተዳድሩ ፓርቲው ተቃውሞውን መስከረም 19 ማካሄድ የሚችል መሆኑን ከመስተዳድሩ ወረቀት አግኝቷል። አቶ ዘካሪያስ መስተዳድሩ ሰላማዊ ሰልፉን …

መስከረም ፫(ሦስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-እውቋ የብእር ሰው፣ የነጻነት ታጋይ፣ የዩኒስኮና የኢንተርናሽናል ውሜንስ  ሚዲያ ፋውንዴሽን አሸናፊ ጸሀፊና መምህርት ርእዮት አለሙ ዛሬም በረሀብ አድማው ገፍታበታለች። እህቷ እስከዳር አለሙ እንደገለጸችው ዛሬ እርሷና የርእዮት እጮኛ የሆነው ስለሺ ሀጎስ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት ቢሄዱም እንዳይገቡ ተከልክለዋል። እጮኛዋ ስለሺ ለሰአታት ታግቶ በማረሚያ ቤቱ ፖሊሶች መደብደቡንም እስከዳር ተናግራለች  ርእዮት ከእናት፣ …

መስከረም ፫(ሦስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢትዮጵያ መንግስት በቀጣዩ ዓመት በሚጠናቀቀው የአምስት ዓመት  ዕቅዱ በስኳር ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለመገንባት ያቀደውን እንደማያሳካ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገለጹ። በህወሃት ነባር ታጋይ አቶ አባይ ጸሐዬ የሚመራው የስኳር ኮርፖሬሽን ከነባርና ዕውቀትና ልምዱ ካላቸው ባለሙያዎች ጋር ተግባብቶ መስራት ባለመቻሉ ብዙዎቹ ኮርፖሬሽኑንና በስሩ ከሚገኙ የስኳር ፋብሪካዎች ለቅቀዋል፡፡ ኮርፖሬሽን የገጠመውን የሰለጠነ የሰው ኃይል …

መስከረም ፫(ሦስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአቶ መለስን ፋውንዴሽን ለመገንባት መንግስትና የመለስ ፋውንዴሽን በጋራ በመንቀሳቀስ ላይ ባሉበት በዚህ ጊዜ፣ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ልኡካን ለፋውንዴሽኑ ግንባታ የሚውል 50 ሺ ዶላር ለመለገስ ቃል መግባቱዋን የልኡካን ቡድኑ መሪ ሚስተር ዛሆ ገልጸዋል። አቶ መለስ በቻይናና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ግንኙነት እንዲጠናከር በማድረጋቸው  ልኢካኑ አመስግነዋቸዋል። ቻይና የኢትዮጵያን የአምስት አመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ …

መስከረም ፫(ሦስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቢቢሲ  ከፕሬዚዳንቱ ጽህፈት ቤት የወጣውን መግለጫ በመጥቀስ እንደዘገበው፤  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማራዘም ያስፈለገው  ከአገሪቱ የ ደህንነት ሁኔታ ጋር በተያያዘ ነው። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተደነገገው ባለፈው ነሐሴ ወር  በመሀመድ ሙርሲ ደጋፊዎች ላይ የግብጽ ፖሊስና መከላከያ የሀይል እርምጃ መውሰዳቸውን ተከትሎ ነው። የፕሬዚዳንት መሀመድ ሙርሲን ከስልጣን መወገድ በተቃወሙ ደጋፊዎቻቸው ላይ በተወሰደው እርምጃ  …

መስከረም ፫(ሦስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሰሜን ምዕራብ ሩሲያ በሚገኝ በ አንዳ ሳይካተሪክ ሆስፒታል ውስጥ በተነሳ የ እሳት አደጋ 37 ሰዎች መሞታቸውን  ባለስልጣናት ገለጹ። “ኖቭጎሮድ” ተብሎ በሚጠራው ግዛት በ”ሉካ” መንደር ውስጥ ከእንጨት በተሠራው ሆስፒታል ውስጥ ወደ 60 ሰዎች እየታከሙ ነበር። የሩሲያ ብዙሀን መገናኛ ሪፖርቶችን በመጥቀስ ቢቢሲ እንዳለው፤ ህሙማኑን ትንከባከብ የነበረች አንዲት ነርስም ከሟቾቹ መካከል ትገኝበታለች። …

ከአንበሳው ይብራ ይድረስ ለአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ጤና ይስጥልን አቶ አንዳርጋቸው እንደምን አሉ ፤ በኢሳት መስኮት እንዳየሁዎ ጤናዎ በመልካም ሁኔታ ላይ ይገኛል ብየ እገምታለሁ ። እንደባህላችን ከብቶቹስ እንዴት ናቸው እንዳልልዎ ኤርትራ ከብት ለማርባት እንዳልሄዱ አውቃለሁና ምንም እንዲሉኝ አልጠብቅም ። ልጆቹስ እንዳልል …

ማስታገሻ መርፌ ውጋው – ይድረስ ለአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ Read more »

መሃመድ ኡመር እንደሚለው በአልሸባብ መካከል ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ክፍፍል ተፈጥረዋል በክፍፍሉ ሳቢያ የጥቃት ኢላማ ከሆኑት መካከል አል አሜሪኪ ኣንዱ ሲሆኑ በጥቃቱ የኣህመድ መዶቤ እጅ እንዳለበት ግን በስፋት ይነገራል። አህመድ መዶቤ ከሶማሊ ላንድ እንዲያውም መሐመድ ኦመር እንደሚለው የኢትዮፕያ አካል ከሆነው የኦጋዴን አካባቢ የወጡ ናቸዉ።

ብዙ ሰዎች የሚቀጥለው ዓመት፣ ወይንም በአዲስ ዓመት ይህን አደርጋለሁ በማለት እቅድ ያወጣሉ። ተግባሩን ለመፈፀምም በተለይ በመጀመሪያዎቹ ወራት በትጋት ይንቀሳቀሳሉ። እኛም በዛሬው የወጣቶች ዓለም « የአዲስ ዓመቱ እቅዴ እና እንዴት እውን እንደማደርገው» በሚል ርዕስ ዝግጅት ይዘናል።

ዛሬ ለንደን ብሪታንያ ምክር ቤት ፊትለፊት የተሠለፉት የኦሮሞ ተወላጆች እንደሚሉት የኢትዮጵያ መንግሥት በኦሮሞ ሕዝብ ላይ የሚያደርሰዉ በደል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ነዉ።የብሪታንያ መንግሥት ሠልፈኞቹ «ዜጎቹን ይበድላል» ላሉት ለኢትዮጵያ መንግሥት የሚሠጠዉን ድጋፍ እንዲያቆም ሠልፈኞቹ ጠይቀዋል

አንድነት ፓርቲ በመስከረም 05 ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን አንጂ መንግስት ሁለት ምክንያቶች በማቅረብ ለሐምሌ 19 እንዲተላለፍ ጠይቋል፡፡ በመስቀል አደባባይ አካባቢ በባቡር ግንባታ ምክንያት የታጠሩ ቆርቆሮዎችን ለማንሳትና አዲሱን ዓመት አስመልክቶ በአካባቢው ባዛር እየተደረገ በመሆኑ መንግስት እንዲራዘም ጠይቋል፡፡ ለመንግስት በአዋጅ የተሰጠው ስልጣን በቂ ምክንያት ሲቀርብ እንዲያራዝም ህጉ የሚፈቅድ በመሆኑ ፓርቲያችን ህግን ተከትሎ ተቀብሎታል፡፡ ስለሆነም ይህ […]

ሀገራቸን ኢትዮጵያን ለቀው ለስደት የተዘጋጁት ዜጎችን ቁጥር መገመት አስቸጋሪ ቢሆንም በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት መውጣት የቻሉት ግን ላለመመለስ ብዙ ምክንያቶች አሉዋቸው፡፡ ይህን የዜጎች (በተለይ የተማሩና ወጣቶች) ስደት ሀገራችንን ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈላት እንደሆነ እና ወደፊትም ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያስከትል ለማወቅ ሊቅ መሆን የሚያስፈልግ አይመሰለኝም፡፡ አሜሪካኖች በዲቪ እንኳን ሊወስዱት የሚፈልጉት ፊደል ቆጥሮ አንድ ነገር ሊያደርግላቸው የሚችለውን እንደሆነ እናውቃለን፡፡ […]

“”አግሬን ለሰው ;;፦—– አግሬን ለሰው;;፦—– አልሰጥም አለ። ከሻአቢያ ጋር ለሚያብረው ጦር,,፣—–አልከትም አለ። ባገሬ—-መሬት,,—የሰላሙ—-ትግል——ይፋፋም አለ።!!”” እንኳን ለአዲሱ አመት አደረሣችሁ፤! ! ! ! መጪው አመት ወያኔን የምንገላገልበት፤። ከሻአቢያ ጋር ያበሩትና ለማበር ያኮበኮቡት ሁሉ ልቦና የሚገዙበት ፤። ከሁሉ በላይ በሀገር ወሰጥ ሀይላችውንና ጉልበታችውን፤ እውቀታችውንና ጥሪታቸውን ሳይቀር በማሰባሰብ ፊት ለፊት ከወያኔ ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ በመተናነቅ ላይ ላሉት ታጋይ የፖሎቲካ […]

መስከረም ፪(ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የዩኒስኮና የ’ኢንተርናሽናል ዊመንስ ሚዲያ ፋውንዴሽን’ ሽልማቶች አሸናፊ የሆነቸው ታዋቂዋ ፀሀፊና መምህር ርእዮት አለሙ በእስር ቤት የጀመረቸውን የረሀብ አድማ የቀጠለች ሲሆን፣ በእስር ቤት የሚገኙ ሌሎች እስረኞች እያሰቃዩዋት መሆኑን ለማወቅ ተችሎአል። በግፍ የታሰረቸው ርእዮት ይቅርታ ለመጠየቅ ፈቃደኛ ባለመሆኑዋ የሚደርስባት ስቃይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው። ሆን ተብሎ በተቀነባበረ ስልት ርእዮት ከእናትና …

መስከረም ፪(ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጋሞጎፋ ዞን በቁጫ ወረዳ በቅርቡ የተነሳውን የህዝብ ተቃውሞ መርታችሁዋል በሚል የታሰሩ የወረዳዋ አገር ሽማግሌዎች እና ነዋሪዎች ማስረጃ በመጥፋቱ እንዲፈቱ ፍርድ ቤት ሀምሌ 22 እና 30 ቢወስንም ፖሊስ የፍርድ ቤትን ትእዛዝ አልቀበልም በማለት ግለሰቦቹ እስከሁን ድረስ ታስረው እንደሚገኙ ታውቋል። ፖሊስ ከፍርድ ቤት በላይ ሆኖ እስረኞችን አልፈታም ማለቱ እና  እንዲያውም ሌሎች …

መስከረም ፪(ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢትዮጵያን ህዝብ የመብራት ፍላጎት ማሙዋላት ያልቻለውን መብራት ሀይልን ከ300 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ክፍያ የህንድ ኩባንያ ሊያስተዳድረው ነው። ቴሌን ሲያስተዳድረው የነበረው የፈረንሳይ ኩባንያ በሺ የሚቆጠሩ ሰራተኞችን በማባረርና በቦታቸው በተለይም ከመከላከያ የመጡ ሰዎች እንዲይዙት ከማድረግ የዘለለ ነገር አልፈጸመም በሚል በሰራተኞች ሳይቀር ትችት ቢቀርብበትም፣ መንግስት መብራት ሀይልንም በተመሳሳይ መንገድ ለማስተዳደር ያወጣውን እቅድ …

መስከረም ፪(ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከምእራባዊያን አገራት በተለይም ከአሜሪካ  ድብደባ  ለጊዜውም ቢሆን የተረፈችው ሶሪያ በአገሯ ያሉ የኬሚካል የጦር መሳሪያዎችን በሙሉ ለማውደም ፈቃደኛ መሆኑዋን ፕሬዚዳንት በሽር አላሳድ ተናግረዋል። ከሩሲያ የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት አላሳድ፣ አገራቸው ስምምነቱን የምትፈርመው ሩሲያ ስላግባባቻች እንጅ የአሜሪካን ጥቃት ፈርታ አይደለም። የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን በኒውዮርክ ታይምስ ላይ ለአሜሪካ ህዝብ …

አቤቶኪቻው

ኮሎኔል ሃይማኖት የአቶገብረዋህድ ባለቤት ናቸው፡፡ ከጫካ ታግለው መጥተው ሹመት በሹመት ሆነውሲሾም ያልበላ ሲሻር ምን ሊበላ ነውብለው ሲበሉ፣ ሲበሉ፣ ሲበሉ… ”የተበሉሴትዮ ናቸው፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …

ጀርመናዊ ሔር ቶማስ ባህ፣ ከሰሞኑ ቦይነስ አይረስ ፤ አርጀንቲና ውስጥ በተካሄደ ስብሰባ፤ የዓለም አቀፉ የኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ይሆኑ ዘንድ መመረጣቸው የሚታወስ ነው። እነህ የአስፖርት ባለሥልጣን በሙያቸውና ችሎታቸው፤ በብዙ ሰዎች ዘንድ አድናቆትን

ኢትዮጵያን በጋራ ችቦ አቀጣጥለን አሮጌዉን ዓመት ሸኝተን እንቁጣጣሽ ብለን በአበባ የሆሽ 2006ዓ.ምን በብሩኅ ተስፋ ተቀብለናል! እንኳን ከዘመን ወደ ዘመን አሸጋገራችሁ

ጋባዥ፥ የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃነት የሰሜን አሜሪካ ግብረ ኃይል ተጋባዥ፥ ኢትዮጵያውያን ሚዲያዎች እና የኢትዮጵያ ጉዳይ ያገባኛል የሚሉ ዜጎች በስብሰባው ላይ የሚገኙት እንግዶች፥ 1)የተከበሩ አቶ ተክሌ በቀለ – የአንድነት ፓርቲ ትሬዠረር 2)አቶ ሀብታሙ አያሌው – የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኮሚቴ ምክትል ሃላፊ 3)የሰላሳ ሶስቱ ፓርቲዎች ተወካይ እንደሚታወቀው ላለፉት ሦስት ወራት “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” በሚል መሪ ቃል አንድነት […]

ይመኩ ታምራት ከሎንዶን

መቶ አርባ-አምስት ዓመት ያስቆጠረውን መቅደላን ስናነሳ መቼም ዓፄ ቴዎድሮስና ታላቁ ጀብዷቸው፤ ሮበርት ናፒዬር እና እንግሊዞች በሀገራችን ላይ ያካሄዱት ከ’ግዳጅ ወሲብ’ ጋር የማይተናነስ ደፈራ እና ብዝበዛ፣ የነደጃች ካሣ ምርጫ ሴራ፤ የልጅ ዓለማየሁ መሰደድና በለጋ ዕድሜው ከሀገርና ከዘመድ ተለይቶ ሳለ የሕይወቱ በአጭሩ መቀጠፍ፣ ወ.ዘ.ተ. ይታወሱናል። ስለዚያ ወቅት ታሪክ በጥልቀት ለሚያጠና፣ አያሌ መጻሕፍትና ማስታወቻዎች፤ አብዛኞቹ በነጮቹ፣ አንዳንድም በኛው ሰዎች ተጽፈው በታሪክ ማኅደር ውስጥ ይገኛሉ።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤልዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል
የባሰ አታምጣ! ነው የሚባለው። መቼም የኤርትራ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ ጋዜጣዊ መገለጫ በሰጡ ቁጥር ግርግር ሳይፈጥሩ፤ ጎረበት አገር በውስጠ ወይራ ሳይጎነትሉ፤ ምዕራባውያን መንግሥታት ግልጽና በማያሻማ ቋንቋ ሳይወርፉና ሳይዘነጥሉ፤ ብዙሐን ፈገግ ሳያሰኙ፤ በአንጻሩ ደግሞ የተማረውን ክፍል ሳያስለቅሱና እርር ድብን እስኪል ድረስ ሳያደርጉ አልፉ ማለት ዘበት ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ …

Normal
0

false
false
false

MicrosoftInternetExplorer4

/* Style Definitions */
table.MsoNormalTable
{mso-style-name:”Table Normal”;
mso-tstyle-rowband-size:0;
mso-tstyle-colband-size:0;
mso-style-noshow:yes;
mso-style-parent:””;
mso-padding-alt:0cm 5.4pt 0cm 5.4pt;
mso-para-margin:0cm;
mso-para-margin-bottom:.0001pt;
mso-pagination:widow-orphan;
font-size:10.0pt;
font-family:”Times New Roman”;
mso-fareast-font-family:”Times New Roman”;
mso-ansi-language:#0400;
mso-fareast-language:#0400;
mso-bidi-language:#0400;}

              የአርቲስት ሻምበል በላይነህ አገራዊ ስራዎች አርአያነት                        

(ሉሉ ከበደ -ጋዜጠኛና ደራሲ)

 

ውድ ኢትዮጵያን ወገኖቼ እንኳን ለአዲሱ አመት አደረሳችሁ። እዲሱ አመት ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ታላቅ ብስራት ይዞ የሚመጣ ይሁን። ያለምንም ደም መፋሰስ ይህ ዘረኛ የወያኔ ገዢ ቡድን መቃብር ገብቶ፤ ዘረኝነት፤ ጎጠኝነትና በታኝነት ከምድራችን ጠፍቶ፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ተፋቅሮ ተከባብሮ፤ ሲያጠፉ የሚቀጣቸውን የሚሽራቸውን፤  ሲያለሙ የሚሾማችውን የሚሸልማቸውን መሪዎች በድምጹ መርጦ፤ የሚኖርበት፤ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ከዘር ማንነቱ በፊት በኢትዮጵያ ሲምል ሲገዘት የምናይበት፤ ዜጎች ሁሉ ለሀገሬ፤….. ለወገኔ.. እያሉ ሲተጉ፤ ለጋራ እድገትና ብልጽግና ሲጓጉ….አንተ ትብስ አንቺ ትብሽ እያሉ አንዳቸው ላንዳቸው ሲሞቱ የምናይበት የተአምር ዘመን ይሁንልን,….ዘረኞች ለአንዴና ለመጨረሻ የሚጠፉበት ዘመን ይሁንልን….2006. አሜን!

ሙሉውን አስነብበኝ …