የምርጫ ቦርድ የአንድነት ፓርቲን ህጋዊነት አሳልፎ ለተለጣፊዎቹ ለእነ ትእግስቱ አወሉ ሰጠ

የኢህአዴግ ምርጫ ቦርድ አንድነት በተለጣፊዎቹ በእነ ትግስቱ አወሉ እየተመራ ወደ ምርጫ እንዲገባ ወሰነለት። ሕጋዊው አንድነት በተለጣፊው መተካቱ ተረጋገጠ። ዝርዝር መረጃ እንደደረስን እናቀርባለን።