ጥንታውያን የአብነት ሊቃውንት፤ ‹ሕመም አንድም ለትምህርት፤ አንድም ለሞት ነው› ይላሉ። መታመሙን ላወቀ፣ መድኃኒቱን ለፈለገ፣ መድኃኒቱንም በትክክል ለወሰደ፣ ወስዶም ለዳነ ሰው ሕመም ለትምህርት ይሆነዋል፡፡ ሦስት ነገር ይማርበታልና፡፡ አንድም ዳግመኛ እንዳይዘው ጥንቃቄን፣ አንድም ቢይዘው ሊተርፍ የሚችልበትን መፍትሔ፣ አንድም ደግሞ ለሌላው የሚመክረው ልምድን …

ሕመም፡- አንድም ለትምህርት፤ አንድም ለሞት! —- ዲ/ን ዳንኤል ክብረት Read more »

መድረክ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም ጠይቋል መንግስት በዜጎች ላይ የኃይል እርምጃ ከመውሰድ እንዲቆጠብ አሳሰቡ ሰሞኑን በኦሮሚያና በአማራ ክልል የተደረጉ የህዝብ ተቃውሞዎችን ተከትሎ በተከሰተ ግጭት በርካቶች ህይወታቸውን እንዳጡ የገለፁት ዋና ዋና ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ሁኔታው በዚህ ከቀጠለ ሀገሪቱ ልትበታተን ትችላለች የሚል ስጋት እንዳላቸው …

ተቃዋሚ ፓርቲዎች የእርቀ ሰላም ጥሪ አቀረቡ Read more »

ቅዳሜና እሁድ በኦሮሚያና በአማራ ክልል በተደረገ ህዝባዊ ተቃውሞና ግጭት 142 ሰዎች መገደላቸውን መኢአድ አስታወቀ፡፡ “መንግስት በሀገራችን ዜጎች ላይ የሚፈፅመውን ግድያ በአስቸኳይ ያቁም” በሚል ርዕስ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው የመላ ኢትዮጵያውን አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፤ በአማራ ክልል አርብ ሐምሌ 29 እና እሁድ ነሐሴ …

በሰሞኑ ተቃውሞና ግጭት 142 ሰዎች መሞታቸውን መኢአድ አስታወቀ Read more »

በባሕር ዳር አዲስ ዓለም ሆስፒታል 500 በላይ ሰዎች ታመው ሆስፒታል ገቡ Muluken Tesfaw • አብዛኛዎቹ የዐማራ ከተሞች ከየት እንደመጡ በማይታወቁ ታጣቂዎች እንደሚጠበቁና ሕዝቡም ላይ ከፍተኛ በደል እየፈጸሙ ነው • ጎንደር ከተማ በቤት ውስጥ አድማ ተመታለች፤ ትግሬዎችን ከጎንደር ማስወጣት አሁንም ቀጥሏል …

ጎንደር ከተማ በቤት ውስጥ አድማ ተመታለች፤ ትግሬዎችን ከጎንደር ማስወጣት አሁንም ቀጥሏል … Read more »

ብዙሃኑ ቤተ እስራኤላዊ የጎንደር ህዝብ ነው ባልሳሳት 95 ፐርሰንቱ በ እስራኤል የሚገኘው ያማለት ከ 147 ሺህ ቤተ እስራኤላዊ እስራኤል ከሚገኙት 140 ሺውን ያህል ይይዛል.. 9 ሺህ ያህል ቤተ እስራኤላውያኖች አሁንም በጎንደርና በአዲስ አበባ ይገኛሉ ሆኖም ግን አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው …

በቤተ እስራኤላውያን ስም የሚነግደውን የወያኔ ሚዲያ ቤተ እስራኤላውያን እያጭበረበረ ስለሚገኝ ልናስቆመው ይገባል Read more »

የሸዋ ህዝብ ዳግም እንደአስማረ ጃሎ ብለህ ጀግንነትህን ማስመስከሪያህ አሁን ነው (ኤርሚያስ ቶኩማ) ቀብራራውና ኩሩው የሸዋ ህዝብና የሸዋ ምድር ጀግና አጥቶ አያውቅም የሩቁን ጊዜ እንኳን ረስተን ከጥቂት አመታት በፊት ስለነበረው የሸዋው ጀግና ላጫውትህ ይህ ሠው ጀግና ካልተባለ ማንም ጀግና ሊባል አይገባውም። …

የሸዋ ህዝብ ዳግም እንደአስማረ ጃሎ ብለህ ጀግንነትህን ማስመስከሪያህ አሁን ነው Read more »

የህወሃት ንብረት የሆነው ሰላም ባስ ቆቦ ከተማን በወታደር ታጅቦ እንዲያቁዋርጥ እየተደረገ ነው። ያሬድ አማረ *********^^^^^^^*******^^^^^^^^********^^^^^^^^^ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተቀጣጠለ የሚገኘውን ህዝባዊ ንቅናቄ ና እምቢትኝነት ተከትሎ መንግስት በሚውስደው ሃላፊነት የጎደለው እርምጃ ምክንያት ህዝቡ በተለያየ የተቃውሞ መንገድ ድምፁን እያሰማእና ተቃውሞውን እየገለፀ ሲሆን በተለይ …

የህወሃት ንብረት የሆነው ሰላም ባስ ቆቦ ከተማን በወታደር ታጅቦ እንዲያቁዋርጥ እየተደረገ ነው። Read more »

የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገብረእግዚአብሄር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ብሄራዊ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ ገፅ እና በሞባይል አጭር የፅሁፍ መልዕክት ከዛሬ ጀምሮ ማወቅ …

አንዴ ሲሰረቅ አንዴ ቀን ሲቀየርለት የነበረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ Read more »

Camp111 የተባለ ኣዲስ የሜካናይዝድ ጦር ተቋቁሞ በቅማንቶች መሬት ላይ ሊሰፍር ነው። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎Qimant‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Tigray‬ Minilik Salsawi – mereja.com – ከሕወሓት ኣገዛዝ ወታደራዊ ደህንነቶች የሚደርሱ መረጃዎች እንደጠቆሙት ሕወሓት ከመከላከያ ሰራዊቱ ከሚሊሻዎችና ከቀድሞ የሕወሓት ታጋዮች የትግራይ ተወላጆችን በመመልመል ስልጣኑን …

Camp111 የተባለ ኣዲስ የሜካናይዝድ ጦር ተቋቁሞ በቅማንቶች መሬት ላይ ሊሰፍር ነው። Read more »

እመኑኝ ወያኔዎች ራሳቸውን በራሳቸው ያፈራርሳሉ – ‪#‎ግርማ_ካሳ‬ ከሶስት አመታት በፊት ከተወሰኑ የተከበሩ ኢትዮጵያዉያን ጋር አንድ ኮሚቴ አቋቋምን። በ2007 ምርጫ፣ ደም ሳይፈስ፣ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ የፖለቲካ ልዩነቶች እንዲፈቱ ከወዲሁ ኢሕአዴግ እና ተቃዋሚዎች የድርሻቸዉን እንዲወጡ ለማግባባት። በ1997 የነበረው አይነትም ደም መፋሰስ …

እመኑኝ ወያኔዎች ራሳቸውን በራሳቸው ያፈራርሳሉ – ‪ግርማ ካሳ‬ Read more »

ግራ የገባው ኢህአዴግ ለአዲስ አበባ ወጣቶች በነፍስ ወከፍ አስር ሺህ ብድር ሊሰጥ ነው። (ኤርሚያስ ቶኩማ) በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በተነሣው ህዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት መቆሚያ መቀመጫ ያጣው ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ የአዲስ አበባ ወጣትን ከጎኑ ለማሰለፍ ያስችለው ዘንድ በማሰብ የአዲስ አበባን ወጣት …

የአዲስ አበባን ወጣት በገንዘብ አታልዬ እይዛለሁ የሚለው ፖለቲካዊ ቁማር የተበላበት ግራ የገባው ኢህአዴግ ለአዲስ አበባ ወጣቶች በነፍስ ወከፍ አስር ሺህ ብድር ሊሰጥ ነው። Read more »

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Welloprotests‬ ‪#‎Amhararesistance‬ ደሴ ላይ የሰው እንቅስቃሴ የባጃጅና የከተማ ታክሲ የስራ ማቆምአድማ የንግድ ስራ ቦታወች ሁሉ ዝግ ሆነዋል።የክልሉየፌዴራል ፖሊስ አድማ ብተና አጋዚ መሀል ፒያሳ ጨምር መላው ከተማዋ በሚገኙ ህንፃወች ስር ተቀምጠው በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ። ትላንት ቅዳሜ ጀምሮ ዛሬ ሌሊቱን ወጣቶቺን …

ጎንደር ለ3 ቀን ደሴ ላይ የሰው እንቅስቃሴ የባጃጅና የከተማ ታክሲ የስራ ማቆም አድማ ተደርጓል :: Read more »

AmharaResistance; ዐማራ እንዴት ዋለ? ነሃሴ 7 ቀን 2008 ዓ/ም በደ/ማርቆስ ከ1000 በላይ ዐማሮች ታስረዋል፤ ነገም የተጋድሎ ሰልፍ ይኖራል • በከሚሴ መሣሪያ እየተነጠቀ ነው • በአርማጭሆ ከፍተኛ መጠን ያለው ጦር ገብቷል • በወልዲያ፣ ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ሞጣ፣ ፍኖተ ሰላም፣ ደብረ …

በከሚሴ መሣሪያ እየተነጠቀ ነው • በአርማጭሆ ከፍተኛ መጠን ያለው ጦር ገብቷል ነገ የተጋድሎ ሰልፍ ይጠበቃል Read more »

ከሰልፉ በኋላ በደብረ ማርቆስ ቀበሌ 03 ጽ/ቤት ወጣቶች በገፍ ታስረዋል:: የደብረማርቆስ ወጣቶች በአምባገነኑ አጋዚ ወታደሮች ቤት ለቤት እየታፈኑ በጭካኔ እየተደበደቡ ነው። ዛሬ ረፋድ ላይ የተጀመረው የደብረ ማርቆስ ዐማሮች የተጋድሎ ሰልፍ አሁን 10 00 (Time) ላይ ተበትኗል፡፡ ከሦስት የተለያዩ አቅጣጫዎች የተጀመረው …

ከሰልፉ በኋላ በደብረ ማርቆስ ቀበሌ 03 ጽ/ቤት ወጣቶች በገፍ ታስረዋል Read more »

ዐማራ እንዴት ዋለ? (ነሃሴ 6 ቀን 2008 ዓ.ም.) Muluken Tesfaw በከተማው የሚኖረውን የዐማራ ተጋድሎ ሰልፍ በመፍራት የደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ መኪናዎቹን ወደ ፖሊስ ኮሌጅ አሸሸ • በሳውዲና በኬንያ በስደት የሚገኙ ዐማሮች ላይ ወያኔዎች ጫና ለማድረስ እየሞከሩ ነው • የሸበል በረታ ገበሬዎች …

በከተማው የሚኖረውን የዐማራ ተጋድሎ ሰልፍ በመፍራት የደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ መኪናዎቹን ወደ ፖሊስ ኮሌጅ አሸሸ Read more »

የሕወሓት እባቦች ዛሬም ለመከፋፈል ኣሰፍስፈዋል። ዘረኞች ያዩት የሰሙት ሁሉ ዘረኛ ይመስላቸዋል። (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኣማራና የሌሎች ሕዝቦችን ጥያቄ ለማኮላሸት ከኦነግና ኣስተባባሪዎቹ ጋር መደራደር ያስፈልጋል የሚል ፉጨት የሴራ ፕሮፖዛል ሹሩባ ከሚጎነጉኑ ኣስመሳይ ከሕወሓት ካድሬዎች ተጀምሯል። የኢትዮጵያ ሕዝብ የሕወሓት የበላይነት በቃ በማለት የበይ …

የሕወሓት እባቦች ዛሬም ለመከፋፈል ኣሰፍስፈዋል። ዘረኞች ያዩት የሰሙት ሁሉ ዘረኛ ይመስላቸዋል። (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ኣፈናና ዛቻ ያልበገራቸው የወሎ ወጣቶች ተጠናክረዋል። በደሴና ዙሪያዋ ያሉ ወጣቶችን የማፈኑ ሂደት ተጠናክሮ ቀጥሏል። የደሴ ዙሪያ ወጣቶች በተጠናከረ መልኩ ለሰላማዊ ሰልፍ የሚያደርጉት ዝግጅት የተጠናከረ ሲሆን ኣስፈላጊ የሆኑ ባነሮችና ባንዲራዎች ተዘጋጅተው በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። ዛሬ ጠዋት ኮምቦልቻ ከተማ የታፈኑ ወጣቶች 1. …

ኣፈናና ዛቻ ያልበገራቸው የወሎ ወጣቶች ተጠናክረዋል።ባነሮችና ባንዲራዎች ተዘጋጅተው በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። Read more »

የወቅቱ የኃይል አሰላለፍና ተለዋዋጭ እውነታወች! ( አለበል አማረ – ኮ/ል) ባለፉት ጥቂት ወራቶች አገራችን ውስጥ የተፈጠሩት ፖለቲካዊ ትኩሳቶች በአገር ውስጥ ታምራዊ ለውጥና መነሳሳት ከመፍጠራቸውም በላይ የአለምን ማህበረሰብ ትኩረት ስቧል። በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደ ሰደድ እሳት በሁሉም የአገራችን ክፍሎች የተቀጣጠለው የህዝብ …

የወቅቱ የኃይል አሰላለፍና ተለዋዋጭ እውነታወች! ( አለበል አማረ – ኮ/ል) Read more »

የክፋት ጭንቅላት መስራት ቢያቆምም = በክፋት የተጨመቁ መሃይማን ግዞት ቀጥሏል:: #HappyMelesFreeDay #Ethiopia #Meleszenawi #MinilikSalsawi #TPLF ታሪክን የኋሊዮሽ ካየን በባንዳ ቤተሰብ ውስጥ ያደጉ ሰዎች እስከዛሬ ስለሃገር እና ስለሕዝብ የማያስቡ የጀርባ ቅማሎች ሆነው እያየናቸው ነው:: የመለስ ዜናዊን የሙት መንፈስ እና የአምባገነን የወያኔ …

የመለስ ዜናዊ ክፋት ጭንቅላት መስራት ቢያቆምም = በክፋት የተጨመቁ መሃይማን ግዞት ቀጥሏል:: Read more »

#‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaResistance‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ሕዝብን ለማዘናጋት ሕወሓት በቄሶች ቀሚስና በሼሆች ጀለቢያ ስር መሸጎጥ ጀምራለች።አታላይ አገዛዝ – አታላይ ጳጳሳት – አታላይ ሼሆች የህዝብ ጥያቄ በቀጥታ ከመመለስ ይልቅ በሀይማኖት አባቶች (እበቶችን)ስር መደበቅ ተጀምሯል። ሕወሓት በካሳ ተክለብርሃናና በገዱ ኣንዳርጋቸው ጀርባ ላይ ታዝላ የሃይማኖት ኣባቶችን(እበቶችን) …

ሕዝብን ለማዘናጋት ሕወሓት – በቄሶች ቀሚስና – በሼሆች ጀለቢያ – ስር መሸጎጥ ጀምራለች። Read more »

የወያኔ ኣገዛዝ በከፍተኛ ውጥረት እና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ሕዝብን ለማስፈራራት ቢሞክርም ኣልተሳካለትም። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaResistance‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Gojjam‬ ‪#‎Wollo‬ ‪#‎Shewa‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ነሀሴ 8 2008 የሕወሓትን አፓርታይድ አገዛዝ ለመገርሰስ በሚደረገው ርብርብ እንደ ጎንደር እና ባህርዳር ጎጃም ፣ሸዋና ወሎ የድርሻውን ሊወጣ …

የወያኔ ኣገዛዝ በከፍተኛ ውጥረት እና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ሕዝብን ለማስፈራራት ቢሞክርም ኣልተሳካለትም። Read more »

አቶ በቀለ ገርባ ዛሬ ችሎት ላይ የተናገሩት: “ፍ/ቤቱ በተጻፈለት መሰረት ሊፈርድብን ነዉ፡፡ይሄ ፍ/ ቤት ታዞ እንደሚሰራ ከዚህ በፊት ስምንት አመት ያለጥፋቴ ተፈርዶብኝ እኔ በራሴ ህይወት ችግሩ ደርሶብኝ አይቻለሁ ስለዚህ ለዚህ ፍ/ቤት ቃሌን አልሰጥም” የኢትዮጵያ ፍ/ቤት በግልፅ ህገመንግስቱን እያፈረሰ ያለ ተቋም …

“ፍ/ቤቱ በተጻፈለት መሰረት ሊፈርድብን ነዉ፡፡ስምንት አመት ያለጥፋቴ ተፈርዶብኝ እኔ በራሴ ህይወት ችግሩ ደርሶብኝ አይቻለሁ” አቶ በቀለ ገርባ Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደቡብ ሱዳን መንግስት መታገዱ ተነገረ::የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘቡን ሊያጣ ይችላል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጁባ እንዳይሠራ በደቡብ ሱዳን መንግስት መታገዱን እየተነገረ ነው።የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተከለከለበት ምክንያትም በቫይስ ፕሬዝድት ሪክ ማቻርና በሳልቫኪር መካከል በቅርቡ በተነሳው ጦርንት ጊዜ ቤተ መንግስት …

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘቡን ሊያጣ ይችላል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደቡብ ሱዳን መንግስት መታገዱ ተነገረ:: Read more »

Patriarch Abune Mathias of the Ethiopian Orthodox Church attends the annual Epiphany celebrations called "Timket" in Addis Ababa January 19, 2014. "Timket" commemorates Jesus Christ's baptism in the Jordan River by John the Baptist. REUTERS/Tiksa Negeri (ETHIOPIA - Tags: RELIGION) - RTX17L9F

ዜጎችን መታደግ የማይችሉ የሃይማኖት መሪዎች ቆባቸውን ያውልቁ::በዜጎች ላይ የሚደርሱ በደሎች የማይቆረቁራቸው የሃይማኖት አባቶች ሊወገዱ ይገባል። (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ለሶስተኛ ጊዜ Minilik Salsawi – mereja.com – በኢትዮጵያ በሃይማኖታዊ የመንፈስ ጥኡም ሰበካና ዜማ ጋር በማጣፈጥ የጨቋኞችን የበላይነት በመስበክ ሕዝብን ማስፈራራት እና ማሸማቀቅ …

ዜጎችን መታደግ የማይችሉ የሃይማኖት መሪዎች ቆባቸውን ያውልቁ::በዜጎች ላይ የሚደርሱ በደሎች የማይቆረቁራቸው የሃይማኖት አባቶች ሊወገዱ ይገባል። (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ለሶስተኛ ጊዜ Read more »

ቢቢኤን ፦ በዛሬው እለት በአፋር ክልል በሎግያ ከተማ በኦሮሚያ ና በአማራ እየተከሔደ ያለው ተቃውሞ እኛን አይወክለንም ብላችሁ ሰልፍ እንዲወጡ ማህበረሰቡ ከቤቱ እንዲወጣ ና ለባለባጃጆች ስራ አቁመው ባጃጁ ሰልፍ ቦታ ላይ ይ ዞ እንዲገኝ በግዳጅ ሰለፍ እንዲወጡ ተደርጓል። ከ100 ባላነሱ በክልሉ …

ህወሃት ኢህአዴግ በኦሮሚያ ክልልና በአማራ ክልል በገጠመው ውጥረት በአፋር ክልል በሎጊያ የግዳጅ ሰልፍ እንዲካሄድ አደረገ Read more »

ሰሜን አርማጭሆ ወልቃይት ጠገዴ አርግዟል አርግዟል! Muluken Tesfaw ብዙ መረጃዎችን ከሚያቀብለኝና ከሚያስተምረኝ ዶክተር አሰፋ ነጋሽ አንድ ኢሜል ደረሰኝ፡፡ አየሁት፤ ማለፊያ ግጥም ነው፡፡ ግጥሙ የተጻፈው በግንቦት ፪ሺ ዓ.ም. ሊ.ማ. አበባው ይግዘው ነው፡፡ እኚህ አባት ከስምንት ዓመታት በፊት የጻፉት ግጥም ዛሬ ላይ …

ሰሜን አርማጭሆ ወልቃይት ጠገዴ አርግዟል አርግዟል! Read more »

ኮሎኔል ደመቀ ከሕዝብ ጋር ተቀላቅላል! ጀግናው ኮሎኔል ደመቀ ከሕዝብ ጋር የተቀላቀለና ነገሩ በሽምግልና የተፈታ ቢሆንም በሕወሓት የሚመራው የፌደራል መከላከያና ልዩ ኃይል ፓሊስ ሕዝቡን አዘናግቶ ሊወስድ እንደሚችል ምንጮቻችን ጠቁመዋል! መላው የዐማራ ሕዝብ ከጎኑ በመቆም የወልቃይትን ጥያቄ አንግቦ ይሄዳል!!

• የዐማራ ወጣቶች በገፍ እየታሰሩና ወደ ብር ሸለቆ እየተወሰዱ ነው • ከአብደራፊ ከተማ በሕዝቡ መከላከያ ሠራዊት ለቆ ወጥቷል፤ • አማ ታርጋ ያላቸው መኪኖች ከማይካድራ እንዳያልፉ ተከልክለዋል • ወያኔን የሚያወግዙ መፈክሮች በአገዛዙ ታትመው ባሕር ዳር ገብተዋል • እነዚህ ባነሮች ዋናው ዓላማቸው …

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ፍርድ ቤት አልቀርብም አለ Read more »

በወለጋ መንዲ ከተማ መስቀልና መጽሐፍ ቅዱስ የያዙት ቄስ ቆስለው ታሰሩ ቄስ ዳንኤል አብርሃም ይባላሉ፡፡የአገልግሎት ልብሳቸውን ለብሰው በአንድ እጃቸው መስቀል በአንደኛው መጽሐፍ ቅዱስ በመያዝ ባሳለፍነው ሳምንት በምዕራብ ኦሮሚያ ወለጋ ውስጥ በምትገኘው መንዲ ከተማ የሚገኙ ሰዎችን ከፊት እየመሩ ለፍትህ፣ለዕኩልነትና ለነጻነት አደባባይ ተገኙ፡፡ …

በወለጋ መንዲ ከተማ መስቀልና መጽሐፍ ቅዱስ የያዙት ቄስ ቆስለው ታሰሩ Read more »

የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በወያኔ የተካሄደውን ግድያ ተከትሎ ኣጣሪ ቡድን ለመላክ የሕወሓት ኣገዛዝን ጠየቀ Minilik Salsawi የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት እና ተቃዋሚ ባለሥልጣናት ከ90 በላይ ሰላማዊ ሰልፈኞች ቅዳሜና እሁድ ላይ በደህንነት ኃይሎች ‘ና ወታደሮች መገደላቸውን ተከትሎ ወደ ክልሎች ጉዳዩን …

የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በወያኔ የተካሄደውን ግድያ ተከትሎ ኣጣሪ ቡድን ለመላክ የሕወሓት ኣገዛዝን ጠየቀ Read more »

የትግራይ ሚሊሻወችና አጋዚዎች የሚሳተፉበት ጦርነት በአብርሃ ጅራ አብድራፊ እና ሌሎች አጎራባች ቦታዎች ከአማራ ክልል ሚሊሻዎች ጋር እየተፋለሙ ይገኛሉ። እስካሁን ባለው መረጃ ከሁሉም ወገን በርካታ ሰዎች ሲሞቱ ብዙ ንብረት ተቃጥሏል። የጦርነቱ መንስኤ የትግራይ ሚሊሻዎች ድንበር አቋርጠው ያለፈቃድ ወደ ጎንደር ክልል መግባታቸው …

የትግራይ ሚሊሻወችና አጋዚዎች ከአማራ ክልል ሚሊሻዎች ጋር እየተፋለሙ ይገኛሉ። Read more »

ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል በሳምንቱ መጨረሻ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች የተፈጸሙት የግድያ ቁጥሮች እንደደሩሰት አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ ከ67 እንዲሁም በአማራ ክልል ከ37 ሰዎች በላይ መገደላቸውን የገለጸው የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ፣ የሟቾችንም ቁጥር ከታማኝ ምንጮቹ እንዳገኘ ተናግሯል፡፡ ‹‹ቅዳሜ እና …

አምነስቲ ኢንተርናሽናል በኦሮሚያ እና አማራ የተገደሉ ሟቾች ትክክለኛ ቁጥር ደርሶኛል አለ:: Read more »

ወልቃይት የማን ነው? የማይረባ ጥያቄ መስፍን ወልደ ማርያም ነሐሴ 2008 አንድ በነገረ አስተሳሰብ ወይም በአስተሳሰብ ሕግ (ሎጂክ) ትምህርት ላይ አንድ የማስታውሰው ምሳሌ አለ፤ ‹‹ሚስትህን መደብደብ ትተሃል ወይ?›› የሚል ጥያቄ ነው፤ ጥያቄው የሚነሣው ጠያቂው አውቃለሁ ብሎ ከያዘው እውቀት ወይም እምነት ነው፤ …

ወልቃይት የማን ነው? የማይረባ ጥያቄ (መስፍን ወልደ ማርያም ) Read more »

ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓ.ም. የትግራይ ተወላጆች በባሕር ዳር ብዙ ዐማሮችን ገድለዋል (ይህ ጽሑፍ የዐይን ምስክሮችን በማናገር የተዘጋጀ እንጅ በፍጹም ዐማሮች በትግሬዎች ላይ በበቀል እንዲነሳሱ ለማድረግ ታስቦ አይደለም፤ ይልቁንስ የትግራይ ተወላጆች በሕዝባችን ላይ የሚያደርሱትን ግፍ ባበዙት ቁጥር ወደየት እየሔድን እንደሆነ …

ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓ.ም. የትግራይ ተወላጆች በባሕር ዳር ብዙ ዐማሮችን ገድለዋል -የዐይን ምስክሮችን በማናገር የተዘጋጀ Read more »

በወልድያ ከተማ የብአዴን አመራሮች ተቃውሞ ገጠማቸው ‹‹ቆቦንም አሳልፋችሁ ስላለመስጠታችሁና አይመለከተንም ስላለማለታችሁ ምንም ማረጋገጫ የለንም ››የወልድያ የመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች በያሬድ አማረ ******************************************************** በሰሜን ወሎ ዞን ወልድያ ከተማ በትላንትናው እለት ማልትም በ3/12/2008 ዓ.ም ከሰዓት በሁዋላ በወልዲያ ባህል አዳራሽ የሰሜን ወሎ ዞን …

በወልድያ ከተማ የብአዴን አመራሮች ተቃውሞ ገጠማቸው Read more »

ዛሬ የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቀን ነው።በጎንደር ኢንተርኔት ተቋርጧል። ዛሬ ነሐሴ 04 ቀን 2008 ዓ.ም. የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቀን ነው። በአሁኑ ሰዓት በሺ የሚቆጠሩ የጎንደር ህዝብ የኮሎኔል ደመቀን ወደ ፍርድ ቤት መምጣት እየተጠባበቀ ይገኛል። ሆኖም …

ዛሬ የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቀን ነው።በጎንደር ኢንተርኔት ተቋርጧል። Read more »

የሕወሓት የጎሳ ፖለቲካ የወለደው የኦሊምፒኩ ምርጥ ቦርጫም ዋናተኛና የአለማችን ቀርፋፋው ዋና ተወዳዳሪ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Rio2016‬ ‪#‎Olompic‬ ‪#‎swimming‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በቅርብ ጊዜ ኣንድ የውጪ ሚዲያ በኬንያ የሚገኙ ስደተኛ ኦሮሞ ወንድሞቻችን ኣትሌቶች ቃለመጠይቅ ኣድርጎ ነበር።አትሌቶቹ ከተናገሩት ውስጥ ለመጥቅስ ያህል ለትግራይ …

የሕወሓት የጎሳ ፖለቲካ የወለደው የኦሊምፒኩ ምርጥ ቦርጫም ዋናተኛና የአለማችን ቀርፋፋው ዋና ተወዳዳሪ ‪ Read more »

በወልደያ ውጥረቱ ጨምሯል፤ በደሴ በርካታ ወጣቶች በገፍ ታስረዋል ደሴ፤ በደቡብ ወሎ በደሴ ከተማ የዐማራ ተጋድሎ ሰልፍ ለማካሔድ አስባችኋል በሚል በርካታ ወጣቶች እየታሰሩ መሆኑን አሁን ከመሸ የደረሰን መረጃ አመልክቷል፡፡ መረጃውን ያቀበሉን የደሴ ከተማ ነዋሪዎች እንደሚሉት በየሰፈሩ ወጣቶች እያታደኑ እየታሰሩ መሆኑን ነው …

በወልደያ ውጥረቱ ጨምሯል፤ በደሴ በርካታ ወጣቶች በገፍ ታስረዋል Read more »

በባሕር ዳር የዐማራ ፖሊስ በንዴት አምስት ፌደራሎችን ገድሎ ራሱን አጠፋ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaResistance‬, ‪#‎የአማራ_ተጋድሎ‬ ‪#‎MulukenTesfaw‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ • (የገዱ አንዳርጋቸው መነሳት የዐማራን ተጋድሎ ወደፊት ያስፈነጥረዋል!!) • የመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር የነበረው ድርድር ያለስምምነት ተበትኗል • በባሕር ዳር የዐማራ ፖሊስ በንዴት አምስት ፌደራሎችን ገድሎ …

የዐማራ ተጋድሎ የነሃሴ 3 ቀን 2008 ዓ.ም (ከኹመራ እስከ ሸበል በረንታ) ዘገባ Read more »

አቶ ገዱ አንድአርጋቸው ከሥልጣን ወረዱ!! ዳንኤል ብርሃነ ጨምሮ አንዳንድ ኮካዎች በሰበር ዜና መልክ እንዳተቱት ከሆነ የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ የክልሉ ፕሬዚዳንት የሆኑትን ገዱ አንዳርጋቸውን በማንሳት የክልሉን ህዝብ ከዚህ በፊት ሙልጭ አድርገው የሰደቡትን አቶ አለምነህን፡ሰይሟል። የገዱ፡መነሳት በባህርዳር፣በጎንደርና በተለያዩ ከተሞች ከተነሳው የህዝብ ተቃውሞ …

አቶ ገዱ አንድአርጋቸው ከሥልጣን ወረዱ!! Read more »

ትግሉን ለህዝባዊ ድል ለማብቃት……..!!! አሁን ያለው ህዝባዊ አመጽ በመላው ሀገሪቱ ለመቀጣጥጠል የበቃው የብዙ ወገኖቻችን ህይወት ቀጥፎ፣ ለእስር፣ ለስደትና ለምድራዊ ስቃይ ዳርጎ ነው። የ’ስካሁኑ ትግል ለድል ያለበቃው፤ ወያኔ የፈነጨውና ሀገራችን እስከማፈራረስ ደረጃ የተቃረበበት ዋና ምክንያት ተደራጅተን የጋራ ሀይል ያለመያዛችንና የወያኔን ማንነት …

ትግሉን ለህዝባዊ ድል ለማብቃት……..!!! Read more »

እንደራደር ….. የወያኔ የማዘናጊያ እና የማጭበርበሪያ ደውል ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎AmharaResistance‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – mereja.com ወገኖቼ መቸም የወያኔን እኩይ ምግባር የቱን ጥለን የቱን አንስተን እንደምንናገር አናውቅም ሙሉ ሰውነቱ በመጥፎ የፖለቲካ ፈንጂዎች እና በቀሎች የተሞላ በማዘናጋት እና በማደናበር በማጭበርበር የተሞላ መሆኑ …

እንደራደር ….. የወያኔ የማዘናጊያ እና የማጭበርበሪያ ደውል Read more »

እንደ ዳቦ እስኪገምጥህ አትመቸው!  እንደ አሳማ ሳይሆን እንደ ሰው እሰብ! ጥብቅ ማሳሰቢያ አለበል አማረ /ኮሎኔል/ ለአግአዚ ኮ/ክ/ጦር አባላት…….. በተለይም ለአማራና ለኦሮሞ ተወላጆች ትንሽ ስለእኔ፤ በ1981 መጨረሻ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን አቁአርጨ ኢህዴንን ስቀላቀል የኢህዴንን መሰረታዊ አላማ ተረድቸ ሳይሆን ደርግ በተሳሳተ ሁኔታ …

ጥብቅ ማሳሰቢያ ለአግአዚ ኮ/ክ/ጦር አባላት…….. እንደ ዳቦ እስኪገምጥህ አትመቸው! እንደ አሳማ ሳይሆን እንደ ሰው እሰብ! Read more »

ጎንደር አራዳ ምድረ ገነት ጃንተከል ዋልታ በታች በዚህ ሰዓት በርካታ ወጣቶች መንገድ ዘግተው በተቃውሞ ላይ ይገኛሉ፡፡ በረከት ስምዖን አዲሱ ለገሰ ጎንደርን ለቃችሁ ውጡ ወያኔ ያፈሰሰው ዳማችንን እንመልሳለን! የትግሬ የበላይነት አንቀበልም! ኮሎኔል ደመቀ ይፈታ! በማለት አገዛዙ አንፈልግም እያሉ በተቃውሞ ላይ መሆናቸው …

ባህርዳር በአጋዚ ሰራዊት የተገደሉ የጎንደር ልጆች አስክሬናቸው ወደ ጎንደር ሲገባ ታላቅ ቁጣ ይቀሰቀሳል ተብሎ ተፈርቷል፡፡ Read more »

በኢትዮጵያ ውስጥ አየታየ ያለው የሕዝብ ተቃውሞ ተከትሎ የሕወሓት መንግስት የሚወስደው እርምጃ እንዳሳሰበው በኢትዮጵያ የኣሜሪካ ኤምባሲ ገለጸ Statement by the U.S. Embassy Addis Ababa, August 8, 2016:  The U.S. Embassy is deeply concerned with the extensive violence that occurred during protests …

በኢትዮጵያ ውስጥ አየታየ ያለው የሕዝብ ተቃውሞ ተከትሎ የሕወሓት መንግስት የሚወስደው እርምጃ እንዳሳሰበው በኢትዮጵያ የኣሜሪካ ኤምባሲ ገለጸ Read more »

በአንድ ሳምንት ውስጥ በኦሮሚያ ከሃምሳ በላይ ኣማራ ክልል ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ያልታጠቁ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ኣዲስ ኣበባ የሚገኙ ዲፕሎማቶች ተናገሩ። ‪ ኣጃንዝ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው በዚህ ሳሚንት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ብቻ ውስጥ ከሃምሳ በላይ የሆኑ ኣማራ ክልል ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ …

በኦሮሚያ ከሃምሳ በላይ ኣማራ ክልል ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ያልታጠቁ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ኣዲስ ኣበባ የሚገኙ ዲፕሎማቶች ተናገሩ። Read more »

በወረታ ከተማ አማሮችን በጅምላ ለመጨረስ ተልእኮ የተሰጠው ደኅንነት በከተማው ለመጠጥ አገልግሎት የሚውለው ውኃ ማጠራቀሚያ ጋን ውስጥ ገዳይ መርዝ ሊጨምር የነበረ ወያኔ (ትግሬ የሆነ) ደኅንነት በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ዛሬ ውሏል። የፎገራ ሕዝብ በቁጣ እርምጃ ሊወስድበት ሲል የወያኔ ጽጥታ አካላት ለጊዜው እንደሸሸጉት …

በወረታ ሕዝብ በመርዝ ሊጨርስ የነበረ ወያኔ ተያዘ Read more »