ያረጀ ቲቪ እና አገር፤ መንግስት እና ‘ሕዝብ’…
• ዘረኝነት፣ … ማብሪያና ማጥፊያ የለውም። ዛሬ ‘ኦን’፣ ነገ ‘ሳይለንት’ ማድረግ አይቻልም። • በዘፈቀደ ማበላሸትና ማፍረስ እንጂ፣ በዘፈቀደ መገንባትና ማስተካከል አይቻልም። ያረጀ ቴሌቪዥን፣ ብዥ ብዥ፣ እያለ ሲያስቸግር ምን እናደርጋለን? ‘ግራና ቀኝ’ ማንገራገጭ፣ መደለቅ! ነቅነቅ ነቅነቅ ሲደረግ፣ ይስተካከል ይሆናል። መቼም፣ ምኞት …
• ዘረኝነት፣ … ማብሪያና ማጥፊያ የለውም። ዛሬ ‘ኦን’፣ ነገ ‘ሳይለንት’ ማድረግ አይቻልም። • በዘፈቀደ ማበላሸትና ማፍረስ እንጂ፣ በዘፈቀደ መገንባትና ማስተካከል አይቻልም። ያረጀ ቴሌቪዥን፣ ብዥ ብዥ፣ እያለ ሲያስቸግር ምን እናደርጋለን? ‘ግራና ቀኝ’ ማንገራገጭ፣ መደለቅ! ነቅነቅ ነቅነቅ ሲደረግ፣ ይስተካከል ይሆናል። መቼም፣ ምኞት …
ሀገር ሰላም እንድትሆን፤ ሰላም ሆናም በብልጽና ጎዳና እንድትራመድ ከተፈለገ ሁለት ነገሮች ያስፈልጓታል፡፡ ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ፡፡ ማዳመጥ ከመስማት ይለያል፡፡ መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምጾችን ፈልገንም ሳንፈልግም እንሰማለን፡፡ ማዳመጥ ግን ሦስት …
ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥት፤ መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ!! ዲ/ን ዳንኤል ክብረት Read more »
የአለም አብያተ ክርስቲያናት ም/ቤት ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ህገ-መንግስታዊ መብቶች ይከበሩ ብሏል የአለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ባለፉት ሳምንታት በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ለተቀሰቀሱ ተቃውሞዎችና ውጥረቶች ምክንያት በሆኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንዲያደርጉ ለኢትዮጵያ መንግስት፣ ለጸጥታ ሃይሎችና ለተቃዋሚዎች …
በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ለተቀሰቀሱ ተቃውሞዎችና ውጥረቶች የአለም አብያተ ክርስቲያናት ም/ቤት ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ Read more »
በሪዮ ኦሎምፒክየማራቶን ውድድርን በሁለተኝነት ሲያጠናቅቅ እጁን ከፍ አድርጎ በማጣመር የተቃሞ ምልክት ያሳየው ፈይሳ ሌሊሳ የኢትዮጵያ መንግስትን ተቸ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=JFRt1Aaml_w] በሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያዊው ፈይሳ ሌሊሳ የማራቶን ውድድርን በሁለተኝነት ሲያጠናቅቅ እጁን ከፍ አድርጎ በማጣመር በኢትዮጵያ ተቃውሞዎች በብዛት የሚስተዋለውን ምልክት አሳየ። ፈይሳ የማራቶን …
ከዚህ ፎቶው ላይ በቅደም ተከተል የሚታዩት ዘውዱ ተፈራ የሸዋሮቢት ከተማ የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ እና ዳዊት ብርሃኑ የሸዋሮቢት ከተማ የቀበሌ 01 ሊቀ መንበር ናቸው። የሸዋሮቢትን ወጣት እያሳፈኑ መግቢያ መውጫ ያሳጡ ባንዳዎች ናቸው። የአማራ ልጆች ጥንቃቄ አድርጉ ከወገናችው አማራ ጎን እንዲቆሙም ከማስጠንቀቂያ …
የሸዋሮቢትን ወጣት እያሳፈኑ መግቢያ መውጫ ያሳጡ ባንዳዎች የአማራ ልጆች ጥንቃቄ አድርጉ Read more »
የአዲስ አበባን ሰልፍ በተመለከተ – #ግርማ_ካሳ ዛሬ በአዲስ አበባ ሊደረግ ታስቦ የነበረው ሰልፍ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶችን ሁሉ አገዛዙ ስለዘጋና ቁጥሩ እጅግ በጣም ብዙ የሆነ የታጠቀ ሃይል በመረጨቱ ሳይደረግ ቀርቷል።፡ ሕዝብ ድምጹን የማሰማት ሙሉ መብት እንዳለው ሕገ መንግስቱ ይናገራል። …
ኣዲስ ኣበባ በየመንደሩ ፍተሻው ተጧጡፏል ሕዝቡ ወደ መስቀል ኣደባባይ እያመራ ሲሆን ከጠዋቱ 12 ሰኣት ላይ የጀመረ ፍተሻ ቤተክርስቲያን የሚሄዱ ኣዛውንቶችንም ሳይቀር ነጣላና ጋቢያቸውን እስገመግፈፍ ደርሷል። ቀይ ካርድ ለማግኘት የሚፈለው ጥድፊያ ቀጥልዋል። በየመንገዱ ፌዴራል ፖሊሶች ለሰልፍ የወጡ ኣስመስሎታል፥ ወደ ሰልፍ የሚሄደውን …
News Ethiopia Wetatoch Dimts August 21, 2016 መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=JQiy6TyQBZI]
ሸገር ለምን አታምፅም? BefeQadu Z. Hailu ዛሬ ረፋዱ ላይ በመስቀል አደባባይ አለፍኩ። በርካታ የፌዴራል ፖሊስ መኪኖች እና መኮንኖች ቆመዋል። ለወትሮው በስፖርተኞች ውር-ውር ይደምቅ የነበረው ገጽታዋ ቆሌው ተገፎ ጭር ብላለች። ፖሊስ ከመቼውም የበለጠ ወደአደባባዩ በሚወስዱት መንገዶች ላይ በዝቶ ነበር። ቢያንስ ከአራት …
ወያኔ ምን ያህል ቦቅቧቃ እንደሆነ በኣዲስ ኣበባ የሰልፍ ጥሪ ላይ ኣየነው እንደ ኦሮሚያና ኣማራ ክልሎች ሰልፉ ኣደራጅ ቢኖረው ደሞ ትልቅ ስራ ይሰራ ነበር። ይህv ሰልፍ ጠሪ ብቻ ነው ያለው ድክመቶች በቀጣይነት ይታረማሉ። የሰልፉ ኣስተባባሪዎች የተቀናጀ የመረጃ ስራ ኣለመስራታቸው ሰልፍ ጠሪ …
መስቀል ኣደባባይ እና መጋቢ መንገዶቹ ፌዴራል ፖሊሶች ለሰልፍ የወጡ ኣስመስሎታል፥ ወደ ሰልፍ የሚሄደውን በየመንደሩና በየሰፈሩ ኣግተውታል ኣዲስ ኣበባ በየመንደሩ ፍተሻው ተጧጡፏል ሕዝቡ ወደ መስቀል ኣደባባይ እያመራ ሲሆን ከጠዋቱ 12 ሰኣት ላይ የጀመረ ፍተሻ ቤተክርስቲያን የሚሄዱ ኣዛውንቶችንም ሳይቀር ነጣላና ጋቢያቸውን …
መስቀል ኣደባባይ እና መጋቢ መንገዶቹ ፌዴራል ፖሊሶች ለሰልፍ የወጡ ኣስመስሎታል፥ ወደ ሰልፍ የሚሄደውን በየመንደሩና በየሰፈሩ ኣግተውታል Read more »
የኦህዲኅ ም/ሊቀመንበር ‹ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂያ› ተሰጣቸው // ዛሬ ነሃሴ 14/2008 ዓ.ም ከሰዓት በፊት የድርጅታችን የኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት /ኦህዲኅ/ ም/ሊቀመንበርና የዞኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዓለማሁ መኮንን በዞኑ ፖሊስ አዛዥ ቢሮ ተጠርተው ዘጠኝ የሲቪልና ሚሊቴሪ ባለሥልጣናት በተገተኙበት የማስፈራራት ሙከራ እንደተፈጸመባቸውና ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው …
ጂንካ ህዝባዊ እምቢተኝነቱ – የኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት /ኦህዲኅ/ ም/ሊቀመንበር ‹ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂያ› ተሰጣቸው Read more »
በዛሬው እለት የጎንደር ማህበረሰብ ነጭ በመልበስ የሞቱ ወገኖቻቸውን የመዘከር ስነ ስርኣት ቢኖራቸውም ጠዋት ላይ አንድ ወጣት በወያኔ ፖሊስ ተደብድቦ ሲገደል በአሁኑ ሰኣት ደግሞ አንድ ወጣት በአልሞ ተኳሽ ተገድላል። ይህን ተከትሎ ነዋሪው በነቂስ ወጥቶ ተቃውሞውን በማሰማት ላይ እንደሚገኝ ታውቋል:: Minilik Salsawi …
ምንሊክ ሳልሳዊ ከደህንነትና ስለላ ቢሮ የተገኙ መረጃዎች እንደሚተቁሙት በኢትዮጵያ የተነሳውና ከዳር እስከዳር የተቀጣጠለው የለውጥ ጥያቄ ሕዝባዊ የአብዮት ማእበል የመስከረም ወር የትምህርት ቤቶች መከፈትን ተከትሎ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ንቅናቄ ይነሳል በሚል ስጋት ለአስተማሪዎች ለወላጆችና ለተማሪዎችና ለትምህርት …
በመጪው አመት 2009 የተማሪዎች ንቅናቄ ይነሳል የሚል ስጋት ሕወሓት አድሮበታል፣የተለመደው ስልጠና በ2009 መስከረም ይጀምራል Read more »
እኛ የምናውቀው ትግራይ ዞን እንጂ “ትግራይ ክልል” አይደለም። “ትግሬ” የሚባል ዘር የሚኖረው አድዋ፣ ሽሬ እና አዲግራት ነው። እነዚህ ሦስቱ ወረዳዎች ተሰባስበው አንድ ዞን መፍጠር ይችላሉ። ግን ሌላው እንግሊዝኛ የሚያወራ ሁሉ እንግሊዛዊ እንዳልሆነ ሁሉ ትግርኛ ቢያወራም ባያወራም ትግሬ ግን አይደለም። 44 …
የሕዝባዊ አሻጥር ሥራዎች Tadesse Biru Kersmo ለመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና ድርጅቶች ሴክሬታሪና ኮፒ ታይፒስቶች “ሕዝባዊ አሻጥር” Civic Sabotage የሚለውን ለመተርጎም የጠቀምንበት ሀረግ ነው። ሕዝባዊ አሻጥር ለበጎ ዓላማ ሲባል፤ አምባገነን አገዛዝን ለማዳከም የሚደረግ፤ ከሥነ ምግባር አንፃር ተቀባይነት ያለው፤ ጠላትን በስውር ማፍረሻ ዘዴ …
የሕዝባዊ አሻጥር ሥራዎች ለመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና ድርጅቶች ሴክሬታሪና ኮፒ ታይፒስቶች Read more »
ጎንደር በአሁን ሰኣት ከባድ ረብሻ ውስጥ ገብታለች። በዛሬው እለት የጎንደር ማህበረሰብ ነጭ በመልበስ የሞቱ ወገኖቻቸውን የመዘከር ስነ ስርኣት ቢኖራቸውም ጠዋት ላይ አንድ ወጣት በወያኔ ፖሊስ ተደብድቦ ሲገደል በአሁኑ ሰኣት ደግሞ አንድ ወጣት በአልሞ ተኳሽ ተገድላል። ይህን ተከትሎ ነዋሪው በነቂስ ወጥቶ …
ባህር ዳር ሌሊቱን በተለያዩ ፁሁፎች ደምቃ ነጋ::
“ኢሕአዴግ ቢወርድ ማን ይተካዋል?” BefeQadu Z. Hailu አገሪቱ ውስጥ “ኮሽ” ባለቁጥር የሚሰሙ የ“ይርጋ” ድምፆች አሉ። ስጋታቸው፣ ሕዝብ “ገዢው መረረኝ፣ ለውጥ አማረኝ” ባለ ቁጥር፣ ‘ገዢውን ማን ይተካዋል?’ የሚል ነው። ማስረጃቸው፣ “አንድ የረባ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ የለም” የሚለው ነው። እነዚህን ጥያቄዎች የሚያነሱ …
በጠራራ ጸሀይ አገር ሲዘረፍ Achamyeleh Tamiru በያዝነው የፈረንጆች ዓመት በወርሀ ጥር የወያኔ ካድሬዎችና የአገዛዙ የፕሮፓጋንዳ ተቋማት የሆኑት እነ ኤ.ቢ.ሲ.፣ ዋልታ፣ ፋና፣ ኤ.ዜ.አ. ወዘተ ትግራይ በታሪኳ ለብሔራዊ ባንክ አቀረበችው ስላሉት የወርቅ ምርት መጠን በስፋት ዘግበው ነበር። የአገዛዙ ልሳን ኢ.ቢ.ሲ. እ.አ.አ. ጥር …
በትግሬዎች ቁጥጥር ያለው የኢትዮጵያ መንግስት ሞቱ ተቃርቧል – ስትራትፎር Ethiopia’s Tigray-dominated government may not be able to sustain its hold on power for much long – Stratfor ———————————- ከአሜሪካ ወታደራዊ የጸጥታ ደህንነት እና ስለላ ተቋማት ጋር እጅና ጓንት ሆኖ የሚሰራውና …
መንግስታችን የሚሞገትለት ልማታዊ ነውን? ግርማ በቀለ በሰሞኑ ከብዙ ጸሃፊዎች በተለይም የህወኃት ደጋፊዎችና ንኪኪዎች ህገመንግስቱን ማክበርና መገዛት ያለብን የጀመርነው ልማት እንዳይደናቀፍ፣ ሰላማዊ ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ እንደሆነ ያስረዳሉ፣ ትንታኔም ያቀርባሉ፡፡ ግን ያልተመለከቱት ወይም መመልከት ያልፈለጉት ልማቱ ላይ የሚነሳውን የፍትሃዊነት፣ የነጻ ውድድር ዕድልና ተወዳዳሪነት፣ …
ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የወያኔ መንግስት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን ዘርፈ ብዙ በደሎች እንዲያቆምና ለህዝብ ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ለማስገደድ ብሎም በሀገር ቤት እየተደረገ ላለው ህዝባዊ እምቢተኝነት አጋርነታችንን ለመግለፅ አርብ ኦገስት 26/2016 በፍራንክፈርት ከተማ ታላቅ ትእይንተ ህዝብ ስላዘጋጀን …
አርብ ኦገስት 26/2016 በፍራንክፈርት ከተማ ታላቅ ትእይንተ ህዝብ ተዘጋጀ። Read more »
በአልሸባብ በጸረ ሰላም ሃይሎች እና በሻእቢያ ስም ሽፋን ፍንዳታዎችና ዘረፋዎች ሊፈጸሙ ነው ። #StateTerrorism in #Ethiopia #TPLF #Alshebab #MinilikSalsawi #Eritrea Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኢጋድ መረጃ ነው በሚል ሽፋን ሕዝብንና ምእራባውያንን ለማታለል የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር የኢጋድ ማህተምና ኣስፈላጊ የኢጋድ መብቶች …
በአልሸባብ በጸረ ሰላም ሃይሎች እና በሻእቢያ ስም ሽፋን ፍንዳታዎችና ዘረፋዎች ሊፈጸሙ ነው Read more »
ኦሮሞና አማራ የሚለው ነገር – #ግርማ_ካሳ ሁለት ነጥቦችን እንዳነሳ ይፈቀድልኝ 1. “የኦሮሞና የአማራ ልሂቃን መተባበር አለባቸው፣ አማራዉን አሮሞው አንድ መሆን አለበት ..” እየተባለ ነው። ይሄ አነጋገር በጣም አይመቸኝም። አንደኛ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዘራችን ኢትዮጵያዊነት ነው የሚሉ አሉ። አማራነት ሆነ ኦሮሞነት …
በደቡብ ኦሞ–ጂንካ ህዝባዊ እምቢተኝነቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል // ከዚህ በፊት በደቡብ ኦሞ ዞን አርሶአደሩ ማዳበሪያ አልወስድም፣ ብድር አልከፍልም– የግብርና ልማት ኤክስቴንሽን ሰራተኛ/ ዲኤ/ ግብር ሰብሳቢ አይደለምና ያለስራችሁ አትግቡ፣ አትምጡብን በማለት የማዳበሪያ ዕዳና ግብር አንከፍልም ማለታቸውን ከዞኑ ነዋሪዎች መገለጹ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ በዚህ …
አባቶች ስለ ትግሬዎች ጸልዩ! Muluken Tesfaw [ካልተሳሳትኩ] ባለፈው ጥር አካባቢ ይመስለኛል ብሔራዊ ካፌ ከዶክተር ያእቆብ ኃይለ ማርያም ጋር ስለ አገራችን መጻኢ እጣ ፈንታ ስናወራ አሁን ያለውን የሕወሓት ዘረኝነት ሳስብ እንቅልፍ አይወስደኝም አሉኝ፡፡ ዶክተር ያቆብ በሩዋንዳ የነበረውን የዘር ጭፍጨፋ በቅርበት የተከታተሉ …
የአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ የህክምና ትምህርት ተማሪ ዶክተሮች በኦሮሞና በአማራ ወንድሞቻችን ላይ የወያኔ መንግስት እያደረገ ያለውና የሚካሄደው ኢ.ሰብአዊ ጭፉጨፉ አግባብ አይደለም በማለት ስርአቱን አውግዘዋል ተቃውማቸውን አሰምተዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ የተጀመረውን የነፃነት ትግል አጋርነት ለማሳየት ደቡብ አፍሪካ የተደረገ ደማቅ ሰልፍ Minilik Salsawi
[የክቡር ሚኒስትሩ ሾፌር ፌስቡክ እያያ ይስቃል] አንተ ሰውዬ አበድክ እንዴ? ምነው ክቡር ሚኒስትር? ብቻህን ምን ያስገለፍጥሃል? ፌስቡክ እያየሁ ነው፡፡ እንዴ መቼ ተለቀቀ? ደግሞ ማንን አስራችሁ ነበር? ፌስቡክን ማን ለቀቀው? ለነገሩ ፌስቡክ ራሱ ታስሮ ነበር ለካ፡፡ እኮ ማን ለቀቀው? ትንሽ …
ይኼ ሰውዬ ኦሊምፒክ የላክነው ለአገር ገጽታ ግንባታ ነው፡፡ቦርጩ የአገሪቷን ልማት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፡፡ ክቡር ሚኒስትሩ Read more »
ድብቅ የህወሀት ባለሀብቶች (ኤርሚያስ ቶኩማ) ብዙዎቻችን ስለህወሀት አመራሮች ስናወራ የኢትዮጵያን ህዝብ ገንዘብ የሚዘርፉት የበላይ አመራሮቹ ብቻ ይመስሉናል ሆኖም ተራ የህወሀት አባላት እንኳን በዚህ ብልሹ ፖለቲካዊ ድርጅት የተነሳ መልቲ ሚሊየነር ሆነዋል ከእነዚህም ውስጥ አንዱ በኢቲቪ ዜና ሲያነብ የምናውቀው መሰለ ገ/ሕይወት አንዱ …
[የክቡር ሚኒስትሩ ሾፌር ከቤታቸው ሊወስዳቸው ሲመጣ ግቢው ውስጥ ድንኳን ተጥሎ ይመለከታል] ሰላም አይደለም እንዴ ክቡር ሚኒስትር? በጣም ሰላም ነው፡፡ የምን ለቅሶ ነው? ምንድን ነው የምታወራው? ማን ሞቶ ነው ድንኳን የተጣለው? ምን ዓይነት ሟርተኛ ነህ? የምን ሐዘን ነው ብዬ ነዋ? ኧረ …
የወያኔ ሚኒስትሮች ሲለኩ -> ስማ በውስኪ ተራጨን፡፡ ፌሽታ ነው እንጂ ሐዘን የለም፡፡ Read more »
አደገኛው የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን ንጹሀን ኢትዮጵያውያንን በአልሸባብ አመካኝቶ በቦንብ ሊያጋይ እንደሆነ የፌድራል ፖሊስ አባል ተናግሯል። እንደሚታወቀው በዚህ ሰዓት የኦሎምፒክ ጨዋታ እየተካሄደ ነው። ጨዋታውን በዲኤስ እና ጂ ቲቪ ቻናል ለማየት የሚሰበሰቡ ወጣቶች ወያኔ በአልሸባብ አመካኝቶ ለሚያፈነዳው ቦንብ ሰለባዎች ሊሆኑ ይችላሉ። …
የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን ንጹሀን ኢትዮጵያውያንን በአልሸባብ አመካኝቶ በቦንብ ሊያጋይ እንደሆነ የፌድራል ፖሊስ አባል ተናግሯል። Read more »
የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን አመራሮች እነማን ናቸው? 1. የኢትዮጵያ አኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት – ብርሃነ ኪዳነ ማሪያም 2. የኢትዮጵያ ቴኩዋንዶ ማህበር ፕሬዝዳንት – ኪሮስ ገብረ መስቀል 3. የኢትዮጵያ ውሃ ዋና ማህበር ፕሬዝዳንት – ኪሮስ ሐብቴ 4. የኢትዮጵያ ቮሊቦል ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት – ተስፋይ …
ዘንድሮ የተዋረድነው ያላንዳች አይደለም። የኢትዮጵያ ሳይሆን የአንድ መንደር ሰዎች የትግራይ ስፖርት ፌዴሬሽን ይመስላል! Read more »
ሐምሌ 30 እና ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓ.ም. በሁለቱ ትልልቅ የአገሪቱ ክልሎች የተከሰቱት የተቃውሞ ሠልፎች አካባቢያዊና የጋራ መነሻ ምክንያቶች እንዳሏቸው አስተያየት ሰጪዎች ይገልጻሉ፡፡ ለእነዚህ ችግሮች የአጭር ጊዜና ዘላቂ የሆኑ መፍትሔዎች የማይገኙ ከሆነ ተቃውሞው ሊቀጥልና የአገሪቱን ህልውናም ጥያቄ ውስጥ ሊከት የሚችል …
የአገሪቱን ህልውና ጥያቄ ውስጥ ሊከት የሚችል – የተቃውሞ ሠልፎቹ ፈርጀ ብዙ ሥጋቶች Read more »
Reporter Amharic : ባለፈው ሳምንት በተለያዩ ከተሞችና በአዲስ አበባ የተካሄዱ ሠልፎችና ግጭቶች ባስከተሉት ጫና ምክንያት ወደ አዲስ አበባ ይገቡ የነበሩ የምግብ ሸቀጦች አቅርቦት እንደ ልብ እንዳይኖር ካለማስቻላቸው በተጨማሪ፣ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መከሰቱ ተሰማ፡፡ የሪፖርተር ምንጮች እንዳብራሩት ወደ ከተማው የገበያ ሥፍራዎች …
በተለያዩ ከተሞችና በአዲስ አበባ የተካሄዱ ሠልፎች ባስከተሉት ጫና ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መከሰቱ ተሰማ፡፡ Read more »
በአልሸባብ ሽፋን በኣማራው ላይ ሊሰነዘር የታቀደ ሽብር ??? የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ)፣ አልሸባብ የቀጣናው የፀጥታ ሥጋት መሆኑ እንደጨመረና የሽብር ጥቃት ሊፈጽም እንደሚችል አሳሰበ፡፡ የኢጋድ የፀጥታ ዘርፍ ይፋ ባደበአልሸባብ ሽፋን በኣማራው ላይ ሊሰነዘር የታቀደ ሽብር ረገው ሪፖርት ዋነኛ …
‹‹ኦሮሚያን የመገንጠል ዓላማ ያላቸው ኃይሎች ታይተዋል›› አቶ ኩማ ደመቅሳ ‹‹በኢትዮጵያ አሸባሪ ሥርዓት ነው ያለው›› ዶ/ር መረራ ጉዲና ‹‹የተቃውሞ መነሻ የመልካም አስተዳደር ችግር ነው›› አቶ ጌታቸው ረዳ በጎንደር በተደጋጋሚ ሲካሄድ የነበረው የተቃውሞ ሰልፍ በአሁኑ ወቅት ቤት ውስጥ በመቀመጥ አድማ …
መነሻው በውል ያልታወቀ ተቃውሞ ቀጥሏል – የጎንደር ነዋሪዎች በቤት ውስጥ የመቀመጥ አድማ Read more »
ጀግኖቹ የጎንደር አማሮች የቤት ውስጥ ተቃውሟቸውን ጨርሰው በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ጥይት በግፍ የወደቁ ሰማዕት ወንድምና እህቶቻቻችንን ጧፍ በማብራት እያሰቡ ነው። ግፈኛው የትግሬ ነጻ አውጪ ቡድንን ስናስወግድ ሰው ለማዳን ለወደቁት ሰማዕቶቻችን የክብር ሀውልት አቁመን በየእለቱ እንዘክራቸዋለን።
ሽረተ ፅልማሞት (የመጀመሪያው ክፍል) ╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩ ከህይወት ዘመን ታሪኮቼ ሁሉ ለልጄ የማወርሰው ታላቁ የህይወቴ ማስታወሻ የሆነው ይህ ታሪኬ ተፈጥሮኣዊው ማንነቴን የተቀበልኩበት የዚህ ክረምት ገጠመኜ ነው፤ ለልጄም ብቻ ሳይሆን ለወገኖቼም ጭምር! 2008 ዓ.ም ክረምት! በሲሳይ ዘለቀ ከ ሁለት ወር በፊት…. ሲጥርና ሲግር …
ለስር ነቀል ለውጥ ትግሉ ቀጥሏል። ( ምንሊክ ሳልሳዊ ) #Ethiopia #Oromoprotests #AmharaResistance #MinilikSalsawi #Change Minilik Salsawi ምንሊክ ሳልሳዊ – በኣማራ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል ሕዝቡን የማስተባበር ሂደቶች በተሳካ መልኩ የቀጠለ ሲሆን በደቡብ ክልል እና በኣዲስ ኣበባ ጥሩ የሆኑ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ …
የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ “የፈራ ይመለስ” መፅሃፍ በገበያ ላይ ውሏል።
የዛሬዉ የደብረማርቆስ ህዝብ ከዞኑ እና ከክልሉ ባለስልጣናት ጋር ባደረገው ዉይይት ህዝቡ በከፍተኛ ወኔ ሲያሰማቸዉ የነበሩ ሀሳቦች ~ወልቃይት በማያሻማ ሁኔት የአማራ ነው እንኳን ወልቃይት በወሎ የተወሰዱትንም እናስመልሳለን ~በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል የታሰሩት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈቱ ~ልጆቻችንን በአጋዚ ጦር አስደበደባችሗቸው ~ …
በሚኒስቴር ደረጃ ስራዬ ብላችሁ ቢሮ ከፍታችሁ ታሰድቡናላችሁ። – የደብረማርቆስ ህዝብ Read more »
ሻንጣ ሸክፎ በምሽት መውጣት አይደለም መልሱ! መልሱ የበደሉትን ህዝብ ይቅርታ ጠይቆ ስልጣን መልቀቅ ነው ! አማራ ጎንደር ብቻ አይደለም ያለው! ኦሮሞ ወለጋ ብቻ አይደለም ያለው ። እንደ አባይ ወንዝ ከጫፍ ጫፍ የተዘረጋን ግንደ መለሎ ህዝብ ነን! ሄኖክ የሺጥላ
የትግራይ ህዝብ ማንም ሰው እንዲገደል ትእዛዝ አላስተላለፈም ============================= By: Asfaw Gedamu ============== የትግራይ ህዝብ የኦሮሞ ይሁን የአማራ፣ የጋምቤላ ይሁን የቤንሻንጉል፣ የሱማሌ ይሁን የአፋር፣ የሃረረ ይሁን የደቡብ ተወላጅ እንዲገደል አይፈልግም….በመሆኑም ማንም ሰው እንዲገደል ለህወሓትም ሆነ ለኢህአዴግ ያስተላለፈው አንድም ትእዛዝ የለም፡፡የኢህአዴግ የፅጥታ …
የትግራይ ህዝብ ማንም ሰው እንዲገደል ትእዛዝ አላስተላለፈም = By: Asfaw Gedamu Read more »
ሌ/ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳይ – በተለይ ለአዲስ አድማስ በፀጥታ ኃይሎች ችግሮችን ለማስታገስ የሚደረገው ሙከራ ብዙ ርቀት አያስኬድም ህዝቡ ውስጥ ያለው መሰረታዊ ጥያቄ፣አሁን ባለው አስተዳደር ያለመርካት ነው በሰላማዊ ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት እንኳ ማለፍ የለበትም ወልቃይት በትግራይ ሥር እንዴት ተካለለች? ጀነራሉ ያብራራሉ …
Addis Admass – መንግስት፤ የኃይል እርምጃውን አቁሞ ህዝቡን ማወያየት አለበት ኢህአዴግ የሚነሱ ቅራኔዎችን የመፍታት አቅሙ ተዳክሟል በግርግር የሚቀየር መንግስት ለዚህች አገር አይበጅም አመራር ደናሽ ሳይሆን ሁሉንም አስደናሽ ነው መሆን ያለበት በአገራችን የተከሰተው ፖለቲካዊ ቀውስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየባሰበት እንጂ እየተሻሻለ …
የአሜሪካ ከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣናት፤ ትራምፕ ለአገሪቱ ህልውና አደጋ ናቸው አሉ ለትራምፕ ድምጻቸውን ላለመስጠት ተፈራርመዋል 50 የቀድሞ የአሜሪካ ከፍተኛ የብሄራዊ ደህንነት ባለስልጣናት፣ አነጋጋሪው የአሜሪካ ዕጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ በምርጫው በለስ ቀንቷቸው የሚመረጡ ከሆነ የአገሪቱን ብሄራዊ ደህንነትና ህልውና አደጋ ላይ …
የአሜሪካ ከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣናት፤ ትራምፕ ለአገሪቱ ህልውና አደጋ ናቸው አሉ Read more »
Addis Admass የመንግስት እና የገዢው ፓርቲ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሁሉ ስለ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ትምክህትና ጠባብነት የስርዓቱ አደጋ መሆናቸውን ዘወትር አበክሮ ሲናገር ይሰማል፡፡ የመንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ነባር የፓርቲው አመራሮች፤ በተለያየ ጊዜ ይህን ችግር እያነሱ ይነግሩናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ገና ከማለዳው (በ1992 ዓ.ም) ጀምሮ …
ይህ ጽሑፍ የ‹‹አረናው” አብርሃ ደስታ÷ በተከታታይ በማህበራዊ ድረ,ገፅ ላይ ላሰፈረው ሃሳብ የተሰጠ የግል አስተያየትና የሃሳብ ሙግት ነው፡፡ እኔና አብርሃ ደስታ÷ የህወሓት መንግስት በካቴና ሳያወዳጀን በፊት ትውውቃችን በሩቁ ነበር፡፡ ህወሓት ኢህአዴግ ሊያፈርስ አስቦ ሲገፋን ግን በወህኒ ቤት መካከል ሰራንና የልብ ወዳጅ …