የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ፣ ትልቅ ቀዉስ ዉስት እንደገባ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመልክታል። የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻዉል ከሃላፊነታቸዉ እንደሚነሱ በተደጋጋሚ ካሳወቁ በኋላ እንደገና ሊቀመንበር ሆነዉ በቅርብ መመረጣቸዉ ይታወሳል። ይህንንም ተከትሎ በድርጅቱ አመራር አባላት ዉስጥ ከፍተኛ ዉዝግቦችና አለመግባባቶች እንደተፈጠሩ …

ኃይሉ ሻዉል ቢሮ ተቆልፎባቸው በበረንዳ በመሰብሰብ ሹመት ሰጡ Read more »

ቅዳሜ ጃንዋሪ ስምንት ተስፋ የተባሉ ደራሲ አቦጊዳ እና ኢትዮጲያን ሪቪው በተባሉ ድረ ገፆች ላይ “ማህበረ ቅዱሳንና የ ኢትዮጲያ ቤ/ክ ተሐድሶ ያስፈልጋታል የሚሉ ተሐድሶዎች” በሚል ርዕስ እጅግ አስቂኝ ፅሁፍ አውጥተዋል። ተስፋ እንደተለመደው እውነቱን ሀሰት፣ውሸቱን ደግሞ እውነት እያሉ ስለ ማህበረ ቅዱሳንና ተሐድሶ …

ማህበረ ቅዱሳንና የተሐድሶ ነገር ለተስፋ የተሰጠ መልስ አዲሱ ተስፋዬ መንግሰቱ ለደጀ ሰላም Read more »

ክፍል አንድ ተሐድሶዎች እነማን ናቸው? ብዙ ጊዜ ቤተ ክርስቲያን ስሄድ የስብከት ካሴት ሳዳምጥ፤ የተለያዩ ሥነ ጽሑፎችን ሳነብ ፡ተሃድሶዎች ተሐድስዎች፡ የሚል ጩኸት እሰማለሁ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥር የተቋቋመው ማህበረ ቅዱሳን የሚባለው ድርጅት አባላቱም ሆኑ አመራሮቹ ስለተሃድሶዎች በስብከታቸው እና በጽሑፋቸው ሁሉ …

ማህበረ ቅዱሳን እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተሃድሶ ያስፈልጋታል የሚሉ ተሃድሶዎች በተስፋ አዲስ Read more »

(ኢትዮ እማማ) ኢትዮጵያ ውስጥ በየጊዜው የሲሚንቶ ዋጋ እየጨመረ ከመሄዱም በላይ የወያኔ መንግስት ከውጪ ሲሚንቶዎችን ማስመጣት ቢጀምርም ዋጋው በአሁኑ ወቅት ከማሸቀብ አልፎ ጣሪያ መንካት ጀምሯል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከውጪ ያስመጣው 150,000 ቶን ሲሚንቶ የጫነው የመጀመሪያ መርከብ ጅቡቲ ወደብ የደረሰ ሲሆን በቀጣዩ …

መፍትሄ ያልተገኘለት የሲሚንቶ ዋጋ ጣራ ደረሰ Read more »

በታምሩ ገዳ አቶ መለስ ዜናዊ በአፍሪካ ውስጥ ካሉ መሪዎች በአስተዳድራቸው ደካማ ነጥብ ከተሰጣቸው ከመጨረሻዎቹ እና ሰልጣንን ሙጥኝ ከአሉት በጣት ከሚቆጠሩት የአገር መሪዎች ተርታ ተካተቱ፡፡ የፈርንጆቹን አሮጌ አመት መገባደድን ተከትሎ በአህጉሪቱ ውስጥ የተደረጉ የተለያዩ አገራዊ እና አካባቢያዊ ጉዳዮችን በመዳስስ እና የሃምሳ …

የአፍሪካ የጥሩ መሪነትን የብቃት ደረጃ ይፋ ሆነ: አቶ መለስ 39 ደረጃ ላይ ይገኛሉ Read more »

የአመቱ ህዳር 5 (ኖቨንበር 14) የአለም የሰኳር በሸታ መታስቢያ ቀን ተብሎ በአለም የጤና ጥበቃ ድርጅትና (WHO) በአለም የሰኳች በሽታ ማህበር ከተወሰነ ስንብቷል። ዋና አላማው የበሸታውን በአሳሳቢ ደረጃ መሰፋፋትና አሰከፊነት ለህዝብ በማሳወቅ ወይም በማሰታወሰ የመከናከያ እርምጃ እንዲወሰድ ለማበረታታት ነው። ይህ ጽሁፍ …

የስኳር በሽታ በተለይም ለኢትዮጵያዊያን በወርቁ አበበ Read more »

(ኢትዮ እማማ) ከስድስት አምት በፊት ወደ አሜሪካ በጉዲፈቻ የገቡ የውጪ ሕፃናት 22,990 ሲሆኑ ከነዚህ መካከል 284ቱ ኢትዮጵያዊያኖች ነበሩ ።እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆች 2010ዓ/ም ብቻ ከ11,000 በአጠቃላይ ከዓለም አቀፍ ወደ አሜሪካ በጉዲፈቻ ከመጡ ሕፃናት ውስጥ 2,500 የሚጠጉት ኢትዮጵያዊያኖች ናቸው።ይህም ኢትዮጵያ እንደ ቻይና …

“በጉዲፈቻ “ስም የሕፃናት ባሪያ ንግድ ኢትዮጵያ ውስጥ ተጧጡፏል Read more »

እግዚአብሄር ቀድሞውንም ይጥቀም ብሎ ሰውን በህገ ልቦና ፈጠረው። በዚየ ጸንቶ መኖር ባይቻለው ከስጋ ፍርድ ይድንበት ዘንድ ህገ ኦሪትን ሰራለት። በህገ ኦሪት ጸድቆ ወደቀደመ ክብሩ መመለስ ባይሆንለት አንድ ልጁን በስጋ ማሪያም ገልጾ ህገ ወንጌልን ሰራ፤ ስጋውን ደሙን ሰጠ። ሁዋላ ደግሞ ፍጹም …

“አባ ጳውሎስ” እባኮዎት የምንኩስናዎን ልብስ ያውልቁና አለማዊ ልብስ ይልበሱ፤ በምንኩስና የሚያገኙት ክብር ይቅርብዎት፤ ባይሆን በጥምቀት ያገኙት ጸጋ ይበቃዎታል በመጸሃፈ ሲራክ Read more »

ኢትዮ እማማ) በቴሌ ሠራተኞች ላይ ያለመረጋጋትን ፈጥሮ የነበረው የምደባ ጉዳይ በቀጣዩ ሳምንት ሊለይለት ነው ። የፈረንሳይ ንብረት የሆነው ፍራንስ ቴሌኮም የተባለው ኩባንያ ለሁለት ዓመታት ኮንትራት በኢትዮጵያ መንግሥት 30 ሚሊዮን ዩሮ እየተከፈለው የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሸን ኮርፖሬሽን የቴሌን የሥራ አመራር ለሁለት ዓመት …

በቴሌ ሠራተኞች ላይ ያለመረጋጋትን የፈጠረው የምደባ ጉዳይ በቀጣዩ ሳምንት የለይለታል Read more »

ኢትዮ እማማ) ከሳምንታት በፊት ወደ እስራኤል ለመግባት ያሰቡ 29 ኢትዮጵያንን ድንበሯ ላይ ይዛ የነበረችው ግብፅ ዲፖርት ማድረጓን የኩዌት ዜና አገልግሎት ኩና (KUNA) ከካይሮ አስታወቀ። ዜና አገልግሎቱ ምንጮቹን ጠቅሶ እንደዘገበው ከሆነ ኢትዮጵያውያኖቹ በሶስት ምድብ ተከፍለው ከሲናይ በረሀ ወደ ካይሮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን …

ግብፅ 29 ኢትዮጵያንን ዲፖርት አደረገች Read more »

(ኢትዮ እማማ) ባለፈው አምት ክረምት ላይ ወደ ደቡብ አፍሪካ የአለም እግር ኳስ ዋንጫ ለመመልከት እወስዳችኋላሁ በማለት በጠራራ ፀሐይ የዘረፉት የአስካሉካን ድርጅትና አራት ተባባሪ ሰዎች ላይ በማታለል ወንጀልና ከተሰጣቸው የስራ ፈቃድ ውጭ በመስራታቸው እንደ ተቀጡ ተገለፀ። ገንዘቡ ግን አሁንም መና ሆኖ …

በዓለም ዋንጫ ስም በጠራራ ፀሐይ የዘረፉት ተቀጡ ፤ ገንዘቡ ግን መና ሆኖ እንደቀረ ነው Read more »

(ኢትዮ እማማ) ኢትዮጵያ ውስጥ የዋጋ ንረቱ በአሁኑ ወቅት ከመጠን በላይ እያሻቀበ ቢሄድም የባንክ ሥራ ግን አዋጪ ሆኗል፤ በኢትዮጵያ መንግሥት የሚረዱ የግልና የመንግሥት ባንኮች ትርፋማ ሆነዋል ።መንግሥት ከ1ቢሊዮን ብር በላይ ተርፍ ሰብስቧል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር ለመጪዎቹ አምስት አመታት …

ኢትዮጵያ ውስጥ የዋጋ ንረቱ እያሻቀበ ነው ፤የባንክ ሥራ ግን አዋጪ ሆኗል፤ መንግሥት ከ1ቢሊዮን ብር ሰብስቧል Read more »

(ኢትዮ እማማ) የዑጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር Ogaden National Liberation Front (ONLF) የኢትዮጵያ መንግሥት በርካታ ሲቪሊያንን ገደለ ሲል ከሰሰ። የግንባሩ ወኪል ሐሰን መሐመድ ኑር ሙቃዲሾ ለሚገኘው ለሸበሌ ሬዲዮ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት ወታደሮች በርካታ ሱማሊያን በሚገኙበት በምስራቅ ኢትዮጵያ በከፈተው …

የዑጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር የኢትዮጵያ መንግሥት በርካታ ሲቪሊያንን ገደለ ሲል ከሰሰ Read more »

ኢትዮ እማማ በአንድ ሣምንት ብቻ ሁለት ናይጄራውያን ሞተዋል።ባለፈው እሁድሣምንት ከአዲስ አበባ ወደ አቡጃ ሲበር በነበረ አንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ውስጥ ዘይኔባ ሱሊማን የተባሉ የ62 ዓመት አዛውንት በመሞታቸው አውሮፕላኑ ዳግም ለማረፍ ከተገደደ በኋላ በሌላ አውሮፕላን አስክሬኑ እንዲሄድ ተደርጓል። አየር መንገዱ …

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚጠቀሙ ናይጄራውያን አውሮፕላን ውስጥ እየሞቱ ነው Read more »

ጽሁፍን ለመተቸት ጸሀፊን መዝለፍና መስደብ እንደ ባህል እየሆነ መምጣቱ አሳዛኝ ክስተት ሆኗል:: በውጭ የምንገኝ አብዛኞቻችን ኢትዮጵያውያን እኔንም ጨምሮ የሰፈረብን ዕውቀት ማነስ ካለን ባህልና ወግ ካደግንበት የፖለቲካና የማህበራዊ ደረጃ አወቃቀር ካደረሱብን ጉዳቶች ለመላቀቅ ቆም ብለን ካላሰብንበት ነገ የምንደርስበት ነገር ከዛሬው በከፋ …

ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌ አንቀጽ 19 እና እኛ በዮሐንስ እ ተመስገን Read more »

ኢትዮ እማማ ከ2000ዓ/ም ጀምሮ በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት አፋጣኝ መፍትሄ ካላገኘ በሂደት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ አሽመድምዶ ሊጥለው እንደሚችል አስቀድሞ ቢገለፅም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትርም ሆኑ ተከታዮቻቸው ጉዳዩን እንደቀላል ከመቁጠራቸውም በላይ ከወቅቱ ከጉንፋን በሽታ ጋር በማነፃፀር በቁጥጥር ስር እንደሚያውሉት በሀገሪቱ …

በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት ከመጠን በላይ እየተባባሰ በመምጣት ላይ የገኛል Read more »

ኢትዮ እማማ በሆሳህና ከተማ ትናንት እሁድ የመሬት መንቀጥቀ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ዛሬ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት (3:15 pm) ላይ በመሬት መንቀጥቀጥ መለኪያ 5.3 ሬክተር ስኬል በሆሳህና ከተማ ውስጥ መከሰቱን በዩንቨርስቲው የመሬት መንቀጥቀ ኤክስፐርት ዶ/ር አታላይ አየለ …

በኢትዮጵያ የመሬት መንቀጥቀ ተከሰተ Read more »

ኢትዮ እማማ በኢትዮጵያ የሚገኙ 4ቱ የሀይማኖት መሪዎች በማረሚያ ቤት ያሉ የቀድሞ የደርግ ባለስልጣናት ከእስር ይፈቱ ዘንድ ይቅርታ እንዲደረግላቸው የኢትዮጵያ መንግስትንና ህዝብን ይቅርታ እንዲያደርጉላቸው ጠየቁ።ባለስልጣናቱ በያዝነው ወር የፈታሉ ተብሎ ይጠበቃል። ትናትና በኢንተርኮንትኔታል ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የጠየቁት የአትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ፤የኢትዮጵያ እስልምና …

የደርግ ባለስልጣናት በያዝነው ወር የፈታሉ Read more »

ኢትዮ እማማ የዓለማችን የረዥም እርቀት ባለክብረወሰን የሆነው ብርቅየው አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ ከታዋቂው መጠጥ ከጆኒ ዎከር ጋር የማስታወቂያ ሥራ ለመስራት ተፈራረመ።ይህም የመጀመሪያው አፍሪካዊ ያደርገዋል። አትሌቱ ባለፈው ሐሙስ በሸራተን አዲስ በላሊበላ አዳራሽ የስኮትላንድ ውስኪ ከሆነው ከታዋቂው መጠጥ ከጆኒ ዎከር ካምፓኒ ጋር ባደረገው …

ጠቅላይ ሚኒስትር የመሆን ፍላጎት ያልው አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ ለዘጠና ሰከንድ ማስታወቂያ 100,000 የአሜሪካን ዶላር ለመቀበል ተስማማ Read more »

በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሥር እየማቀቀ ይገኛል፡፡ ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል ደግሞ ግንባር …

መፍትሄው አንድ ብቻ ነው! በአንዱዓለም አራጌ Read more »