የአቶ አሰገደ ገ/ስላሴ የመጸሓፍ ምረቃ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ዓርብ ጥቅምት 26 ቀን 2003 ዓ.ም የአዉሮፓ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ሰኞ ጥቅምት 29 ቀን 2003 የመጨረሻ ሪፖርቱን ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ሪፖርቱ በኢትዮጵያ የተደረገዉን የ2002 ምርጫ፣ የአለም አቀፍ መስፈርትን ያላሟላ እንደሆነና ዲሞክራሲያዊ ወይንም ፍትሃዊ ተደረጎ ሊቆጠር እንደማይችል፣ መረጃዎችን በመዘርዘር …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ባለፈው ሳምንት መጠናቀቂያ አካባቢ በእንግሊዝ አገር ሪዲንግ ከተማ በአገራችን ስላለው ‹‹የሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የመሬት ነጠቃ እና የፖለቲካ መብቶች ረገጣ›› የንቅናቄያችን የእንግሊዝ ንዑስ (chapter) የሁለት ቀን ስብሰባ አካሂዶ ነበር፡፡ በተለይ በስብሰባው መጠናቀቂያ ላይ ከዚህ በፊት ጎራ ለይተው እርስበርስ በዘር፣ በዓላማ፣ በአካሄድ፣ …
የንቅናቄያችን የእንግሊዝ አገር ስብሰባ ስኬታማ ውጤቶች- ከአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ ከዚህ ይጫኑ
«ከፌዴሬሽኑ ጀርባ ልንሰለፍ ይገባል» በሚል ርእስ ባቀረብኩት ጽሁፍ፣ እጅግ በጣም በርካታ ምላሾች በኢሜል ደረሱኝ። ኢሜሎቹ በሙሉ የተቃዉሞ ኢሜሎች ናቸዉ። አንዳንዶቹ ከመቃወም አልፈዉ ስድብና ዛቻም አዝለዋል። “ይህን የፌዴሬሽኑ ውሳኔ የማልስማማበት እንደሆነ በቅድሚያ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ። አስፈላጊ ከሆነ ለምን እንደማልስማማ ወደፊት በሰፊው የምመለስበት …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለረጅም ዘመናት ድምጹን ያጠፋ (የተለዮት) ወንድም፣ ወዳጅ፣ አብሮ አደግ፣ የሥራ ባለደረባ፣ የትምህርት ቤትና የሰፈር ጓደኛ ስሙን አልያም ኢ-ሜይል አድራሻውን አወቁዉት በትክክል እንደሆነ “ፍለጋ” በሚለው ስፍራ ላይ በመጻፍና በመጨቆን ብቻ ዛፍ ተደግፎ፣ ፍቅረኛውን አቅፎ፣ ልጁ እያጫወተ እንደኔው ዓይነቱ ደግሞ ድንጋዩ ማን …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ቺሊ አልፎም አይረሳ ኖሮም ለታሪክ ነው፥ የአምላክ ጥበቡ ሁሌም እንግዳ ነዉ፥ ብቻ የሚገርመዉ ሁሌ ሚያሳዝነዉ፥ የሰዉ ልጅ ከዚህም አለመማሩ ነዉ። በዛች በላቲኗ በዛች ትንሽ ሃገር፥ ድንገት በደረሰ አይነተኛ ችግር፥ ዓለም ጉድ ተሰኘ ታየ በዙ ነገር፥ ታየ ድንገት መጥፋት ታየ ዳግም …
1. በወርሃ ህዳር በድህረ ምርጫ 1997 የመለስ ዜናዊ አገዛዝ ድምጻችን ይከበር ብለውና የምርጫውን መጭበርበር ተቃውመው በተስለፉ ንጹሃን ዜጎች ላይ ያካሄደውን ፋሽስታዊ ጭፍጭፋ ምክነያት በማድረግ በግፍ የተሰዉትን የኢትዮጵያ ልጆች ለማስታወስ። በልዩ ልዩ ጊዜያት የወያኔ አምባገነናዊ አገዛዝ እምቃ፡ አፈና ፡ግድያ ሰለባ የሆኑ …
በድህረ ምርጫ 97 ህዳር በወያኔ ፋሽስታዊ አገዛዝ ለተጨፈጨፋ ኢትዮጵያውያን ሰማዓታትን ለማስታወስ ዓለም አቀፋዊ ዝግጅት Read more »
በንግግር ሃሳቤን የመግለጽ ችሎታዬ በጣም ደካማ ስለሆነ አንዳንዴ እንደማንኛውም ሃገር ወዳድ የሚሰማኝን በወረቀት መሞነጫጨር እወዳለሁ። ሁሌ ለንባብ ባላበቃውም አልፎ ኣልፎ ሃሳቤን ለማውቃቸው አካፍዬ ልምድ ለመቀያየር፤ እርስ በርስ ለመማማር የተሻለ መንገድ ሆኖ አግኝቼዋለሁኝ። ታዲያ የዛሬ ዓምት ግድም እንደ አቅሜ ሃላፊነትን በመውሰድ …
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን በራሱ መንገድ ይጠብቃታል እኛም እንተባበረው !! ብስራት ኢብሳ (ከሆላንድ) Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የኢትዮጵያ ሴቶች በጀግንነት፤ በቆራጥ ተጋድሎ፤ በብርቱ ሰራተኛነት፤ በችግር ጊዜ መላ በመምታትና የቤተሰቡን መሰረታዊ ህይወት በመምራት፣ የረጅም ዘመን ልምድና ታሪክ አልቸው። በዚህ ጉዳይ ቅዱስ መጽሃፍ ኢትዮጵያዊቷ ሲፖራ የባለቤቷን የታላቁን የእስራኤል መሪና ነብይ የሙሴን ህይወት ከሞት እንዴት ልታተርፍ እንደቻለች ያስረዳናል። የሆነውም እንዲህ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበበ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ኦክቶበር 18 ቀን 2010 የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለሳካሮቭ ሽልማት ከተመረጡት የመጨረሻ ሶስቱ መካከል እንደምትገኝ ተገለጸ። የሳካሮቭ ሽልማት ከኖቤል የሰላሙ ሽልማት ቀጥሎ በአዉሮፓ ሕብረት የሚሰጥ ትልቁ የሰላምና የሰብዓዊነት ሽልማት ሲሆን፣ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ከበርካታ እጩዎች …
አቡጊዳ – ለሳካሮቭ ሽልማት ብርቱካን ከመጨረሻ ሶስት እጩዎች መካከል ተመረጠች Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ከኢትዮጲያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ(መድረክ) የተሰጠ መግለጫ ኢትዮጵያ ሀገራችን ረጅም የህላዌ ዘመንና የመንግሥትነት ታሪክ ካላቸው ጥቂት አገሮች አንዷ በመሆን ትታወቃለች፡፡ በሌላ ወገን መንግሥታት ወይንም ገዢዎች በህዝብ ላይ አሠቃቂ የጭቆናና የአፈና ሥርዓት በመዘርጋት ሕዝቡ ሁለንተናዊ ክብሩን ተገፎ የሚኖርባት አገር በመሆንም ትታወቃለች፡፡ ጭቆናውን …
ውሸት፣ ማስመሰል፣ ማስፈራራትና ጭቆና የኢህአዴግ ዋነኛ ሥልጣን ላይ የመቆያ ስልቶች Read more »
ውድ ወ/ት ብርቱካን ሚዴቅሳ የአንድነት ለዴሞክራሲና የፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር አዲስ አበባ እኛ በቫንኮቨር ካናዳ ነዋሪ የሆን ኢትዮጵያዊያንና ተውልደ ኢትዮጵያዊያን ከአንድ አመት ከዘጠኝ ወራት የእስር ጊዜ በኍላ ከኢትዮጵያ ህዝብ፤ ከልጅሽ፤ ከወላጅ እናትሽና ከመላ ቤተሰቦችሽ ብሎም ከትግል አጋሮችሽ ጋር በመቀላቀልሽ እንኵን ደስ …
ብርቱካን የአንድነት ፓርቲ ብቻ ሳይሆን የመላው ሕዝብ መሪ ነሽ- በቫንኮቨር ካናዳ የአንድነት የድጋፍ ኮሚቴ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሰው የሆነ ሰው እንኳን በህይወቱ ሞቶም ከህብረተሰቡ ገለልተኛ አይደለም። እግዚአብሄርም እንኳን ገለልተኛ አይደለም። በዋሻ የዘጉም ባህታውያን አይደሉም። እውነቱና ጽድቁ ይህ ሆኖ ሳለ ሃይማኖት ሲፋለስ፣ ህዝብ ሲጎዳ ገለልተኛ ነኝ የሚል ካህን ወዮለት… [ሙሉውን ጽሁፍ ለማንብብ እዚህ ላይ ይጫኑ]
ይህ ጽሁፍ ጋዜጠኛ ጺዎን ግርማ በኢትዮጵያ ዛሬ ከጻፈቸዉ የተወሰደ ነዉ። ዝርዝሩን ለማንበብ ከዚህ ይጫኑ፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና እና የኢንስቲትዩት ኦፍ ሂዩማን ራይት መምህር የሆኑት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፣ ይህን ሰነድን (ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ፈረመች የተባለዉን) ከአራት ነጥቦች አንጻር በመመዘን ትንታኔያቸውን …
አንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማሕበር በቅድሚያ ለአለፉት 20 ወራት በእስር ስንትገላታ የከረመችው መሪያችን ወይዘሪት ብቱካን ሚዴቅሳ ከእስር ተፈታ ከቤተሰቦቿና ከደጋፊዎቿ ስለተቀላቀለች የተሰማንን ከፍተኛ ደስታ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ አዛውንት እናቷን ሕጻን ልጅዋን ቤተሰቦቿንና መላው የአንድነት ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎቿን እንኳዋን ደስ አላችሁ …
በሊቀመንበራችን መፈታት ስንደሰት ቀጣዩን ትግል አምርረን ለመታገል ለራሳችን ቃል በመግባት ነው!! Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
የአንዴነት ፓርቲ ፕሬዚዯንት ወይዘሪት ብርቱካን ሜዯቅሳ ከሃያ አንዴ ወራት የግፍና ህገወጥ እስራት በኋሊ ሰሞኑን ተፈትተዋሌ። በዚህም ኢትዮጵያዊ ወገናቸው፣ ቤተሰባቸውና ፕሬዚዲንቷ የፖሇቲካ ሰሇባ መሆናቸውን ተረዴተው እንዱፈቱ ሲታገለሊቸው የነበሩ ዓሇም አቀፍ ዴርጅቶች፣ መንግሥታትና በመሊው ዓሇም የሚኖሩ የውጭ አገር ሰዎች ተዯስተዋሌ፤ የዯስታ መግሇጫም …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
መስክረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም ከቃሊቲ እሥር ቤት የተፈታችሁ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልእክታቸዉን ትላንት መስክረም 28 ቀን 2003 ዓ.ም አስተላለፉ። የመጀመሪያዉን እስር ያስታወሱት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የአሁኑ የሁለተኛዉ በጣም አስቸጋሪና መራራ እንደነበረ ገልጸዋል። «አሁን የነበርኹበት …
ላማንበብ እዚህ ይጫኑ!
መስከረም 29 ቀን 2003 የወ/ት ብርቱካን ሚድቀሳ ቤት፣ የአንድነት አፕርቲ ጽ/ቤት ከገጠር ሁሉ ሳይቀር ስልክ እየተደወለ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔት እየተጨናነቀ ሲሆን፣ ሕዝቡ በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ መፈታት የተሰማዉን ደስታ በአንድ በኩል እየገለጸ በሌላ በኩል ግን የአቶ መለስ አገዛዝ፣ በብርቱካን መፈታት ዙሪያ …
የመለስ ፕሮፖጋንዳ ሕዝቡ ለብርቱካን ያለዉን ድጋፍ የበለጠ እንዲጨምር እያደረገ ነዉ! Read more »
በወርቁ አበበ (ፒኤችዲ በፋርማኮሎጂ) የመጽሐፉ አርሰት፦ የኢትዮጵያ ባህል መድሐኒት በሳይንሳዊ አቀራረብ- የመድሐኒት እጽዋት ደራሲ፦ ዶክተር ፈቃዱ ፉላስ አሳታሚ፦ AJ Phillips Publishing, South Sioux City, NE, USA የታተመበት ጊዜ፦ 2010 (2002 ዓ.ም.) የገፅ ብዛት፦ መጽሐፉ 13 በ 20 ሴንቲ ሜትር ሰፋት …
አቡጊዳ – መስክረም 24 ቀን 2003 የመለስ ፓርላማ ነገ ይሰበሰባል- በኢሕአዴጎች ዘንድ አወዛጋቢ የሆነዉ የብርቱካን ጉዳይ እልባት ያገኛል ይባላል! 99.6% የሚሆነዉ የመለስ ፓርላማ አባላት ዛሬ ወደ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን ነገ በኢፌሴል ፓርላማዉ እንደሚሰበሰብ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመለክታል። ፓርላማዉ …
የመለስ ፓርላማ ነገ ይሰበሰባል- አወዛጋቢ የሆነዉ የብርቱካን ጉዳይ እልባት ያገኛል ይባላል Read more »
ከግርማ ካሳ «ያልተመለሰው ጥያቄ ብርቱካን መቼ ትፈታለች? የሚለው ብቻ ነበር። አሁን እሱም ቢሆን መልስ ማግኘቱ ከወደ አዲሳባ እየተሰማ ነው። ብርቱካን ሚደቅሳና የቀድሞ የደርግ ባለስልጣናት የግእዙ መስከረም ከማለቁ በፊት ቃሊቲን ለቀው እንደሚወጡ የወሬ ጭምጭምታ አለ» የሚል አነበብኩኝ፣ አቶ ተስፋዬ ገብረዓብ በቅርቡ …
አንዳንድ ሰዎች፡ እንዲሁም ቤተሰብ እናቷ እንኩዋን፡ መቼም የናት አንጀት ነውና፡ ትፈታልኝ እንጂ፡ እንኳን ታሰረች ሊሉ አይችሉም። አንዳንድ ሰዎች ግን፡ በግልም ባደባባይም ከብርቱካን ጋር በተያያዘ የሚያሰሙት ከንፈር መምጠጥና፡ አይ “ይህቺ ሴት ተጎዳች” ንግግር ስህተት ነው ብዬ ነው ሀተታዬን የምጀምረው፡ ዛሬ። ብርቱካን …
ከሸንቃታዉ ዘካሊፎረኒያ ታሪክ ራሱን በአዲስ መልከ እንደሚደግም ከኢትዮጵያ ታሪክ እንኳን ብዙ ተምረናል። ቁጥሩ አንድ መቶ ሀያ የነበረዉ የደርግ አመራር አባላት በመፈንቅለ አገዛዝ ሙከራና በዉስጥ የስልጣን ሽኩቻ ምክንያት ወደ ከሰላሳ በታች ያሽቆለቆለዉ ያለ ምክንያት አልነበረም። ባለስልጠናት ሲሾሙና ብዙም ሳይቆዩ ይሻሩ እንደነበረ …
መስከረም 18 ቀን 2003 ሐምሌ 27 ቀን 1981 ዓ.ም ነበር። በአደባባዩ የሰፈረዉ በመቶ ሺ የሚቆጠር ሕዝብ የተለያዩ መፈክሮችን ይዞ «እምቢ አምባገነንነትን ! እምቢ የአንድ ፓርቲ ሥርዓትን! እምቢ የሰብዓዊ መብት ረገጣን » እያለ ይጮሃል። ታንኮችንና መትረየሶች የተደቀኑባቸዉ የወታደር መኪናዎችን በማሰማራት፣ የአገሪቱ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!