“ ሁላችንም ባንድነት ግንባር ፈጥረን ካልታገነው አገራችንንና ወገናችንን ከወያኔ የግፍ አገዛዝ ነፃ ልናወጣ አንችልም!” (የቀድሞው የሕወሃት የፋይናንስ ክፍል ሃላፊ አቶ ገ/መድህን አርዓያ) የደቡብ አውስትራሊያ ዋና ከተማ በሆነችው አድላይድ የሚኖሩ ኢትዪጵያውያን በ1997 ዓ.ም በአገራችን የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ በአምባገነኑ የወያኔ መንግስት በግፍ …

የሰማዕታት ቀን በደቡብ አውስትራሊያ ተከበረ Read more »

ፍየሏ ! ፍየሏ ወንዙን አቋረጠች_ _ _ _ _ _ ለምን? በተለያየ ዘመን ለነበሩ የሀገራችን መሪዎች የቀረበ ጥያቄና ይሰጣሉ ተብሎ የሚታሰበው መልስ አጼ ቴዎድሮስ (ቆራጥ ጀግና የአንድነት መሪ) ይህች ዟሪ ፍየል መሄድ የለመደች: መሄዷን ብቻ እንጅ ሀገር ያላወቀች: ባይገባት ነው …

በተለያየ ዘመን ለነበሩ የሀገራችን መሪዎች የቀረበ ጥያቄና ይሰጣሉ ተብሎ የሚታሰበው መልስ Read more »

አምባገነኑ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለብዙ ጊዜያት ህክምና ከዱባይ እያገኘ ሳለ ድንገት ስትሮክ (strokeየጭንቅላት ዉስጥ ደም መፍሰስ ማለትም ዋገምት የማያድነዉ) መቶት የከፍተኛ ቴክኖሎጂ ህክምና የሚያስፈልገዉ መሆኑ ስለታወቀ እ. አ. አ. በነሀሴ ወር 2009 ዓ. ም. የቤልጂየም ዋና ከተማ ወደ ሆነችዉ …

መለስ ሞቱ ታየዉ መሰለኝ- በሸንቃጣዉ ዘካሊፎርኒያ Read more »

ቅዳሜ ኖቬምበር 27 ቀን 2010 እ ኤ አ በአትላንታ ጆርጅያ በአቶ ዳዊት ቸኮል የተጠራው ስብሰባ ሳይጀመር ተጨናግፏል። አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን የስብሰባ ጥሪ መኖሩን ሲሰሙ፤ ስብሰባው ምንን አስመልክቶ እንደሆነና፤ የስብሰባው ጠሪወች እነማን እንደሆኑ ጠንቅቀው ካወቁ በኋላ በተጀመረው ወያኔ/ኢሕአዴግንና ተባባሪ ደጋፊወቹን በያሉበት …

የመለስ ዜናዊ አሽከሮች ስብሰባ በአትላንታ ከሸፈ Read more »

በማርች ወር፣ 2008 አመተ ምህረት፣ በ 22ው International Conference on Advanced Information Networking and Applications (http://www.aina-conference.org/2008/) ላይ ለመካፈል ወደ ጃፓን፣ ኦኪናዋ ሄጄ በነበረበት ወቅት፣ በኮንፍራንሱ ላይ በእንግሊዝ አገር በአንድ ዪኒቨርሲቲ ውስጥ ፕሮፌሰር ከሆነ ቻይናዊ አዛውንት ጋር ተዋወቅሁ፡፡ የትውልድ ሀገሬን ጠይቆኝ …

የቴሌ ስብራት ዋልተንጉስ ዳርጌ Read more »

ልጅት ሸሞንሟኒት ከማጀቷ ወጥታ ጎተራዋን ከፍታ ጥቂት የጤፍ ነዶ ተሸክማ መጥታ ከእስራቱ ፈትታ ዛላውን ዘርግታ በልቅልቅ ወለል ላይ አጋድማ አስተኝታ በእግሮችዋ ከርብታ በዱላ ነርታ በድምፅ አስፈራርታ ወደ ላይ አጉና ትቢያውን አቡንና ለንፋሱ ሰጥታ ገለባውን ከልታ እብቁን አንስታ በወንፊቷ ነፍታ ፍሬውን …

ልጅትና እንጀራ በታምራት ከድንጋያማ ተራሮች ግዛት Read more »

በዶስቶዬቭስኪይ የካራማዞቭ ወንድማማቾች ላይ በደንብ ጎልተው ያልወጡ፣ ሆኖም ግን በጠንካራ ባህሪያቸው አስደናቂ ስለሆኑ ስለ ሁለት ገጸባህሪያት እናነባለን፡፡ አንደኛው ወጣቱ የቲዎሎጂ ተማሪ (እና ሶሻሊስቱ) ራኪቲን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አዛውንቱ አሪስቶክራት (እና ሊበራሉ) ሚዩሶቭ ናቸው፡፡ እነዚህን ሁለት ግለሰቦችን እንደዋዛ ለቃኛቸው ሰው ምንም …

ድክመቶቻችንን የሚቀሰቅሱ ድክመቶች በዋልተንጉስ ዳርጌ Read more »

ይህን ስብሰባ አስመልክቶ በቅንጫቢ የወጣ ምስል ቀደም ብሎ ልከን ነበር። የተሟላ ባለመሆኑ በተለየም ያነን ምስል እንዲታይ የፈለግነበት ዋና ምክንያት የገዥው አንባገነን መንግስት ደጋፊወች ምን ያህል በትእቢትና በብልግና እንደተካኑ ለማሳየት ነበር። በዚህ መጣጥፋችን ደግሞ በመላ አለም ነዋሪ ለሆነው ወገናችን አንድ ተምሳሌ …

የከሸፈው የወያኔ/ኢሕአድግ ስብሰባ በዳላስ Read more »

የመለስ ዜናዊ ፕሮፓንዳ መሳሪያዎች፣ ካድሬዎቻቸዉና ጋዜጣዎቻቸዉ በአሁኑ ወቅት በሰፊዉ የተያያዙት ፈሊጥ ቢኖር በዉጪ አገር የሚገኙ ወጣት ኢትዮጵያዉያን እንደ እስራኤላዉያን ወይም እንደ ደቡብ ኮርያዉያን ወይም እንደ ህንዶች ወጣቶች የኢትዮጵያ ወጣቶች የዉጭ አገር ቴክኖሎጂን ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት እንዲችሉ የቅስቀሳ ዘመቻ እያካሄዱ ናቸዉ። …

ወያኔ ዳያስፖራ ወጣቶችን ሊሸነግል? ሸንቃታዉ ዘካሊፎረኒያ Read more »

መግቢያ በመፅሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ፣ በሰባተኛው ምዕራፍ፣ በሁለተኛው ቁጥር ላይ እንዲህ የሚል አርፍተ ነገር ተፅፏል፣ “ታቦቱም በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ወራቱ ረዘመ፣ ሀያ ዓመትም ሆነ፤ የእስራኤልም ቤት ሁሉ አዝኖ እግዚአብሔርን ተከተለ፡፡” ከጥቂት ምዕራፋት በፊት ታቦቱ የእስራኤል ክብር፣ በፍልስጥኤማውያኑ እስከተማረከበት ጊዜ ድረስ …

ኳሷ በዲያስፖራው እጅ ናት – ዋልተንጉስ ዳርጌ Read more »

የተባበሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ላለፉት ሦስት አመታት በዚህ በዳላስ በወያኔ በኩል ተቋማትን ለመንጠቅ፣ ነዋሪውን እርስ በእርስ የማጣላት ስልትና የተቃዋሚው የፖለቲካ ስራ ነው ብለው ለምማሳየት ያደረጉት ጥረት በመጠኑም ቢሆን ሰርቶላቸዋል። በዚህ በዳላስ የምንኖር አገር ወዳዶች ይህን የጠላት የመለያየትና የማዳከም ስልት ሌላው …

በዳላስ ፎርትወርዝ ለሚኖር ኢትዮጵያዊ ወገን የትብብር ጥሪ Read more »

የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) ባለፈው ኦክቶበር 17 ዳኛ ብርቱካን ሚደቅሳን በክብር እንግድነት ለመጋበዝ የቦርዱ አባላት በድምጽ ብልጫ ካጸደቀው በኋላ በተነሳው የጥቂት የቦርድ አባላት ተቃውሞና በተደረገው የሞቀ ንትርክ የውሳኔው እንደገና መቀልበስ በዳያስፖራው የሚገኙ አያሌ ኢትዮጵያውያንን በከፍተኛ ደረጃ ያሳዘነ ያስቆጣና …

ካፈርኩ አይመልሰኝ ወይስ ሌላ ድብብቆሽ? – በዮሐንስ እ ተመስገን Read more »

መዝ/101/ንግረኒ ውኅዶን ለመዋእልየ ኢትስዶኒ በመንፈቀ አመትየ፤የዘመኔን አእነስተኛነት ንገረኝ በዘመኔም እኩሌታ አትውሰደኝ የድልድይ ነገር ሲነሳ መቺም በየትውልድ ቀዬአችን የተሻገርናቸው ያየናቸው በትዝታ የምንቃኛቸው በርካታዎች ናቸው መቼም ከነዚህ ውስጥ ታላላቅ ድልድዮቻችን ውስጥ ሁላችን ባናያቸው እንኩአን በስም የምናቃቸው ውስጥ አዋሽ፤ባሮ፤ተከዜ፤አባይ፤መቺም በነዚህ ታላላቅ ድልድዮችችን ግንብታውን …

እኛ እና ድልድዮቻችን – ወንድወሰን ከሀገረ እንግሊዝ Read more »