አቡጊዳ – የኢትዮጵያ ጦር የሶማሊያን ስትራቴጂክ ከተማ፣ በለትወኔን ተቆጣጠረ
የኢትዮጵያ ወታደሮች በሂራን አዉራጃ የምትገኘዋን በለትወኔ የምትባለዉን ስትራቴጂክ ከተማ እንደተቆጣጠሩ ቢቢሲ ዘገበ። ኢጋድ የተሰኘዉ የምስራቅ አፍሪካ አገራት ስብሰብ፣ የሶማሊያ የጎሮቤት አገሮች ለአፍሪካ ሕብረት ጦር አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ መጠየቁ ይታወቃል። በዚህም መሰረት ኬንያ በደቡብ በኩል አልሻባብ ላይ ጥቃቷን ስታጠናክር ፣ ኢትዮጵያም በደቡብ ምእራብ በኩል ልትንቀሳቀስ እንደምትችልም ብዙዎች ይጠብቁ ነበር። በደቡብ በኩል በኬንያ ፣ በሰሜን በኩል በቡሩንዲ ጅቡቲና […]