ኢትዮጵያ እንደ ሩዋንዳ ? የዳዎድ ቡድን ባወጣዉ መግለጫ ላይ – ግርማ ካሳ
መግቢያ በጄኔራል ከማል ገልቹ የሚመራዉ ኦነግ «ኦሮሞ የኢትዮጵያ ግንድ ነዉ። ቅርንጫፍ ከግንድ ይገነጠላል እንጂ ግንድ ከቅርጫፍ አይገነጠልም» በሚል፣ የኢትዮጵያን አንድነት ተቀብሎ፣ ለኦሮሞ ባህልና ቋንቋ መስፋፋት፣ ለዜጎች ሁሉ መብት መከበር፣ ከተቀረዉ ኢትዮጵያዊ ወንድሙ ጎን በመቆም ትግሉን እንደሚቀጥል ይፋ አድርጓል። ይህ ከኦነግ ዘንድ ይፋ የተደረገዉ የፖለቲካ አቋም ለዉጥ ፣ ኦሮሞ ነን የሚሉትን ጨመሮ በበርካታ ኢትዮጵያዉያን ዘንድ ከፍተኛ […]