ፍትህ – የፍትህ ጋዜጣ ከወቅታዊ ዘገባዎቿ ጋር

የፍትህ ጋዜጣ አገር ዉስጥ የምትታተም ነጻ ጋዜጣ ናት። የፍትህ ጋዜጣ አምደኛ ርዮት አለሙ ፣ የፍትህ ጋዜጣ ዘጋቢ ሂሩት ክፍሌ፣ ለአሥራ አራት እና ለአሥራ ዘጠኝ አመታት ኢሰብዓዊና ሕግ ወጥ በሆነ መንገድ መሰረተ ቢስ በሆነ የሽብር ተግባር ተሰማርታችኋል በሚል በቃሊቲ እሥር ቤት እየተሰቃዩ ነዉ።

ከነዚህ ጀግና ወገኖቻችን ጎን እንቁም። የፍትህ ጋዜጣን እንዲሁም በጽሁፍን እና ንግግር የሚደረግን ሰላማዊ ትግልን ይደግፉ !

ፍትህ ጋዜጣ እትም 172 ለማንበብ እዚህ ይጫኑ