መጋቢት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በስምምነቱ መሠረት የዲፕሎማትና ሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ የሁለቱ ሀገራት ሰዎች ለ30 ቀናትና እንደአስፈላጊነቱ ሊራዘም የሚችል ቆይታ ያለቪዛ እንዲገቡ ይፈቅዳል፡፡ ይህን ቪዛን የሚያስቀረው ስምምነት ያስፈለገበት ዋናው ምክንያት የሁለቱ ሀገራት ዜጎች ለስራ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ እየጨመረ በመምጣቱ ነው ተብሎአል፡፡ በሁለቱ ሀገራት ስምምነት መሰረት ከምክትል ሚኒስትር በላይ የሆነ ማእረግ ያላቸው የማእከላዊ መንግስቱ ባለስልጣናትና …

መጋቢት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከሚቀጥለው ሳምንት ከመጋቢት 10 እስከ 13 ድረስ ባሉት ቀናት የአዲስአበባ አስተዳደር 20 በ80 ተብሎ የሚታወቀውን የኮንዶሚኒየም 35 ሺ ቤቶች ዕጣ በማውጣት ለእድለኞች ለማስተላለፍ ያቀደ ሲሆን በዚህ የዕጣ አወጣጥ ፕሮግራም ላይ 40 በ 60 የሚባለውና አብዛኛው ዲያስፖራ ተመዝግቦበታል የተባለው ዕጣ እንደማይወጣ ታውቆአል፡፡ የአዲስአበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ሰሞኑን …

መጋቢት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአማራ ክልል በባህር ዳር ከተማ በብአዴን አመራሮች እና በግንባር ቀደም አርሶ አደሮቸ ላለፉት አምስት አመታት የወረቀት ፈብሪካ ለመገንባት በሚል ከተሸላሚ አርሶ አደሮች የተሰበሰበው በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ የት እንደገማ እንደማይታወቅ አርሶ አደሮች ተናግረዋል። ገንዘባቸው እንዲመለስልቸው ቢወተውቱም  ምላሽ ማጣታቸውን ተናግረዋል። በሰባተኛው የአርሶአደሮች እና ከፊል አርብቶ አደሮች ስብሰባ ላይ የተገኘው ዘጋቢያችን  …

መጋቢት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መንግስት በአገሪቱ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርአት እንዲያመጣ፣ ህዝቡ ለመብቱ እንዲነሳ የሚጠይቁ የብር  ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው። ዜጎች በተለያዩ የብር ኖቶች ላይ ” ህዝባዊ እምቢተኝነት ይቀጥላል፣ ፍትህ እኩልነት፣ ነጻነት፣ ከዘረኝነት የጸዳች አንዲት ኢትዮጵያ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ ድምጽ ይሰማ፣ ፍትህ፣ ዘረኝነት ይብቃ፣ ጭቆና ይብቃ የሚሉና ሌሎችም መፍክሮች ተጽፎባቸው እየተሰራጩ ነው። 

መጋቢት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የክልሉ  ትምህርት ቢሮ ባሰራጨው የጥሪ ወረቀት የተማሪዎች ወላጆች ስለክልሉ ሁኔታና ስለምርጫ እንዲሁም ልጆቻቸው ስላለባቸው ሃላፊነት ስልጠና እንዲወስዱ ያዛል። ስልጠናው እንዳበቃም ወላጆች ስርተፊኬት ይቀበላሉ። ስልጠናው ከትናንት ጀምሮ በመሰጠት ላይ መሆኑንም ወኪላችን ገልጿል።    

ፓርቲዉ በምርጫዉ ለመሳተፍ አጩዎቹን ሰይሞ፤የመወዳደሪያ አላማዎቹን ለይቶ ዝግጅቱን አጠናቅቆ ነበር።በዚሕ መሐል ነዉ ፓርቲዉ በአቶ ግርማ ቋንቋ «ለመወዳደር አይደለም ዉድድር ለመመልከት እንኳን ያልተዘጋጁ» ላሏቸዉ ሰዎች የተሰጠዉ። በኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

The post አቶ ግርማ ሠይፉና መጪዉ ምርጫ -(ነጋሽ መሐመድ እና አርያም ተክሌ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

* ከእስክንድር ናፍቆት እስከ አንድነት ዘመነ … * አይዞህ ወንድም አለም …     …ምስላቸውን ተመልክቸ ፣ ታሪካቸውን ሰምቸ ስሜቴን ካናወጡት ጥቂት ምስሎች መካከል ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ቅምጥል ከታዳጊ ናፍቆት በቅርቡ…

The post የማለዳ ወግ … መሰዊያው ያቃጠላቸው የእኛ ልጆች ! – (ነቢዩ ሲራክ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የሳዑዲ መሪዎች የስቶክሆልምን እርምጃ ለመበቀል ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሯ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ ንግግር እንዳያሰሙ ሲያግዱ፤ በስቶኮሆልም የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደርንም ወደ ሐገራቸዉ ጠርተዋል።

ቡሩንዲ አጠቃላይ ምርጫ ልታካሂድ ጥቂት ወራት ቀር ቷት ሳለ ፣ ከወዲሁ ፍርሃት የነገሠ መስሏል። ፕሬዚዳንት ፒዬር እንኩሩንዚዛን የሚተቹ በየጊዜው የግድያ ዛቻ እንደሚሰነዘርባቸው ይነገራል።

Dr. Tedros Adhanom. ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም

Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 4 ቀን 2007፣ March 13, 2015)፡- የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም፤ ብሪቱ ጃለታ የተባለች የ14 ዓመት ታዳጊ ወጣት የተሸለመችውን 20 ሚሊዮን የአውስትራሊያ ዶላር ለበጎ አድራጎት ሥራ አዋለች በማለት ዓይን ያወጣ ውሸት እንደዋሹ በጋዜጠኛ አበበ ገላው መረጋገጡን ተከትሎ፤ ከ10 በላይ የሆኑ የማኅበራዊ ድረገጽ ባለቤቶች አንድ ላይ በመሆን ሚንስትሩ ከዚህ አይነት ውሸት እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ እንዲደርሳቸው አድርገዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ …

Dr. Tedros Adhanom. ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም

Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 4 ቀን 2007፣ March 13, 2015)፡- የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፤ ብሪቱ ጃለታ የተባለች የ14 ዓመት ታዳጊ ወጣት የተሸለመችውን 20 ሚሊዮን የአውስትራሊያ ዶላር ለበጎ አድራጎት ሥራ አዋለች በማለት ዓይን ያወጣ ውሸት እንደዋሹ በጋዜጠኛ አበበ ገላው መረጋገጡን ተከትሎ፤ ከ10 በላይ የሆኑ የማኅበራዊ ድረገጽ ባለቤቶች አንድ ላይ በመሆን ሚንስትሩ ከዚህ አይነት ውሸት እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ እንዲደርሳቸው አድርገዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ …

<Abdi Mohamed Omar. አቶ አብዲ መሐመድ ኦማር

Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 4 ቀን 2007፣ March 13, 2015)፡- የሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት የሆኑት አቶ አብዲ መሐመድ በዋሽንግተን ዲሲ ለደረሰባቸው ተቃውሞ የሰጡት መልስ ከባለሥልጣን አንደበት የማይወጣ አስነዋሪ እንደነበረ ተገለጸ። ሥርዓቱ እንዲህ አይነት ሰዎችን ያቀፈ ነው ያሉት ታዛቢዎች ከተቃዋሚዎች ጋር የተደረገውን አንባጓሮ በቪድዮ በመቅረጽ ለህዝብ አቅርበዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ …

በ 

በተያዘው የፈረንጆች ዓመት ሁለት ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈለጋቸው…

ፓትርያርኩ እና የመስተዳድሩ ፕሬዝዳንት በጉዳዩ ላይ መወያየታቸው ተጠቁሟል ‹‹የኢሬቻ ቱሉ በዓል በክልል ደረጃ የት አካባቢ መከበር እንዳለበት ገና አልተወሰነም፡፡››                                                      (የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና የኦሮሞ አባ ገዳዎች ምክር ቤት) የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፣ ‹‹ኹለተኛው ዙር የኢሬቻ በዓል በዝቋላ ተራራና በአካባቢው ይከበራል›› በሚል በሬዲዮና ቴሌቪዥን ለአስተላለፈው መግለጫ እርምት እንዲያደርግ በክልላዊ መንግሥቱ ፕሬዝዳንት አቶ ሙክታር ከድር …

ከእስክንድር ናፍቆት እስከ አንድነት ዘመነ፤ አይዞህ ወንድም አለም!! …ምስላቸውን ተመልክቸ ፣ ታሪካቸውን ሰምቸ ስሜቴን ካናወጡት ጥቂት ምስሎች መካከል ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ቅምጥል ከታዳጊ ናፍቆት በቅርቡ አባቱን ከታሳሪዎች መካከል ሲያፈላልግ የተነሳው የፖለቲከኛው ዘመነ ምህረት ልጅ አንድነት ዘመነ ተናጋሪ ምስልን ከሃገር ውስጥ ካየኋቸው ስሜት ኮርኳሪ ተናጋሪ ምስሎች ውስጥ ይጠቀሳሉ። … ከሃገር ወጣ ሲባል ደግሞ አስተማሪው በሞት የተነጠቀው […]

በእኔ እምነት እንኳን ‘አማራ’ ‘ኦሮሞ’ና ትግሬ . . . የሚባል ማንነትም የለም – በግድ በቋንቋ ‘አንድ ናቸው’ ካልተባለ በስተቀር (እሱም ቢሆን ዘየው የተለያየ ነው – የሀረሪ ኦሮምኛ ተናጋሪ ማህበረሰብ ከጂማው ኦሮምኛ ተናጋሪ ማህበረሰብ በቋንቋ ደረጃ እንኳን ልዩነት አለው – እንደ አይሪሽ እና ስኮት አርጋችሁ አስቡት) በተመሳሳይ መልኩ የተንቤኑ ከአድዋው ትግርኛ ተናጋሪ በተለየ ቅላፄ እና ዘዬ […]

የኢህአዴግ ምርጫ ቦርድ እንደገለፀው በነገው ዕለት በቴለቪዥን የፖለቲካ ፓርቲዎች ክርክር ይጀመራል፡፡ የነገው ክርክር ሰብኣዊ መብትና መድብለ ፓርቲ የተመለከተ ሲሆን ነገ ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ተደርጎ ቀን ሙሉ ኢህአዴግ እማይጥመውን ንግግር በመቀስ ሲቆርጦው ከዋለ በኋለ ማታ ከ 2 ሰዓት ዜና በሁዋላ ይቀርባል ተብለዋል፡፡ በተያያዘ ዜና መድረክ በፌዴራሊዝም ላይ በሚደረግ ክርክር እናዳይከራከር ተከልክለዋል፡፡ ህዝብ ከህዝብ ጋር እያናቆረ ያለው […]

የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ ሕዝባዊ ትንቅንቅ ከገዢው ፓርቲ ጋር ይዟል። ሰማያዊዎች የሚያደርጉት ትግል የነጻነት ትግል ነው። የሚተማመኑት በማንም አይደለም በሕዝቡ ነው። በሕዝቡ ብቻ ! በእኛና በእናንተ ። ገዢው ፓርቲ ሕወሃት የሰማያዊ ተወዳዳሪዎችን እያሰረ፣ ከምዝገባው እየሰረዘ፣ የቅስቀሳ መልእክቶቻቸውን ሳንሱር በማድረግ አልስተላልፍም እያለ፤ ህዝባዊ ስብሰባዎችን ሲጠሩ እየከለከለ፣ ህዝቡ ስለ ሰማያዊ ፓርቲ እንዳይሰማ ትልቅ ጫና እያሳደረ ነው። ይሳካለታል ወይ […]

መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአዲስ አበባንና የኦሮምያን የጸጥታ ሁኔታ ለማስተሳሰር፣ የኦሮምያን ልዩ ሃይልና የፌደራል ፖሊሶችን በጋራ በአዲስ አበባ ለመጠቀም ሲባል፣ መስተዳድሩ የጸጥታ ጉዳዮችን ለጨፌ ኦሮምያም ጭምር ሪፖርት እንዲያደርግ ታዟል። የእቅዱ ዋና ነዳፊ የሆኑት የጠ/ሚኒስትሩ አማካሪ አባይ ጸሃየ፣ ጸጥታን በተመለከተ የኦሮምያ ምክር ቤት ሪፖርት እንዲቀርብለት፣ የልማት ጉዳዮችን በተለይ መሬትን በተመለከተ ደግሞ የአዲስ …

መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ብሉምበርግ የእንግሊዝ ባለስልጣናትን ጠቅሶ እንደዘገበው እንግሊዝ በኢትዮጵያ ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለመደጎም ትሰጥ የነበረውን እርዳታ ያቋረጠችው፣ መንግስት መጪውን ምርጫ ተከትሎ ጋዜጠኞችንና የተቃዋሚ ፓርቲ አባሎችን ማሰሩንና መዋካቡን በመቀጠሉ ነው። የእንግሊዝ አለማቀፍ የልማት ተራድኦ ጸሃፊ ጀስቲን ግሪኒንግ ፣ እንግሊዝ አጠቃላይ የሆነ የኢኮኖሚ ድጋፍ ለማድረግ መወሰኑዋን ተከትሎ፣ ቀድም ብሎ ይሰጥ የነበረው የማህበራዊ …

መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በአለማቀፍ ታዛቢዎችና በኢትዮጵያውያን በቂ ትኩረት ያልተሰጠውን የግንቦት 16 ቀን 2007 ምርጫ ክርክር የሚሳተፉለትን መሪዎች ሲያፈላል የነበረው ኢህአዴግ፣ ለመጀመሪያው ዙር የክርክር መድረክ የሚሆኑትን ሰዎች ሲመርጥ፣ አቶ በረከት ራሳቸውን አግልለዋል። ኢህአዴግ 23 አመራሮችን ለክርክር በእቅድ የያዘ ቢሆንም፣ ከእነዚህ ወስጥ በመጀመሪያው ዙር መጣሪያውን ያለፉት አቶ  ሬዲዋን ሁሴን  እና አቶ ደሰታ …

መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከየካቲት 30 እስከ መጋቢት 3 ቀን 2007 ዓም. በሚቆየው የአማራ ክልል ምክር ቤት 4ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር በቀረበው  የግማሽ አመት ሪፖርት፣  ከየዞኑ ሴክተር መስሪያ ቤቶች በቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት በቀረቡት ጥያቄዎችንና ቅሬታዎች በክልሉ በተገነቡ የገጠር መንገዶች አሰራር ላይ ተገቢው …

መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በወረዳው ውሃ ከ15 ቀን በላይ በመጥፋቱ ከጉረቤት ቀበሌያት እየተቀዳ የሚመጣው ንፅህናው ያልተጠበቀ አንድ ጀሪካን ውሃ እስከ 10 ብር እየተሸጠ ሲሆን ፣  ይህንኑ ውሃ በአህያ ጋሪ ከተማ ውስጥ ለመግዛት ነዋሪዎች ቀድመው ለመክፈል ይገደዳሉ ። አንዲት የጪኮ01 ቀበሌ ነዋሪ የሆነችና በሰው ቤት የቀን ስራ ሰርታ የምትተዳደር ሴት  ” እቤቴ …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ ማለዳ ከአዲስ አበባ ደንቢዶሎ 68 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ተገልብጦ 12 ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ ቀሪዎቹ 56 ተሳፋሪዎች ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተገለጸ።

በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ተሳፋሪዎች አምቦ እና አዲስ አበባ  በሚገኙ ሆስፒታሎች ለህክምና እንደተላኩም ፖሊስ…

የአዉሮጳ ኅብረት የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሁለት ቀን ጉባኤ የኅብረቱ ዋና መቀመጫ በሆነችዉ ብራስልስ ጀምረዋል። ሚኒስትሮቹ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ስጋትነቱ እየተጠናከረ በመጣዉ በሽብር እንቅስቃሴና በሕገወጥ ወደአዉሮጳ ስለሚገቡ ስደተኞች ጉዳይ እንደሚነጋገገሩ ይጠበቃል።

ከ 20 ዓመት በፊት በሥነ-ጥበቡ መድረክ ማበብ የጀመረዉ የዝያን ግዜዉ እንቡጥ ሰዓሊ እንግዳጌጥ ለገሰ በአሁኑ ወቅት አሉ ከሚባሉት ታዋቂ ኢትዮጵያዉያን ሰዓሊዎች ይመደባል ይላል፤ መቀመጫዉን በርሊን ላይ ያደረገዉ ሰዓሊዎችንና ስራቸዉን የሚያስተዋዉቀዉ የመገናኛ መረብ።

ፓርቲዉ በምርጫዉ ለመሳተፍ አጩዎቹን ሰይሞ፤የመወዳደሪያ አላማዎቹን ለይቶ ዝግጅቱን አጠናቅቆ ነበር።በዚሕ መሐል ነዉ ፓርቲዉ በአቶ ግርማ ቋንቋ «ለመወዳደር አይደለም ዉድድር ለመመልከት እንኳን ያልተዘጋጁ» ላሏቸዉ ሰዎች የተሰጠዉ።

አሸባብ በጣም መዳካሙን የሶማሊያ መንግሥትና ደጋፊዎቹ መናገር ከጀመሩ ከሁለት ዓመት በላይ ተቆጠረ።ሶማሊያ ግን የአክራሪዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ጥቃት ተለይቷት አያዉቅም።ሆቴሎች፤ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ፅሕፈት ቤቶች፤ አብያተ-መንግሥታት፤ መስሪያ ቤቶች፤ የጦር ሠፈሮች፤ አዉሮፕላን ማረፊያዎች፤ የመሰብሰቢያ አዳራሾች ሁሉም ይጠቃሉ፤ ሁሌም ይሸበራሉ።

ከ 20 ዓመት በፊት በሥነ-ጥበቡ መድረክ ማበብ የጀመረዉ የዝያን ግዜዉ እንቡጥ ሰዓሊ እንግዳጌጥ ለገሰ በአሁኑ ወቅት አሉ ከሚባሉት ታዋቂ ኢትዮጵያዉያን ሰዓሊዎች ይመደባል ይላል፤ መቀመጫዉን በርሊን ላይ ያደረገዉ ሰዓሊዎችንና ስራቸዉን የሚያስተዋዉቀዉ የመገናኛ መረብ።

Editor’s note:በቅርቡ ከጄ/ል ጻድቃን ጋር ያደረግነውን ቃለ-መጠይቅ በተከታታይ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በቃለ-መጠይቁ ከተነሱት ርዕሰ-ጉዳዮች በተወሰኑት ላይ ዶ/ር አረጋዊ በርኸ አስተያየታውን ልከውልናል፡፡ዶ/ር አረጋዊ ከህወሓት መሥራቾች አንዱ ሲሆኑ እስከ1971 በሊቀመንበርነት፣ እስከ1978 ደግሞ በወታደራዊ መሪነት ያገለገሉ ሲሆን፤ የማርክሳዊ ሌኒናዊ ሊግ ትግራይ(ማሌሊት) ምሥረታን ተከትሎ ከተደረገው የአመራር ሽግሽግ በኋላ ድርጅቱን ለቅቀው በአውሮፓ ነዋሪ ናቸው፡፡ ጄ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳዔ ደግሞ ከ1971 ጀምሮ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል፣ ከ1978 ጀምሮ ደግሞ የማሌሊት የፖሊት ቢሮ አባል እና የህወሓት ሠራዊት ቺፍ ኦፍ ስታፍ በመሆን እስከትጥቅ ትግሉ ማብቂያ አገልግለዋል፡፡ —- (ዶ/ር አረጋዊ በርኸ) ባለፉት ሳምንታት ህወሓት የተመሰረተበት 40ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የህወሓት መሪዎች ብቻ ሳይሆኑ የኢህኣዴግ ባጠቃላይ መጀመርያ በመቀሌ ቀጥሎ በኣዲስ ኣበባ ተሰባስበው ለኣንድ ወር ሙሉ የሃገሪቱን ሃብት ሲያባክኑና ሲዝናኑበት እንደከረሙ ተገንዝበናል። መቸም የኣምባገነኖች ጭንቀት ማስተንፈሻ ነው መሰለኝ፣ ህዝብ በረሃብና በስራ-ኣጥነት ሲጠቃ፤ ሃገርን በዴሞክራሲያዊ ስርዓት እጦት ስትታፈን ሁሉም ኣምባገነኖች ማስተዳደር ሲያቅታቸው ምክንያት እየፈጠሩ በሃገርና በህዝብ ንብረት እንዲህ መቀለዳቸው የተለመደ ለመሆኑ ሩቅ ሳንሄድ የደርግ ኢሰፓና የነፃድቃን ማሌሊት ምስረታ ፌስታ ማስታወሱ በቂ ነው። ኣሁንም ሃገር በቀልና ዓለምኣቀፍ ጥናቶች እንደሚያስረዱት፣ ኢትዮጵያ የተጠመደችበትን ዙርያ-መለስ ቀውስና ህዝቡ እየደረሰበት ያለው ስቃይ መረኑ ኣልፎ ሃገሪቱ ጭራሽ ስርዓት-ኣልባ ወደ እምትሆንበት ደረጃ እያሽቆለቆለች መሆንዋን በጥናት የተደገፈ መረጃ ቢያቀርቡም፣ ግብዞቹ የኢህኣዴግ መሪዎች መራር ሓቁን ከመጋፈጥ ይልቅ፣ ሃገሪቱ የበለፀገች – ህዝቡ የደላው ይመስል፣ ኣሸሼ-ገዳሜ ሲሉ ይገኛሉ። ህወሓት/ኢህኣዴግ 40ኛ ዓመት-በዓል ብሎ ቅጥ ያጣ ድግስ በጣለበት […]

የመከላከያ እና የደህንነት ግምገማዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ::ቀጣዩ ግምገማ ከዛቻና ማስፈራራት ወደ ልመና ሊዞር ነው::ባለፉት ሳምንታት በመከላከያ ሰራዊት በምድር ጦር እና አየር ሃይል እንዲሁም በደህንነት መምሪያ ሲደረጉ የነበሩ ግምገማዎች በስፋት ቀጥለው አባሎቻቸውን እያሰሩ እና እያስፈላሩ በመጭው ሳምንቶችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ለስርአቱ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ገልጸዋል:: በመፍረክረክ ላይ ያለው ስርአቱ ባደረበት ከፍተኛ ስጋት እና በገባበት አጣብቂኝ ተከትሎ በመከላከያ ውስጥ […]

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ “ቁጥር አንድ የኢትዮጵያ ፒኖሾ” የሚል ስያሜ አግኝተዋል!! ጋዜጣዊ መግለጫ ዋሽንግተን ዲሲ፤ አስር የድረ-ገጽ አዘጋጆች በአንድነት በመሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በመንግስት መገናኛ ብዙሃን እና በፌስቡክ ገጻቸው የተናገሩትን አጸያፊ እና ሃላፊነት የጎደለው ውሸት እንዲያርሙ ጠይቀዋል። ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በመገናኛ ብዙሃን ታዳጊ ወጣት በሪቱ ጃለታ የተናገሩትን የ20 ሚልዮን ዶላር የፈጠራ ታሪክ እስካሁን […]

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የሀሰት እና የሸፍጥ የተውኔት መድረክ የተንጸባረቀበትን ህገመንግስት አርቅቆ እ.ኤ.አ ታህሳስ 8/1994 በማጽደቅ…

The post የጎሳ ፌዴራሊዝም መርዝ በኢትዮጵያ (ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በዘመናዊቱ ኢትዮጵያ አቅጣጫቸውን እየቀያየረ ከሚመጡ አርዕስቶች ውስጥ ፣ “እውነት ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው?” የሚለው ሁሌም እንደ አዲስ በተለያዩ ኢትዮጵያውያን ሃሳብ ሲሰነዘርበት ይስተዋላል። ሰሞኑንም በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም የተጻፈውን “የወያኔ ጥላቻ ፍሬ”…

The post አዎን ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው! (ምላሽ ለፕ/ር መስፍን) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የሱማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሀመድ ኡመር በዋሽንግተን ዲሲ ከፍተኛ ተቃውሞ አጋጠማቸው። ፕሬዚዳንቱ በተገኙበት ሆቴል የተገኙ ኢትዮጰያውያን ፦” ሰውዬው እጃቸው በደም የተጨማለቀ፣ የሱማሌ ክልል ወጣቶችን በመግደል በዘር ማጥፋት ክስ የተመሰረተባቸውና  እና ለዚህም  በዓለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ሊጠየቁ የሚገባ  ወንጀለኛ መሆናቸውን በማውሳት ከፍ ያለ ተቃውሞ አሰምተዋል። በደረሰባቸው ድንገተኛ …

መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በተለይ በአዲስ አበባ በተለያዩ ስፍራዎች  የሚገኙ ግድግዳዎችና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች በየእለቱ “ጭቆና በቃን! ነጸነትና ፍትህ እንፈልጋለን!  ለነጸነት ትግል ተነስ!” በሚሉ መፈክሮች አሸብርቀው መታየታቸው የተለመደ ሆኗል። በቅርቡ ደግሞ  እነኚሁ  የፍትህና  የነጻነት ጥያቄዎች በመገበያያ የብር ኖቶች ላይ ሳይቀር በስፋት  እየተስተዋሉ መሆናቸው  የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። ሂደቱ በዚህ ከቀጠሉ  የብር ኖቶች በሙሉ …

መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ነዋሪዎቹ  ምሬታቸውን ለኢሳት ሲግልጹ፦” አቶ ሀይለማርያምን  ከልባችን አውጥተን ከጣልነው ቆይተናል” ብለዋል። በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን   የጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ የትውልድ ቦታ የሆነችው  የአረካ ከተማ ነዋሪዎች እንዳሉት  በጠቅላላ የወላይታ ዞን  ነዋሪዎች በውሀ፣በመብራትና በስልክ ችግር  መማረር ከጀመሩ ረዥም ጊዜያት ሆኗቸዋል። በተለይ ካለፉት ሁለት ወራት  ወዲህ የአቶ ሀይለማርያም የትውልድ መንደር …

መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ተመድ የመንግስትን ሪፖርት ዋቢ አድርጎ ባወጣው መግለጫ ዘንድሮ  በኢትዮጰያ 2.9 ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ብሏል። ከተረጅዎቹ መካከል 38 በመቶው  ከኦሮሚያ፣ 31 ከመቶው ደግሞ ከሶማሌ፣ 12 በመቶው ከትግራይ እና 6 በመቶው ካማራ ክልሎች መሆናቸውን ሪፖርቱ ያመለክታል። ለተረጅዎቹ ድጋፍ ለማድረግ  386 ሚሊዮን ዶላር  እንደሚያስፈልግ ያመለከተው ተመድ፤ ይሁንና …

መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኢትዮጵያ ውስጥ አባላትን ሲመለምሉና  መንግሥትንና ተቋማቱን ሲሰልሉ  ተደርሶባቸዋል፣ እና  የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ዴምሕት)  ቡድን ምልምሎች  ናቸው>>  ባላቸው ሁለት ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ ክስ መሠረተ፡፡ <<የወንጀሉ ድርጊት በሚሰጠው ውጤት ሙሉ ተካፋይ በመሆን የፖለቲካ፣ የሃይማኖት ወይም የአይዲዎሎጂ ዓላማን ለማራመድ፣ ሕዝብን ለማስፈራራትና በመንግሥት ላይ ተፅዕኖ ለማሳደር ሲንቀሳቀሱ ነበር>> ተብለው  …