የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ከቀዝቃዛዉ ጦርነት ፍፃሜ ወዲሕ በተለያዩ ሐገራት የተለያዩ የአደባባይ ሠልፍ-አመፆች ተደርገዋል።አስር ዓመት ባልሞላ ጊዜ ሁለት መንግሥት በአደባባይ አመፅ የፈረሰባት ሐገር ግን አንድ ናት።ዩክሬን።ዛሬም ቢያንስ ምሥራቃዊ ግዛቷ ደም በሚያራጭ አመፅ እየወደመች፤ ምስራቅ ምዕራቦችን ከ25 ዓመት በኋላ ዳግም እንዳፋጠጠች ነዉ።

ኀዳር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ባለፈው አርብህዳር 12፣ 2007 ዓም የሃረሪ ክልል ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶ ሙራድ አብዱላሂ በሀረሪ ሊግ ዋና ጸሃፊና በንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሃለፊ አቶ ነቢል መሃዲ ጽ/ቤታቸው ውስጥ እንዳሉ ተደብድበዋል። የክልሉ ባለስልጣናት ለሁለት መከፈላቸው የጸጥታ ስጋት መደቀኑንም ምንጮች ተናግረዋል። በክልሉ ውስጥ ከፍተኛ ስልጣን የነበራቸው አቶ ነቢል መሃዲ ከወራት በፊት …

ኀዳር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢህአዴግ መንግስት ከማሃል አገር ሰፍረው የቆዩትን የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ሁመራና ሌሎች የድንበር አካባቢዎች በስፋት እየሰማራ መሆኑን ወታደራዊ ምንጮች ገለጹ። ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ከኤርትራ ጋር በሚያዋስነው ድንበር ከፍተኛ ወታደራዊ እንቅስቃሴ እየታየ መሆኑን የገለጹት ምንጮች፣ ምክንያቱ ደግሞ ኢህአዴግን በሃይል አስገድደው ለማውረድ የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች ጥቃት ሊሰነዝሩ ይችላሉ የሚለው ስጋት …

ኀዳር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በበጎፈቃደኝነት ወደምዕራብ አፍሪካ ሀገራት ሄደው ለመስራት ካመለከቱ ባለሙያዎች መካከል የተመረጡ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ ገልጿል።  ሌሎች ምንጮች ደግሞ አብዛኛዎቹ ባለሙያዎች በመከላከያ የጦር ክፍሎች ውስጥ በሕክምና ሙያ እያገለገሉ የሚገኙ ዶክተሮች ፣ ነርሶችና የጤና መኮንኖች ናቸው ይላሉ። ወዶ ዘማች ናቸው የተባሉትና 210 የሚደርሱት እነዚሁን ባለሙያዎች የፊታችን ሰኞ ህዳር 22 ቀን 2007 …

ኀዳር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሱዳን የሰሜን ግዛት በምትገኘዋ ኤል ዳባ የሚኖሩ ከ2 ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ተጠርንፈው ወደ ካርቱም የተላኩ ሲሆን፣ የከተማዋ ባላስልጣናት ኢትዮጵያውያኑ ሄፒታይተስ ሲ የተባለው የጉበት በሽታና የኤድስ ቫይረስ ስላለባቸው መላካቸውን ገልጸዋል። የኤል ዳባ ፖሊስ ኮሚሽነር  ኢስላም አብደል ራህማን ለሱዳን ትሪቢዩን እንደተናገሩት የግዛቱ ባለስልጣናት በውጭ አገር ዜጎች  ላይ በድንገት ባደረጉት …

የሕወሐት ታጋይ ጄ/ል ዮሃንስ ገ/መስቀል ቦሌ ቴሌ መድሃኒያለም ባለ6 ፎቅ ህንፃ እንዳስገነቡ የቅርብ ምንጮች አጋለጡ። ከ95ሚሊዮን ብር በላይ በሚደርስ ወጪ እንደተገነባ የተነገረለት ይኸው ባለ6 ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ ለተለያዩ የግልና የመንግስት ባንኮች፣ ኢንሹራንስ ድርጅቶች፣ ንግድ ቤቶችና የተለያዩ ድርጅት ቢሮዎች እንደተከራየ የጠቆሙት ምንጮቹ በወር ከ2.1 ሚሊዮን ብር የሚገመት ኪራይ ጄኔራሉ እንደሚሰበስቡ አስታውቀዋል። ሌ/ጄ ዮሃንስ በግላቸው ባለ6 ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ በከፍተኛ ወጪ በማስገንባትና ከፍተኛ የኪራይ ሂሳብ በየወሩ በመሰብሰብ ከሌሎቹ በቢዝነስ ከተሰማሩ የሕወሐት/ኢህአዴግ ጄኔራል መኮንኖች የተለየ እንደሚያደርጋቸው ምንጮቹ አመልክተዋል። በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የመረጃ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሆነው ለረጅም አመታት ሲሰሩ የቆዩት የህወሐቱ ጄኔራል ዮሃንስ ገ/መስቀል ከ1995ዓ.ም ጀምሮ ከጄ/ል ሳሞራ የኑስ ጋር የከረረ ቅራኔ ውስጥ ገብተው እንደቆዩና በሁለቱ የህወሀት ጄኔራሎች መካከል የተፈጠረው ቅራኔ እየተባባሰ ሄዶ ጄ/ል ዮሃንስ ከሃላፊነት እንዲነሱ መደረጉን ያስታወሱት ምንጮቹ የሁለቱ ቅራኔ ሙስናን መሰረት ያደረገ እንደነበረ አስረድተዋል። (በወቅቱ ስለግጭታቸውና መለስ ዜናዊ ዘንድ ቀርበው ስለተነጋገሩት በኢትኦጵ ጋዜጣ መረጃው ይፋ ተደርጐዋል)

ጄ/ል ዮሃንስ ከመከላከያ ሃላፊነታቸው እንዲነሱ የተደረጉት በጄ/ል ሳሞራ መሆኑን ያስታወሱት ምንጮቹ በወቅቱ “ጡረታ” በሚል እንደተነሱና ሲነሱም በሜ/ጄኔራል ማእረግ እንደነበሩ አስታውቀዋል። በሙስና ባገኙት በመቶ ሚሊዮን የሚገመት ገንዘብ ሕንፃ ወደማስገንባት የግል ቢዝነስ የተሰማሩት ጄ/ል ዮሃንስ ከአራት አመት በኋላ በመከላከያ የሌተና ጄኔራልነት ማእረግ ባሳለፍነው ሰኔ ወር ተሰጥቷቸው በደቡብ ሱዳን የሚሰማራውን የተመድ ሰላም አስከባሪ ሰራዊት በጦር አዛዥነት እንዲመሩ መመደባቸው አስገራሚ ነው ያሉት ምንጮቹ ምክንያቱም ጡረታ ተብለው የተሰናበቱት ዮሃንስ የሌተና ጄኔራል ማእረግ እድገት ተሰጥቷቸው መመለሳቸው በመከላከያ ታሪክ የመጀመሪያው ሊያደርጋቸው ስለሚችል ግርምት ሊፈጥር ችሏል ብለዋል። ዮሃንስ የአገር መከላከያ ሚ/ር የሌ/ጄኔራል ማእረግ እንዲሰጣቸውና በተመድ እንዲመደቡ የተደረገው በአሜሪካ ትእዛዝ መሆኑን ምንጮቹ አመልክተዋል። በቦሌ ለንደን ካፌ ፊት ለፊት ዘመናዊ መኖሪያ ካስገነቡት ጄኔራሎች አንዱ ናቸው።

ሊዮኔል ሜሲ ታሪክ ሰርቷል። በታላቁ የኢትዮጵያ ሩጫ 37,000 ሰዎች መሳተፋቸው ተገልጧል። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪዎች አቅም እየከዳቸው ይመስላል። አርሰናልና ሊቨርፑል ዳገቱ ከብዷቸው 8ኛ እና 12ኛ ደረጃ ላይ እየኳተኑ ነው። ቸልሲ ዘንድሮም ጥንካሬ አልተለየውም፤ ማንቸስተር ሲቲና ማንቸስተር ዩናይትድን በቅርብ ርቀት አስከትሎ

በኢትዮጵያ የሚፈጸመውን ወሲባዊ ጥቃት አሳሳቢ ነው ተባለ። በ17 ዓመቷ ታዳጊ ሐና ላላንጎ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተፈጽሞባት ህይወቷ ካለፈ በኋላ ድርጊቱ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል።

በመጨው የካቲት ወር በናይጄሪያ በሚደረገው ምክር ቤታዊ እና ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፣ የሚመለከታቸው ክፍሎች ሁሉ ከወዲሁ ርምጃ ካልወሰዱ እና ጥንቃቄ ካላደረጉ አመፅ ሊቀሰቀስ እና ኹከት ሊፈጠር እንደሚችል ዋና ጽሕፈት ቤቱን ብራስልስ ፣

ግርማ ሰይፉ ማሩ

መረጃ በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ጠቃሚ ነው ብሎ መንገር ለቀባሪ እንደማርዳት ነው፡፡ የተሟላ መረጃ የሰውን ልጅ ሙሉ ያደርገዋል፡፡ መረጃን አጣሞ ማቅረብ ደግሞ የሰውን ልጅ ውሳኔ ለማጣመም ካልሆነ በስተቀር ግቡ ምን ሊሆን እንደሚችል አይገባኝም፡፡ በሰሞኑ ሰው በላው የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርሱም በጥፍሩም ዘመቻ የጀመረው እኔ ላይ ነው፡፡ ዓላማው ግልፅ ነው፡፡ በነፃነት የማሰብ መብቴን ለድርድር እንዳቀርብ ነው፡፡ ለነፃነቴ ያለኝን ዋጋ የማያውቁ ሰዎችን ይህንን ለማድረግ ቢሞክር ካላቸው የመረጃ እጥረት ወይም ማወቅ ባለመፈለጋቸው ነው፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …

የአንዲት ትሁት ኢትዮጵያዊት ባላቤትና የልጅ አባት ነዉ። የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት ወጣት አመራር አባል ነዉ። በፓርቲዉ ዉስጥ፣ በዉጤት ላይ የተመሰረተ፣ የሰለጠነ ሰላማዊ ፖለቲካ የሚያራምደዉ፣ የአንድነት ፓርቲ አደራጅ ነዉ። በሐሰት የሽብርተኝነት ክስ ይከሰሳል። ምንም እንኳን በአገራችን የሕግ ስርዓት እንደሌለ ቢታወቅም፣ የአገዛዙን ሕገ-አራዊነትን ለማጋለጥ ሲል፣ ራሱን ለመከላከል ሞከረ። ሕግን በማመዛዘን ሳይሆን ከሕወሃት/ኢሕአዴግ ፖሊት ቢሮ […]

‪ሃገሪቷ ህገ መንግስት አላት ቢደሰኮርም በስርኣት አልበኞች እየተጣሰ ህግ በህግ እየተሻረ እና ባለስልጣናት እየሸረሸሩት አማራጭ የፖለቲካ አመለካከቶች እና አስተሳሰቦች እንዳይንሸራሸሩ እና እንዳይወዳደሩ በማድረግ በህግ የተረጋገጠውን የብዙሃን የፓርቲ ስርኣት እንዳይሰፍን እንቅፋት ቢሆኑም ይህ ደሞ ከስርአቱ አምባገነንነት ጎን ለጎን የተቃዋሚዎች ድክመት ታይቶ የሚወሰድ እርምጃ ነው:: ደህንነቱ ሰራዊቱና ሚዲያው ምርጫ ቦርዱ ህዝባዊ ባልሆኑበት የአንድ ፓርቲ ወገንተኛ እና አገልጋይ […]

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ነጭ ዐባይ አቋርጦ የሚያልፍባት የተፈጥሮ ውበትና የደለበ የተለያየ የማዕድናት ሀብት ያላት ፤ ደቡብ ሱዳን ፣ ነጻነት አውጃ 2 ዓመት ከመንፈቅ ከተጓዘች በኋላ ፣ ፕሬዚዳንቷ ሳልቫ ኪር ፣ አምና ታኅሳስ 6 ቀን 2006 ዓ ም፤ መፈንቅለ መንግሥት

የኢራንን የአቶም መረሃ-ግብርን በተመለከተ የጋራ ነጥብ ላይ እስካሁን አልተደረሰም። የኢራንን የአቶም መረሃ- ግብር በተመለከተ ቪየና ላይ በተደረገዉ ዉይይት በቂ ዉጤት ላይ ባለመደረሱ የቴህራን መንግስት የተጨማሪ የግዜ ገደብ እንዲሰጥ ጠይቋል።

በሰሜን ጎንደር የሕወሓት አማሳኞች ሰርገው የበመግባት ወጣቱን እያጋደሉ መሆኑ ተሰማ::

-ከከተማው ለስራ የሄዱ ወጣቶች ንብረታቸውን እና ገንዘባቸውን ሳይሰበስቡ አከባቢውን ለቀዋል
በኢትዮ ሱዳን ድንበር ላይ ለስራ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን መንደር እየለዩ በመቧደን በከፍተኛ ጭፍጭፍ ውስጥ እንደሚገኙ ከአከባቢው የወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል::

ከሱዳን ጋር በተያያዘው እና የታች አርማጮ መሬት ከሆነው ሰቲቱ ሁመራ ማይካድራ ሉግዲ አብዲራፍ አብድራሃጀር መተማ ሸዲ የተወሰነውን ጠገዴ ያሉት የጎንደር መሬቶች ላይ በኢንቨስትመንት ስራ ላይ የተማሩ የሕወሓት አባላት የሆኑት የጊዜው ባለሃብቶች በቀተሯቸው እና ከአማራው ክልል ጎንደር ጎጃም እና ወሎ የመጡ ወጣት ገበሬዎችን እርሲ በራስ በመንደር እና በጎጥ በመከፋፈል እንዲተራረዱ እንዲጨራረሱ የሰሩበትን ገንዘብ ሳይሰበስቡ አከባቢውን በፍርሃት ለቀው እንዲሄዱ እያደረጉ መሆኑን መረጃዎቹ የሰሞኑን ከፍተኛ ግጭት አስመልክተው ጠቁመዋል::

በሉግዲ አከባቢ በዚህ ሰሞን ብቻ በጎንደር እና በጎጃም በወሎ እና በሸዋ በሚል የተቧደኑ ሰዎች በሕወሓት ኢንቨስተሮች ነገር አስፋፊነት ከፍተኛ ግጭት በመከሰቱ በርካታ ወጣቶች የተገደሉ ሲሆን ቀሪዎቹ ንብረታቸውን እና ገንዘባቸውን ሳይሰበስቡ ድንገት ግጭቱን ሸሽተው ወደ ኢትዮጵያ እና ሱዳን የሄዱ መሆናቸው ታውቋል::

የሕወሓት አማሳኞች እና ሰላዮች በወጣቶቹ መካከል ሰርገው በመግባት እሪስ በ እርስ ጎጥና መንደር እንዲለይ አድርገው በማቧደን እርስ በ እርስ ሕዝቡ እንዲተራረድ አድርገዋል ሲሉ ምንጮቹ በላኩት መረጃ ተናግረዋል::በዚህ ሳምንት ብቻ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ በርካታ ሬሳዎች ወደ ሉግዲ ከተማ የተጓጓዙ ሲሆን ይህ የሕወሓት ሰላዮች/አማሳኞች የሚቀሰቅሱት የሰርጎ ገብነት ዝሴራ እስከ ማይካድራ ድረስ ተስፋፍቶ ከፍተኛ የደም መፋሰስ እና የዘር መጠፋፋት እየተደረገ መሆኑን አክለው ገልጸዋል::

መረጃ በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ጠቃሚ ነው ብሎ መንገር ለቀባሪ እንደማርዳት ነው፡፡ የተሟላ መረጃ የሰውን ልጅ ሙሉ ያደርገዋል፡፡ መረጃን አጣሞ ማቅረብ ደግሞ የሰውን ልጅ ውሳኔ ለማጣመም ካልሆነ በስተቀር ግቡ ምን ሊሆን እንደሚችል አይገባኝም፡፡ በሰሞኑ ሰው በላው የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርሱም በጥፍሩም ዘመቻ የጀመረው እኔ ላይ ነው፡፡ ዓላማው ግልፅ ነው፡፡ በነፃነት የማሰብ መብቴን ለድርድር እንዳቀርብ ነው፡፡ ለነፃነቴ ያለኝን ዋጋ የማያውቁ ሰዎችን ይህንን ለማድረግ ቢሞክር ካላቸው የመረጃ እጥረት ወይም ማወቅ ባለመፈለጋቸው ነው፡፡ አንዳንድ ቅን ሰዎች ሰህተት እንደሰራው አድርገው ይቅርታ እንድጠይቅ፤ ይቅርም እንድባል አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ በቅን ልቦና ላደረጋችሁት ምስጋናዬ ይድረሳችሁ፡፡ ነገር ግን በሰጠሁት አስተያየት ያልተስማማ ሰው በሃሰብ ልዮነት መለያየት እያለ ይቅርታ ጠይቄ፤ ይቅርታም ተደርጎልኝ ወደ እነሱ ሃሳብ እንድገበ መፈለጉ ምን ዓይነት ከፍተኛ ችግር ያለበት አስተሳሰብ እንደሆነ የተረዱት አይመሰለኝም፡፡ ይህ ደግሞ በጣም አስገራሚ የሚሆነው የመድበለ ፓርቲ ስርዓት ደጋፊ፣ ለግለሰብ ነፃነት እንቆማለን የሚሉ ወገኖች መሆናቸው ነው፡፡ ለሃሳብ ነፃነት የማይቆም እንዴት አድርጎ ለመድበላ ፓርቲ ስርዓት ግንባታና የግለሰብ ነፃነት እንደሚያከብር አይገባኝም፡፡
Image
ጫጫታ ወደ ፈጠረው አጃንዳ ስገባ፡፡ አንድነት ፓርቲ የምርጫ ግብረ ሀይል ማቋቋሙን ለህዝብ በይፋ ለማሳወቅ እና በቀጣይ ሳምንት ስለሚያደርገው የህሊና እስረኞች ስለሚታሰብበት ፕሮግራም መግለጫ በሰጠንበት ወቅት በፍፁም ጠቃሚ ያልሆነ የተቃዋሚ ጎራውን በተለይ በሀገር ውስጥ ለምንገኝ ሰዎች የማይጠቅም (በኢቲቪ ቢቀርብ የማይገርም) ጥያቄ ቀረበ፡፡ ጥያቄው በእስር ላይ የሚገኙ የቀድሞ አንድነት አባል የነበሩ ታሳሪ ስም ጠርቶ በአንድነት አቋም እኝህ ሰው የህሊና እስረኛ ናቸው ብላችሁ ታምናላችሁ ወይ? የሚል ነበር፡፡ የሰጠሁት መልስ የማንንም ታሳሪ ስም ማንሳት ሳያስፈልግ የአንድነት ፓርቲ አባል ሆኖ የሌላ ፓርቲ አባል መሆን ትክክል እንዳልሆነ፣ ከአንድነት ጋር በትግል ስትራቴጂ ከማይመሳሰሉት ጋር ብቻ ሳይሆን በትግል ከሚመሳሰሉትም ጋር ቢሆን የተሻለ ወደሚለው መጠቃለል እንጂ ሁለት ቦታ መሆን ትክክል እንዳልሆነ አስረድቻለሁ፡፡ በማስከተልም “በፀረ ሽብር” ህግ መንግሰት እየከሰሰ የሚያስራቸው ሰዎች አንዳንዶቹ በወንጀል ህግ ሊያስጠይቅ የሚችል ሰህተት አልሰሩም የሚል ድምዳሜ እንደሌለኝ አሰረግጬ ተናግሬያለሁ፡፡ ለምሳሌ በፈንጂ ስው የገደለ ሰው በወንጀለኛ ህግ መጠየቅ እና መቀጣት አለበት ብዬ አምናለሁ፡፡ ይህ እምቴ አሁን ፅኑ ነው፡፡ የ “ፀረ ሽብር” የሚባለውን ህግ በይፋ አሸባሪ ህግ ነው፡፡ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች አሸባሪ እየተባሉ የሚታሰሩ ያሉት የአራት ኪሎን ወንበር ስለሚያሸብሩ ነው የሚል አቋሜን ከብዙዎቹ ተችዎቼ በላይ እና ከማንም በማያንስ መልኩ ሃሳቤን በነፃነት አራምጃለሁ፡፡ ይህን ሳራምድ ማንንም ለማስደስት ሳይሆን አምኜበት ነው፡፡ አንድነት የ “ፀረ ሽብር” የሚባለው ህግ እንዲሰረዝ የተገበረውን “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” ዘመቻ በቁርጠኝነት ከመሩት አንዱ ስሆን፤ በተለይ በደሴ ከተማ የተደረገውን የሚሊዮኖች ድምፅ ዘመቻ በቦታው ተገኝቼ የመራሁት እኔ ነኝ፡፡ ይህን ሁሉ የምዘበዝበው በዚህ ህግ ላይ ያለኝን ግልፅ አቋም በድጋሚ ለማረጋገጥ ነው፡፡

በእኔ በኩል የአቋም ለውጥ ሳይኖር እሳት ጭረው ቤንዝን እያርከፈከፉ ያሉት ግለሰቦችና ቡድኖች ለምን ተፈጠሩ? የሚለው ነው፡፡ በእኔ እምነት የአንድነት በምርጫው የመሳተፍ ውሳኔ በትግል ስልታቸው ላይ የሚፈጥረው ጫና ስለሚያስጨንቃቸው ነው ብዬ ነው የማምነው፡፡ ምርጫ መሳተፍ ትክክል አይደለም ብሎ መሟገት ሲያቅታቸው የፈጠሯት ስልት ነች፡፡ አንድነት ምርጫ መሳተፍ ሲወስን በምንም መመዘኛ የመወዳደሪያው ሜዳ ምቹ ነው የሚል ግምገማ ላይ ደርሶ አይደለም፡፡ የፖለተካ ምዕዳሩ ጠበበ ብቻ ሳይሆን ዝግ ነው የሚል ግምገማ ላይ ደርሶዋል፡፡ ልዩነቱ ማስከፈቻ መንገዱ ምን ይሁን የሚለው ነው፡፡ በህዝብ ድምፅ የተዘጋው የፖለተኪ በር ይከፈታል ነው አንድነት ያለው፡፡ በዚህ ውሳኔ የማይስማማ ሊኖር እንደሚችል ይገመታል፡፡ በዚህ ደረጃ ወርዶ ግን በጥርስና በጥፍር ለመናከስና ለመቧጨር መሞከር ግን ያስተዛዝባል፡፡

የግል ሰሜቴን ለመግለፅ እሰከ ዛሬ ድረስ ለሚቀርብልኝ ሙገሳና የማጀገኛ ቃለቶችን ተመርኩዥ ልቤ አላበጠም፡፡ አንድ ቀን ያለአግባብ ከፍ አድርገው ከሰቀሉ ቦታ ላይ አውርዶ የሚከሰክስ ማህበረሰብ አባል መሆኔን አውቃለሁ፡፡ ያለ አግባብ በእራሳቸው ስሜት ሊወስዱኝ የፈለጉት ከፍታ ላይ ስለአልሄድኩኝ አሁን ሊያወርዱኝ አይችሉም፡፡ እደግመዋለሁ ለነፃነቴ የምሰጠውን ዋጋ የማያውቁ ሰዎች ምንም ሊሞክሩ ቢችሉም ነፃነቴን ለኢህአዴግ አሳልፌ አልሰጥም ስል በተቃዋሚ ጎራ ለተሰለፈ አሳልፌ እሰጣለሁ ማለት አይደለም፡፡ ለነፃነቴ የመደብኩት ዋጋ ነብሴን ነው፡፡ ስም፣ ዝና፣ ክብር፣ ገንዘብ፣ ወዘተ እንዳይመስላችሁ!!!!! ነብሴን ነው፡፡

አቶ ይድነቃቸው የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ናቸው። አንድነት ፓርቲ ላይ ያነጣጠረ ሁለት ጽሁፎችን በቅርቡ ለቀዋል። እንደ አንድነት ደጋፊ አንድነት ላይ ትችት መቅረቡን አልቃወምም። ሆኖም ትንሽ የመረጃ ክፍተት ሳይኖርባቸው እንደማይቀር በመገመት እንደሚከተለው ምላሽ ስጥቻለሁ፡

ወንድም ይድነቃቸው፡

“እኔም ሆንክ ሌሎቻችን በሰጠነው ትችት እና አስተያየት አንድነት ፓርቲ ጉዳዩን ለማጥረት በዛሬው ዕለት “አንድነት የፀረ ሽብር አዋጁ ተቀብሎትም አያውቅም፤ አይቀበለውም!” በማለት ያዋጣው መግለጨ የሚበረታታ እና የሚደነቅ ነው፡፡” ብለ በጻፉት ላይ አስተያየት እንድሰጥ ይፍቀዱልኝ።

ይመስለኛል አንድነት በጸረ-ሽብርተኝነት ሕግ ላይ ያልጠራ ነገር እንደነበረዉና አሁን በመገልጫው እንዳጠራው የሚገልጽ እድምታ ያለው ሐሳብ መሰለኝ ያስቀመጡት። አስተያየቶችን በነጻነት ለመጻፍና ለመናገር መብትዎትን እየተለማመዱ መሆንዎትን አደንቃለሁ፨ ማንም የተቃዋሚ ድርጅት ሆነ የተቃዋሚ መሪዎች ሁልጊዜ ቻሌንጅ ሊደረጉ ይገባል። ቻሌንጂን የሚፈሩ አምባገነን ባህርሪ ያላቸው ብቻ ናቸው ።
ሌላው “ አቶ ግርማ ሰይፉ “……ሁሉ ጊዜ ከመንግስት ጋር “እንትን” የምንለው በኢትዮጵያ ሰላም እና ፀጥታ፣ ችግር ይፈጥራሉ ብሎ የሚባል ነገር ካለ እኛም የበለጠ ያጋባንል….” ያሉትን ጠቅሰዉ “ይቺ ናት ጨዋታ” ብለዉም ጽፈዋሃል።

ይመስለኛል የሕግ ባለሞያ ሳይሆኑ አይቀሩም። የናንተ የሰማያዎችን አቋምን አላውቅም። አንድነት ግን ጠንካራ ጽረ-ሽብርተኛ አቋም ያለው ድርጀት ነው። እንደ አልካይዳ፣ አልሻባብ የመሳሰሉ ድርጅቶች ለመዋጋት የሚደረገዉን አለም አቀፍ ጥረት ይደጋፍፋል። በተለይም አል ሻባብ የአካባቢያችን ትልቅ ጠንቅና ካንሰር እንደሆነም ያምናል። እንደ አይሳስ፣ ቦኮ ሃራም ያሉትን ይቃወማል። ይህን አቋም መያዝ ከህወሃት/ኢሕአዴግ ጋር መመሳሰል አይደለም።

ስለዚህ አቶ ግርማ ሰይፉ እንዳሉት በአገራችን ሰላምን ለማናጋት የሚሞክሩ ኃይላት ካሉ የአገር ሰላምና ጸጥታ አንድነትን ያገባዋል። ወንድሜ እኔ እስከሚገባኝ የአንድነት አላማና ራእይ ኢትዮጵያን ማዳን ነው። የእንግሊዘኛ አባባልን ልጠቅምና “ Andinet ( UDJ) is not against anyone ; but is FOR Ethiopia”.

ጸረ-ሽብርተኝነትን ሽብርተኛ የሆነው የጸረ-ሽብርተኝነት ህጉ የተለይያዩ ነገሮች ናቸው። አንድነትን የምትተቸው ለምን ሽብርተኝነት ላይ ጠንካራ አቋም ያዘ ብለህ ከሆነ ንገረን ? ይሄን ትላለህ ብዬ አላስብም። አንተም እንደ አይሰስ ያሉ ሽብርተኞችን አጥብቀህ የምትቃወም እና የምትኮንን መሆንህን ስለማወቅ።

አንድነትን የሚተቹት የጸረ-ሽብርተኝነት ሕጉን ይደግፋል ብለው ከሆነ ደግሞ መረጃ ያቅርብልን። እኛም ትችትዎትን እንድነጋራ። ግን የሚያቀርቡት መረጃ አይኖርም ለምን የአንድነት ፓርቲ በስራው አቋሙን ያስመሰከረ ነውና። የአንድነት ፓርቲ ሕዝብ አደራጅቶ በይፋ በአደባባይ የጸረ-ሽብርተኝነት ህግን ተቃዉሞ ሲንቀሳቀስ ለማየት የሚከተሉትን ፎቶውፖች መመለክቱ ብቻ ይበቃል፡ መቃወም፣ መተቸት መብት ነው። ግን ተቻለ መጠን አገናዝበን መረጃ ይዘን ብናደርገውው ደግሞ የበለጠ ጥሩም ይሆናል።

ከዚህ በታች ያሉት ፎቶዎች ፣ አሁን ለሕሊና እስረኞች ተቆርቋሪ ነን የሚሉቱ ጡሩምባ ከመንፋታቸው በፊት፣ አሁን የጸረ-ሽብርተኝነት ሕጉ የሚቃወሙ ፊታወራሪዎች ከመነሳታቸው በፊት፣ የአንድነት ፓርቲና አንድነቶች ናቸው ለሕሊና እስረኞች አጋርነት በማሳየት፣ እስረኞች እንዲታሰሩበት ምክንያት የሆነው የጸረ-ሽብርተኝነት ሕግ እንዲሰረዝ፣ በሶሻል ሜዲያዉና ከመገልጫም ባለፈ፣ ህዝብ ጋር በመዉረድ፣ ህዝብን በማስተባበር ሲጮሑ የነበሩት። ከአንድ አመት በፊት በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ዉጭ ባሉ ከተሞች በተደረጉ ሰልፎች የነበረዉን በጥቂቱ ይመልከቱ። “የጸረ-ሽብርተኝነት ሕግ ሕግ መንግስቱን የጣሰ ነው” ወዘተረፈ የሚሉ መፈክሮችን ያንብቡ። ሐቁ እንግዱህ ይሄ ነው።

ወንድም ይድነቃቸው በርግጥ የጸረ-ሽብተኝነት ሕግ እንዲሰረዝ፣ ለዉጥ እንዲመጣ. የሕሊና እስረኞች እንዲፈቱ ፍላጎት ካሉ እድነ አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በሶሻል ሜዲያ ያለፈ ህዝብን የማደራጀት ሥራ እርስዎና ድርጅትዎ ለመስራት ሞከሩ። የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ባባህር ዳር፣ በአዳማ፣ በመቀሌ በመሳሰሉ ጽ/ቤቶችን በአዲስ መልክ አጠናክሮ በየከልሉ ህዝቡ ወርዶ እያደራጀ ነው። በአዲስ አበባ በ23ቱም ወረዳዎች በአሥሩም ክፍለ ከተማው መዋቅሩን ዘርግቶ ወደ ህዝብ እየወረደ ነው። እናንተ እዚያ ላይ በርቱ።

አቶ ግርማ ሰይፉ በኢትዮጵያ ፓርላማ ብቸኛ የተቃዋሚዎች ተወካይ ናቸው። በፓርላማ ዉስጥ ሆነው የኢትዮጵያን ሕዝብ ልብ ትረታ የሳቡ አስተያየቶችን እና ጥያቄዎች በመጠየቅ፣ በተስጣቸው ጥቂት ደቂቃዎች የአገዛዙ ባለስልጣናትን ደም ግፊት በየጊዜው እንዲጨመር የሚያደርጉ አንጋፋ ሰው ናቸው። በዚህ አጋጣሚ ለተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉን፣ በፓርላማ የሕዝብ ብቸኛ ድምጽ በመሆን ለሚያበረክቱት አስተዋጾ ያለኝን ምስጋና ለማቅረብ እወዳለሁ። ለእኝህ ወዳጄ ትልቅ አክብሮት እንዳለኝ እገልጻለሁ።

የሕሊና እስረኞችን በተመለከተ ይፋ በሆንው የሚሊዮኖች ድምጽ ለሕሊና እስረኞች የበየነ መረድ ዘመቻን በተመለከተ፣ በአንድነት ጋዜጣዊ መግለጫ በተሰጠበት ጊዜ አቶ ግርማ ሰይፉ አንድ ጥያቄ ይጠየቃሉ። የአንድነት ፓርቲ አባል የነበሩና ከነጀነራል መላኩ ተፈራ ጋር፣ ከአምስት አመታት በፊት ስለታሰሩ፣ አቶ መላኩ ስለሚባሉ እሰረኛ የተመለከተ ነው። “አቶ መላኩ የአንድነት አባል ነበሩ። የሕሊና እስረኛ ተደርግው ነው ወይ የሚታዩት ?” የሚል ጥያቄ ቀረበላቸው። አቶ መላኩ እነ አንዱዋለም አራጌ፣ እስክንደር ነጋ፣ ናትናኤል መኮንን ከመታሰራቸው ሁለት አመታት በፊት የታሰሩ ኢትዮጵያዊ ናቸው። ተገደው ይሁን አምነዉበት፣ በኢቲቪ ቀርበው፣ ከግንቦት ሰባት ጋር እንደሚሰሩ ተናግረዋል። ስንት እስረኛ እያለ፣ የእኝህ ሰው ስም በተናጥል ተጠቅሶ ጥያቄ መቅረቡ በራሱ አጠያያቂ ነው። ሆን ተብሎ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች በሚሰጡት መልስ ችግር ዉስጥ እንዲገቡ፣ ታስቦ እንደሆነ መገመት አያቅትም።

አቶ ግርማ ሰይፉ፣ የታሰረ ሁሉ የሕሊና እስረኛ እንዳልሆነ ገልጸው፣ አንድ ሰው ጥፋት አጥፍቻለሁ ብሎ ካመነ (ወዶም ሆኖ ተገዶ) ፣ አላጠፋም ብለው መከራከር እንደማይችሉ ገልጸዋል። ሰላምን በማስጠበቅ አንጻር፣ አንድነት ከኢሕአዴግ የበለጠ እንጂ ያላነሰ የጸረ-ሽብርተኝነት አቋም እንዳለውም አቶ ግርማ ሰይፉ አስረድተዋል።

ሆኖም የአቶ ግርማ ሰይፉ መልስ በመለጠጥና በማጦዝ ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ዘመቻ አቶ ግርማ ሰይፉ ላይ እና ፓርቲያቸው አንድነት ላይ ተከፍቷል። የዚህ ዘመቻ አዝማች ሆኖ እየተንቀሳቀሰ ያለው ደግሞ “የሕዝብ አይን እና ጆሮ ነኝ” የሚለው በሻእቢያ የሚደገፈው ኢሳት ነው።
አቶ ግርማ ሰይፉ አንድነት በሽብርተኝነት ላይ ከኢሕአዴግ የበለጠ እንጂ ያነሰ አቋም እንደሌለው በግልጽ አስቅምጠዋል። ጸረ-ሽብርተኝነት እና ሽብርተኛ የሆነው የጸረ-ሽብርተኘንት ሕጉ የተለያዩ ነገሮች ናቸው። የአንድነት ፓርቲ በጸረ-ሽብርተኝነት ሕጉ ላይ ያለው አቋም ግልጽ ነው። የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት በሚል መርህ በተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎ እንቅስቃሴዎችን ባደረገ ጊዜ ዋና አጀንዳ አድርጎ አንግቦት የነበረው የጸረ-ሽብርተኝኘት ሕጉ እንዲሰረዝ በማድረጉ ላይ ነበር። በወቅቱ የአንድነት ፓርቲን ወክለው፣ ከነሽመለስ ከማል ጋር በጸረ-ሽብርተኝነት ሕጉ ዙሪያ ክርክር ያደረጉት፣ አቶ ሃብታሙ አያሌውም፣ በይፋ ሕጉ እንደማያስፈልግም መግለጻቸው ይታወሳል። በተመሳሳይ ሁኔታ አቶ ግርማ ሰይፉ ራሳቸው፣ በቅርቡ በፓርላማ ባደረጉት ንግግር በጸረ- ሽብርተኝነት ሕግ ስም መንግስት ህዝቡን እያሸበረ እንደሆነም አስረድተዋል። እንደዉም “ሽብርተኞች” እየተባለ ዜጎችን የማሰሩ ጎጂ ተግባራትን “መንግስታዊ ዉንብድና” ብለው ነው ያቀረቡት። እንደዉም ያለማገናን እንደ አንድነት ፓርቲ ይሄ ዜጎችን እያሸበረ ያለውን የጸረ-ሽብርተኝነት ሕግ የታገለ ድርጅት የለም።

ታዲያ ሁኔታው ይሄ ሆኖ እያለ፣ ቅንጣቢ በመያዝ፣ ብዙ ዋጋ በአገር ቤት እየተከፈሉ ያሉ ወገኖች ላይ፣ አሁን ኢሳት እንዳደረገው፣ አክብሮት በጎድለው መልኩ ጠጠር መወርወር የሚያስተዛዝብ ነው። በተለይም ኢሳት አላማው ምን እንደሆነ እንድንገነዘብ እያደረገን ነው። ትግላቸው ጸረ-ወያኔ ነው ቢሉንም ሌሎች ላይም ሳያነጣጥሩ እንዳልቀረም እያየን ነው።

ኢሳቶች በአቶ ግርማ ሰይፉ ላይ ያቀረቡት ከዚህ በፊትም አቶ ሃብታሙ አያሌውም ላይ አቅርበዉት ነበር። “ከአድማጮች የመጡልን ነው” በማለት አቶ ሃብታሙን ወያኔ ነው እስከማለት የተደረሰበትም ሁኔታ እንደነበረም ሁላችንም የምናስታወሰው ነው።

እንደኔ አስተያየት፣ አቶ ግርማ ሰይፉ የተናገሩት ነገር ምንም ስህተት አለው ብዬ አላስብም። ስህትት ሰሩ ቢባልም ደግሞ ብዙ ልንደነቅም አይገባም። ከፖለቲካ መሪዎቻችን ስህተቶች ሲሰሩ፣ ስህተቶችን አርመው፣ ከወደቁበት ተነስተው ጉዞ እንዲጀመሩ መደግፍና ማንሳት እንጂ ማብጠልጠል ነውር ነው። እንዲህ ስል አቶ ግርማም ሆነ ሌላ የፖለቲካ መሪ ተጠያቂ መሆን የለባቸዉም ማለቴ አይደለም። (በቅርቡ የአንድነት መሪ በነበሩት ኢንጂነር ግዛቸው ላይ እና የሰማያዊ መሪ አቶ ይላቃል ላይ ትችቶች እኔም አቅርቤ ነበር) ሆኖም ስንተችና ስንቃወም መረጃ ይዘን መሆን አለበት። ዉይይቶች ከተደረጉ፣ እዉነትን ይዞ፣ ሰፊ ጊዜ ተሰጥቶ፣ በአክብሮት መሆን አለበት። ኢሳት ለነ ዶር ብርሃኑ ነጋ ሰዓታት በየጊዜው ዓድማጮች እስኪሰለቻቸው ድረስ እንደሚሰጥ፣ ለአንድነቶች ወይም ለአንድነት ድጋፍ ድርጅት መሪዎች በቂ ጊዜ ቢሰጥ፣ ምናልባት ሕዝቡ ትክክለኛ መረጃ በሚገባ ሊኖረው ይችል ነበር። ኢሳቶች ግን ያንን አላደረጉም።

ሌላው የአንድነት ፓርቲ የአንድ ግለሰብ ፓርቲ እንዳልሆነም መታወቅ አለበት። አቶ ግርማ ሰይፉ አንድ የፓርቲው አንጋፋ ጠንካራ አመራር ናቸው። ሆኖም አንድነት ብዙ ዋጋ እየከፈሉ ያሉ ብዙ አባላትና ደጋፊዎች ያሉት ድርጅት ነው። በቅርቡ በመቀሌ፣ በአዳማ፣ በባህር ዳር፣ በአዋሳ ጽ/ቤቶቹን በአዲስ መልክ ከፍቶ ትልቅ ድርጅታዊ ሥራ እየሰራ ነው። በመጪው ምርጫ እሳተፋለሁ ብሎ በይፋ አዉጆ የምርጫ ዘመቻውን ጀምሯል። ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ጋዜጣውን አላትምም በማለቱ፣ የራሱ ማተሚያ ማሽን ገዝቶ፣ በር ሲዘጋ ሌላ በር አስከፍቶ፣ መልእክቶቹን ለሕዝብ እያቀረበ ነው።

ታዲያ ኢሳቶች የአንድነት ፓርቲ እንደ ፓርቲ ብዙ እንቅስቃሴዎችን ሲያደርግ ያልዘገቡ፣ አንድ የአንድነት አባል ተሳሳተ ብለው በብዙ ሺህ ዶላር የሚያወጣ የአየር ጊዜ ማጥፋት ምን ይባላል ?

ኢሳቶች አቶ ግርማ ሰይፉ ተናገሩት ካሉት በዘለለም አንድነት ለምርጫ እሳተፋለህ ማለቱን እየተቸ በይፋ እየተናገሩ ነው። ኢሳቶችም ሆነ ሌሎች አንድነት ለምርጫ እሳተፋለሁ ማለቱ ላይ ጥያቄ ማንሳታቸው ላይ ችግር የለኝም። የተሻለ አማራጭ ኖሯቸው፣ በአንድነት ፓርቲ ላይ ተቃዉሞ ቢያሰሙ ለምን ሊባሉ አይገባም። ለምን ሲቃወሙ ሌላ አማራጭ በማቅረባቸው። ነገር ግን ምንም አማራጭ ሳይኖራቸው፣ እነርሱም በባዶ ዉስጥ ሆነው፣ በፈታኝ ሁኔታ ዉስጥ ደፋ ቀና የሚሉት፣ እኔ አቶ ግርማ ሰይፉና አንድነቶች ላይ ጠጠር መወርወር ትንሽ አስቸጋሪ ነው። በዚህ ረገድ ቆም ብለው እንዲያስቡ እመክራለሁ።

በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ እምነት ያላችሁ፣ ህዝቡ ከተደራጀና ከተባበረ ለዉጥ ያመጣል የምትሉ፣ የጥላቻና የስሜት፣ የግትርነት ፖለቲካን ሳይሆን የበሰለ፣ የስለጠነ ፣ ሁሉንም ኢትዮጵያዊያን ያቀፈን ፖለቲካን የምትደገፉ፣ በሁሉም አካባቢዎች ህዝቡ ለፍትህና ለነጻነት ለማንቀሳቀስ ደፋ ቀና እያለ ያለውን ፣ ከሕዝቡ ጋር ያለውን አንድነትን ተቀላቀሉ፣ ደግፉ።

የአንድነት ፓርቲ አንጻራዊ ጥንካሬ ቢኖረውም ብዙ ድክመቶች አሉት። ድክመትን፣ አክብሮት ባለበት መልኩ እየጠቆምን፣ የአመራር አባላቱም ሲሳሳቱ እየገሰጽን፣ ካልሰሙም ተጠያቂ እንዲሆኑ፣ ከሃላፊነታቸው እንዲነሱ ግፊት እያደረግን፣ ፓርቲው አቅሙን እንዲያጎለበት ማድረግ ነው የሚጠበቅብን። እነ ከበደ ካሳና ኢቲቪ ትንሽ ነገር ባገኙ ቁጥር በአንድነት ልስይ ይጮሃሉ። እነ ሲሳይ አጌናና ኢሳቶች ደግሞ ኢዚያ ትንሽ ነገር ይዘው ብዙ የአየር ሰዓት ፈጅተው፣ አንድነትን በማጥላላት ይፈርጃሉ።

የአንድነት አመራር አባላት ከየአቅጣጫው ቀሥት እንደተመዘዘባቸውም ተርድተው ለነዚህ ቡድኖች ብዙ ቀዳዳ ላለመስጠት እንዲጠነቀቁ አጥብቄ እየመከርኩ፣ “ሥራችሁ ላይ በርቱ” እላቸዋልለሁ: የሚያወራው ፣ የሚተቸው መተቸቱን ዕና ማወራቱን አያቆምምና ለወሬ ቦታ አትስጡ እላለሁ።

በአገር ዉስጥና ከአገር ውጭ ያለን፣ በሚሊዮኖች የምንቆጠር ለዉጥ ፈላጊ ወገኖች፣ በግላችን የድርሻችንን ለመወጣት እንሞክር። ከሚሊዮኖች አንዱ እንሆን። እኔ አምነት አለኝ እያንዳንዳችን ከተነሳን ለዉጥ ማምጣት እንችላለን። አንርሳ፣ አቶ ግርማ ሰይፉ እንደ ዜጋ የድርሻቸዉን በአገር ቤት እየከፈሉ ነው። እኛም የድርሻችንን ለመከፈል እንዘጋጅ።

አቶ ግርማ አገዛዙ አፍንጫ ሥር ሆነው በፓርላማ እያደረጉት ያለው ለማወቅ ይችን ያዳምጡ፡

https://www.youtube.com/watch?v=9HffknkPwYw

ናትናኤል በርሔ (ኖርዌይ)

የኢትዮጵያ መንግስት(EPRDF) በ1988፣1992፣1997 እና 2002 ዓም አገር አቀፍ የምርጫ እንቅስቃሴ አድርጎዋል።
ሁላችንም እንደምናውቀው ላለፉት 24 ዓም በሞኖፖል ያስተዳደረ መንግስት ሲሆን በዚሁ አገዛዝ ዘመን በዘር፣በጎሳ፣በሃማኖት የመከፋፈል እያስተዳድረ ሲሆን በ 2002 ዓም ላይ በተደረገው የምርጫ ዘመን በፓርላማ በነበረው 547 የምርጫ ወንበር ውስጥ 545(99.6%) በብቸኝነት ያሸነፈ መንግስት ነው። በሚመጣው ዘመን 2007 ዓም እነሱ እንደሚሉን ከሆነ የምርጫውም ውጤት 11% ያሳድጉት እና 547 መቀመጫውን ይወስዱት ይሆን ? አሁን እንኳን ስለምርጫ ለመናገር ሳይሆን በአገራችን ውስጥ እየተፈፀመ ስላለው ዜጎች ከቀያቸው (መኖሪያ ) አካባቢ ሳይፈልጉ መፈናቀል፣ መሰወር ፣ የሰራ ዋስትና ማጣት ፣ሰብዓዊ ክብራቸውን ማዋረድ፣ያለበቂ ማስረጃ ማሰር፣ እና ሌሎችንም ምክንያቶች እየተጠቀመ የሚያደርሰው በደል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እና እየተስፋፋ በመሔድ ላይ ይገኛል። አንዳንድ ግዜ መንግስት በማን አለብኝ ያሰራቸውን ሰዎች ፍርድ በቤት ለማቅረብ መረጃዎችን አይኖራቸውም ስለዚህ ያለው አማራጭ እስረኞቹ እንዲናዘዙ ማድረግ ብቻ ነው።ለምሳሌ በኢትዮጵያ ወንጀል መቅጫ ህግ አንቀፅ 27 መሰረት አንድ ተከሳሽ ወንጀሉን ሰርቻለሁ ብሎ የእምነት ቃሉን እስከሰጠ ድረስ መረጃ ባይቀርብበትም እንኳን ተጠያቂ ይሆናል።

በ1997 እስር ቤት ውስጥ በድብደባ ህይወታቸው ካለፉ ግለሰቦች መሃከል ፣

1.ገድሉ አየለ ሁሉአንተ

2.ፀጋዮ አየለ ይግዛው
3.እርጋት(አርጋት) ጎበና ማሩ

የተባሉ ግለሰብ በደረሳባቸው ከፍተኛ ድብደባና ህክምና በመነፈጋቸው ህይወታቸው አልፎዋል።እንዲሁም ውቢት ሌንጋሞ የተባለች ነፍሰጡር ሴትም ክፉኛ በመደብደቧ ጽንሷ አጨናግፈውታል።

በቅርቡ በ2006 ዓም ዘመን ብቻ

1.ተስፋሁን ጨመዳ

2.ኒሞና ጥላሁን

3.ኑረዲን ሀሰን

4.አህመድ ነጃሺ
ቁጥራቸው በውል ያልታውቁ ዜጎች ለነፃነት በሚያደርጉት ትግል ዛሬም አሁንም እየሞቱ ይገኛል።

“ጠመንጃን ተገን አድርጎ በህዝብ ጫንቃ ላይ የተንሰራፋው ስርዓትና አራማጆቹ፤የህዝብን ሰላማዊ ኑሮ ለማተራመስ አማራጭ አድርገው እየተጠቀሙበት ያለው ስልት “ጠንካራ ናቸው

የሚሉዋቸውን” ተቃዋሚዎች ወደ ዘብጥያ መወርወር ሆኗል”
የኢሕአግ መሰረታዊ ዓላማም ወታደራዊ ሃይሉን መከታ አድርጎ በሕዝብ ጫንቃ ላይ በጉልበት የተጫነውን የወያኔ አገዛዝ በተባበረና በሁለገብ የትግል ስልት ለሕዝብ ወሳኝነት እንዲበረከክ ማድረግና ከአንድነትና ከዴሞክራሲ አንፃር ሀገሪቱ የተደራጀ ሃይል በማጣቷ የተፈጠረውን ክፍተት ለመሙላት ትግሉ ያለው መራራነት ግልፅ ቢሆንም አማራጭ ለዚህም መፍትሔው በአንድነት እጅ ለእጅ ተያይዘን ላንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ገዥውን መንግስት ከስልጣን ማወረድ ነው።ህዝቦችን በዘር፥ በብሄር፥ በቋንቋ፥ በሀይማኖት፥ በቀለም፥ ብሎም በጎጥ እንዲለያዩ ማድረግና ክፍተኛ የጥላቻ ፖለቲካ ቅስቀሳ በህዝቡ ዘንድ ማሰረጨት፥፥ እርስ በእርስ እንዳይስማሙ፥ አብረው እንዳይኖሩ፥ አንድንት እንዳይፈጥሩ፥ በህብረት ማህበራዊና ፖለቲካዊና እኮኖሚያዊ ችግሮቹን እንዳይፈቱ፥ የሀገር ውስጥና የውጭ ጥላቶቹን ለመታገል አቅምና ስምምነት እንዳያጎለብቱ በዘር ፖለቲካ እንዲወጠሩ ማድረግ፥ ከእያንዳንዱ ብሄረሰብና ሀይማኖቶች ለሆዳቸው ያደሩትን ጥቂት ግለሰቦችን ቆንጥሮ እምነትህ ባህልህ ጥቅምህ ተከብሮልሀል ብሎ በህዝብ ላይ መሳለቅ።

“ለህዝብ ዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ በጣም አስፈላጊ የሆኑ ለምሳሌ በሰባዊ መብት፥በመልካም አስተዳደር፥በህግ የበላይነትና የመሳሰሉ ጉዳዮች ላይ የኢትዮጵያ ህዝብ መጥነኛም ሆነ ጥልቅ ግንዛቤ እንዳያገኝና እንዳይኖረው ተግተው በመስራት ህዝቡ በዲሞክራሲያዊ ስርአቱ ግንባታ ላይ ምንም አይነት ተሳትፎ እንዳይኖረው ማድረግ፥፥ ስለ ሰባዊ መብት መልካም አስተዳደር የህግ የበላይነትን ለህዝቡ በማስተማርና በማስረፅ ላይ የተሰማሩትን መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፥ ነፃ ጋዜጦች፥ የራዲዮና የቴሌ ፕሮግራሞችን ሆን ብሎ የተለያዩ አፋኝና ሰንካላ (ሰላማዊዮቹንና የብዙሀኑን መብት የሚያቀጭጩ የሌቦችንና የጥቂቶችን ቡድኖችን ስልጣን የሚያፋፋ) ህጎችንና መመሪያዎችን አውጥቶ ለህዝቡ እንዳይደርሱ ማድርግ በተጨማሪም በከፍተኛ ወጪ በማፍሰስ ከሀገር ውጨ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚያስተላልፉዋቸውን ጋዜጦች፥ የራዲዮና የቴሌ ፕሮግራሞችን ማፈንና ከነዚህም ድርጅቶች ጋር የሚሰሩትን ግለሰቦች ኮተት የሆነ የውሸት ክሶች በመደርደር በአሸባሪነት እየከሰሰ ህዝቡ መብቶቹን እንዳያውቅና እንዳይጠቅም አድርጎዋል” የነፃ ፕሬስ ጋዜጠኞች ነፃነት “በእርግጥ ሀሳብን በነፃነት መግለጽ አሸባሪነት ከሆነ፤”አሸባሪዎች”ተባሉትን ጋዜጠኞች ብዕር አንስተን ጥቁር ሽብር ያፋፈመውን ወያኔ ኢህአዴግን በሽብር ማንቀጥቀጣችን በእርግጠኝነት የሚቀጥል ይሆናል” ሲሉ የኢትዮጵያ ነፃ ፕሬስ ጋዜጠኞች ማህበርና በስደት ላይ ያሉ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ከዚህ ቀደም ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል። Article 19 ማንኛውም ሰው ነፃ ፕሬስ በነፃነት የማንሸራሸር መብት አለው ብለው ያምናሉ።በ አፍሪካ ካሉት ጨቋኝ አፋኝ ይሉት አገራት ግን ይህን የመሰለ መብት ለመተግበርም ሆነ ለመፈፀም ፈቃደኝነት ካለመታየቱም በተጨማሪ “በሽብርተኝነት ስም” እየፈፀባቸው ያለውን ግፍና በደል አገርን ጥሎ ለመሠደድ ያበቃቸውል።

በአሁኑ ጊዜ በትንሹ ከ250 በላይ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች በስደት ላይ እንደሚገኙ መረጃዎች የሚያሳዩ ሲሆን ይህን ያህል ብዛት ያላቸው ጋዜጠኞች ከአገር በማሰደድ ኢትዮጵያ ከዓለም የመጀመሪያዋ አገር እንደሆነች፤ ዓለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተንከባካቢ ድርጅት(ሲፒጄ) በቅርቡ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።

በ2014 እአአ አሜሪካ ዲፓርትመንት ኦፍ እስቴት ዘገባ ከሆነ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አጠባበቅ ላይ ያላትን አያያዝ ከጊዜ ወደ ጊዜ በጣም እያስቆለቆለ እና እየባሰበት በመወረድ ላይ ይገኛል።በዘገባም ላይ ቁጥር ስፍር የሌላቸውን ጉዳዮችን ፌደራል ፖሊስና የፀጥታ ቡድን አባላት በተናጠል፣ በቡድን በማድረግ ግለሰቦችን ከተፈጥሮ ውጭ ህገወጥ ግርፋት፣እስራት፣መግደል ይፈፀማሉ።ያለ በቂ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለእስራት መዳረግ የግለሰቦችን እና የቡድን መብት መጣስ፣ጋዜጠኞች፣ብሎገሮች እንዲሁም የመጽሔት አታሚዎችን እና ባለንብረቶችን ሀሳብን በነጻነት የመግለፅ መብቶችን መንፈግ።የመሰብሰብ መብት በተቃዋሚ ፖርቲዎች ላይ የስልጣን ጉልበት በሀይል በመጠቀም በፀጥታ ሀይሎች እና በፌዴራል ፖሊስ ተፅእኖ በመፍጠር በመበጥበጥ ሊገኙ ይችላሉ በሚባሉ ነገሮች ላይ አፍራሽ ሃሳቦችን በመፍጠር የመንግስት ሠላዮች አብሮ በማስገባት ብጥብጥ ሁከት መፍጠር ስራየ ብሎ ተያይዞታል።እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሁለተኛ አለም የሚኖሩ ህዝቦች ጨቋኝ መንግስት ዜጋዎቹን በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር (human traffiking ) የመጀመርያ መጨረሻው ነው።

ፀረ ሽብር ህግ በመንግስት ህግ ሆኖ በወጣበት ቅርብ አመታት ጊዜያት ብዙዎችን ለእስራት፣ግድያ እንዲሁም በውል በቁጥር ለማይታወቅ ዜጋ ለስደት ዳርጎታል።እንደ ሰብዓዊ መብት ተማጋች (human Right Watch) እምነት ሀሳብን በነፃነት የመግለጽ consisted to express their right to freedom of expression ይህም ማለት ህጉ ምን ያህል አፋኝ እንደሆነ ለመጥቀስ ይክል በትንሹ March 2011-December 2011 ብቻ በዚሁ ወራቶች 108 የፖለቲካ አባላት አመራር እንዲሁም 6 ጋዜጠኞችን ለእስራት የዳረገ አፋኝነቱን ያመለክታል።አንድ የአንጎላ ጋዜጠኛ እንዳለው ከሆነ በኢትዮጵያ ሀሳብን በነጻ በመግለፃቸው ምክንያት በገፍ ወደ እስር ቤት ሲወረወሩ ህብረቱ ዝምታን መምረጡ እጅግ አሳፋሪ ነው ሲል ተናግሮዋል። አያይዞም አንጎላዊ ጋዜጠኛው ራፋየል ሲነገር ጋዜጠኞች በእስርና በእንግልት እየተሰቃዩ ባለበት ሁኔታ የህብረቱ አዲስ አበባ መቀመጥ አስመሳይነት ነው ብሎ አክሎዋል 53 አገሮችን የሚወክለው የአፍሪካ ህብረት ለሰብአዊ መብትና ለግልጽነት ቀርጠኛ መሆኑን ይግለፅ።አፍሪካዊያን ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ ውስጥ በእስር ለሚንገላቱ ለሞያ አጋሮቻቸው መቆርቆር አለባቸው።ይህ ሁሉ በደል እየተፈፀመ ባለበት ሁኔታ ህብረቱ ምንም ማድረግ ካልቻለ የ አፍሪካዊያን ባለቤት ሁኔታ ህብረቱ ምንም ማድረግ ካልቻለ የ አፍሪካዊያን ጋዜጠኞች የህብረቱ መቀመጫ በሰብአዊ መብት አያያዝ መልካም ስም እና ዲሞክራሲ መብቶችን ወደ ሚከበርበት አገሮች መዘዋወር እንዳለበት ዘመቻ መጀመር አለባቸው ብሎዋል።

የ ፖለቲካ ነፃነት ስንል በፖለቲካ ለህብረተሰብ ይበጃሉ ይጠቅማሉ እንዲሁም ለአገሪቱ ካለችበት ብሔራዊ ጥቅም የተሻለ የተለወጠ የእድገት ለውጥ ለማምጣት የሚከናወንበት መድረክ ማለት ነው።በእኛ አገር ግን ይህን የመሰለ ፖለቲካን በነፃነት ለማራመድ ካልታደሉት አገሮች ተርታ ትመደባለች።የፖለቲካ አባል ወይም ደጋፊ መሆን ማለት የተገላቢጦሽ በገዢው መንግስት መፈረጅ ነው።ለዚህም ምሳሌ አስረጂነት የአንድነት ዲሞክራሲና ፍትህ ፣የሰማያዊ ፖርቲ፣የግንቦት 7 አመራርና ሌሎችም አባላት ላይ እየተደረገ ያለው ነገር ለዚህ ሁሉ አስረጂ ነው።

በኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች የመብት ገፈፋ የድብቅ እስር ቤቶች ውስጥ ከ357 እስር ቤቶች በላይ ይገኛል ከዚህ ውስጥ ዴዴሳ፣ጦላይ፣ታጠቅ፣ብር ሸለቆ፣ዝዋይ፣ብላቴ፣ሰንቀሌና በሌሎችም ማረምያ ቤቶች 37,000 በላይ ሰዎች የፖለቲካ እስረኞች ሆነው በየእስር ቤቶ እየተሰቃዩ ይገኛል።

የሲቪክ ማህበራት ግንኙነት በኢትዮጵያ ውስጥ ለረጅም ዘመን ቁርኝነት ከነበራቸው መሰል ማህበራት አንዱ ነው።እነዚህ ማህበራት የበጉ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት ኤጄንሲ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት አዋጅ 2009 እኤአ ከወጣው አዋጅ ማህበራትን የሚሰጡትን አገልግሎት በማፈንና ከአገልግሎት ውጭ ከማድረጉም በላይ የብዝሀን ህብረተሰብ ተጠቃሚነት አሳጥቷል።ከዚህም አፋኝ አዋጅ የሲቪክ ተቋሞችን ሊገኝ የሚችሉን የአለም አቀፍ መብቶችን፣የሰብአዊ መብት፣የሴቶች መብት፣የህፃናት መብት፣በህገመንግስታዊ ስም የሚፈጠሩ ግጭቶችን ለመፍታት ለማስታረቅ ከመርዳታቸውም በላይ የሰውን መብት ለማስከበር ይረዳሉም ይጠቅማሉ።ያለመታደል ሆኖ የሲቪክ ተቋም የዚሁ አካል ተተቂም ለመሆን ቻለ።

ከቀያቸው በልማት ስም ማፈናቀል የተለመደ ሆን ተብሎ የሚፈፀም ድርጊት ነው።አንድን አካባቢ በልማት ስም ሲፈናቀሉ ዘርን(ብሔር) መከታ ያደረገ ነው። መሰረተ ልማት የሚፈለግን አካባቢ በመጀመሪያ ለህብረተሰቡ ፍላጎት መሟላት የሚገባቸው መሰረታዊ ስራዎችን መስራት ተገቢ ነው።ከክልሉ የሚነሱ የጤና፣የትምህርት ቤት፣የውሀ መጠጥ፣በመሠረተ ልማት ተጠቃሚ መሆን አለበት።ማፈናቀል ማለት የህብረተሰቡን የማህበራዊ ኑሮ በማናጋት ህዝብን ወዳልተፈለገ ስደት፣ለጎዳና መዳረግ ነው።ለዚህ ሁሉ ማሳያ ይሆን በአለም አቀፍ ያለን ደረጃ እንመልከት።

-2009-2012 Global Competives index Ethiopia 118 ከ 133

-2009 Global Peace index Ethiopia 128 ከ144

-2011Corruption Perceptions index Ethiopia 120 ከ 182

-2012Human Developemet index Ethiopia 173ከ187

-2014 Global Slavery Index Ethiopia 71 ከ 167

-2014ReporterWitthoutBoarder Index Ethiopia 143 ከ 180

*ሰብአዊ መብቶቻን ለመመለስ የግድ ልማታዊ መሆን አየጠበቅብንም መብታችን ይመለስ።

*ሰብአዊ መብቶችን በመጣስ በማንኛውም መልኩ የስልጣን ጥምን ማራዘም አይቻልም።

ቸር እንሰንብት።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !
አስተያየትለመስጠት:- [email protected]

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የፀረ ሽብሩ አዋጅ እንዲሰረዝ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎች ከማድረግ ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ እንቅስቃሴ እንዳደረገ የሚታወቅ ነው፤ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት እንቅስቃሴም አንዱ አካል የፀረ ሽብር አዋጁ ይሰረዝ የሚል ነው። ለዚህም አባላቱንና በርካታ የተለያዩ የህብረተስብ ክፍሎች ፊርማ አሰባስቧል። አንድነት ከመጀመሪያው ጀምሮ “ፀረ ሽብር አዋጁ እራሱ አሸባሪ ህግ ነው” ብሎ አቋም ተንቀሳቅሷል፤ በዚህም […]

የአማራ ንቅናቄ ሻእቢያ አመራሮቼን አግቶ ሰውሮብኛል ሲል በድጋሚ ከሰሰ(ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ)
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Eritrea‬ ‪#‎AmaraForce‬ ‪#‎Ginbot7‬ ‪#‎EPPF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬
ኤርትራ ውስጥ ተቀምጦ በትጥቅ ትግል ነጻነት ይገኛል ብሎ ስለማያስብ ወሳኝ ሃይሉን ከኤርትራ ያስወጣው አማራ ንቅናቄከማንም አስመራ ከመሸገ ድርጅት ጋር ውህደትም ሆነ ትብብር አለመፍጠሩን እና ከሻእቢያ ቁጥር ውጪ ካልወጣን በስተቀር ውህደትም ይሁን አስመራ ተቀምጦ የኢትዮጵያ ህዝብ ነጻነት አይታሰብም ሲል ተደምጧል::
የኤርትራ መንግስት በህገወጥ ሁኔታ ያገታቸውን እና የስወራቸውን ታጋዮቻችንን በአስቸኳይ እንዲለቅ ሲል የአማራ ንቅናቄ ጠየቀ:: የአማራ ንቅናቄ የሚከተሉት በሻእቢያ አመራሮቹ ታፍነው ተወስደዋል ሲል በድጋሚ አስታወቀ::በዚህም መሰረት:
1ኛ – ታጋይ ዳዊት ተሰማ የድርጅቱ ም/ሊቀመንበር እና የፖለቲካ ጉዳዮች ሃላፊ
2ኛ – ታጋይ መላኩ ውብነህ (ሳሚ) የድርጅቱ የትምህርት እና ስልጠና ሃላፊ
3ኛ – ታጋይ ጌትነት አድማሱ (ጃናሞራ) የሻምበል አዛዥ
4ኛ – ታጋይ አስማማው ሙሃባው የሎጀስቲክ እና አቅርቦት ሃላፊ
5ኛ – ታጋይ መሳይ ጥላሁን (ዳሞት) የሻምበል አዛዥ
Image

Image

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ከአስገደ ገ/ስላሴ
Image
የህወሓት መሪዎች ከ40 ዓመት በፊት ጀምረው ለህወሓት መሪዎች የሚቃወም ወይም ደግሞ ከነሱ የበለጠ ሃሳብ የሚያመነጭ ፓርቲም ሆነ ግለሰብ በውስጣቸው ሳይቀር ካለ ለሚፈልጉትን ዓላማቸው ያሰጋናል የሚሉትን ሁሉ በጠላትነት ደረጃ በማስቀመጥ ያላቸው ልዩነት በክብ ጠረቤዛ በውይይት በመፍታት ፈንታ በኢትዮዽያ የነበሩ የደርግ ተቃዋሚዎች ኋላም ለህወሓት መሪዎች ለተቃዋሚ ኃይሎች ጦርነት በማወጅ ከሁሉም ጋር በጦርነት ፈቱት::

በጦርነት ከጠፉ ፓርቲዎች ለመጥቀስ ለትግራይ ነፃ አውጪ ድርጅት TELF ጋድሎ ሓርነት ትግራይ ጠረናፊት ኮሚቴ የኢትዮዽያ ዲሞክራሲያዊ ሕብረት (ኢዲህ) ለኢህአፓ ለዓፋር ነፃ አውጪ ግንባር (ጉጉመ) ለኦነግ ለአብነግ በደቡብ ለነበሩ ፓርቲዎች ለቅንጂትና ለሌሎች አጠፉ::

ይህ የማጽዳት ስትራተጂ በመቀጠል ለህወሓት ኢህአደግ የሙጡኝ ብሎ በስልጣን ለዘልዓለም ለመኖር እንቅፋት ሊፈጥሩልኝ ናቸው ብሎ የሚገምታቸው የመድረክ አባል ፓርቲ የነበሩ እነ አንዳለም አራጌና ሌሎችም በቅርብ ደግሞ የአንድነት የሰማያዊ ፓርቲ የሚኢአድ የኦሮሞ ፓርቲዎች የዓረና ፓርቲ አሸባሪ ናቸው በማለት ለ2007 ዓ/ም ሃገራዊ ምርጫ ሾልከው ገብተው በፓርላማ መድረክ ሊገቡ ይችላሉ ብሎ የሚገምታቸው ጦርነት ባያውጅም ከጦርነት የባሰ ሽብርተኝነትን በመፍጠር በመላው የሃገራችን ክልሎች የሚገኙ የሰላም ታጋይ ወጣት ሙሁራኖች ጋዜጠኞች የማሕበራዊ ድህረ ገፆች ፀሐፊዎች በቃሊቲና በቅሊንቶ ወህኒ ቤቶችና በማእከላዊ የደህንነት ምርመራ አጉሮዋቸው እያሰቃያቸው ይገኛሉ:: ይህ ተግባር ከ 4 ወር በፊት በአንድነት በሰማያዊ በዓረና ፓርቲዎች ወጣት የሙሁራን አመራር ታስረዋል ተገርፈዋል ተመሳሳይ እርምጃ ወጣት ሙሁራኖች ቅስማቸው እንዲሰበር ለማድረግ ነው:: እንደዚህ ዓይነት ተግባር የሚያሳየው የህወሓት መሪዎች ለ40 ዓመታት ይዘውት የመጡ የሥራ ልምድ ስልጣንህ እድሜ እንዲኖረው እንቅፋት ሊሆን ይችላል የሚባለው አስቀድመህ ማፅዳት ከሚል ፀረዲሞክራሲ ስትራተጂ የመነጨ ፖሊሲ ነው:: እንደዚህ ዓይነት አሰራር የህወሓት መሪዎች መለያ ባህረያቸው ነው::

ኢህአደግ በዚሁ በ40 ዓሙቱ ይከተለው ያለው አሰራርም ለመጪው የ2007 ዓ/ም ምርጫ ተወዳዳሪ ሆኖው ለማሸነፍ ወይም ደግሞ ብዙ ተቃዋሚ አባላት ወደ ፓርላማ ሊገቡ ይችላሉ ብሎ ታሳቢ በማድረግ የህዝብ ነባራዊ ሁኔታ ስልአሰጋው ሃቀኛ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ናቸው የሚሉዋቸው የነ አንድነት ሰማያዊ ፓርቲ መኢአድ መድረክ የወጣት አመራርና ጠንካራ አባላት ያሉዋቸው ናቸው::

ስለዚህ እነዚህ ፓርቲዎች ጠንካረዎች በመሆናቸው አስቀድመን ማፅዳት አለብን አሉ:: ለዚሁ እርምጃ መውሰድ ሽፋን ይሆናቸው ዘንድ ወንጀል እየለጠፉ ደረቅ ወንጀል ፈፅመዋል፣ ሕገ መንግስት ጥሰዋል፣ አሸባሪዎች ናቸው በማለት የኢትዮዽያ ወህኒ ቤቶች በወጣት ፖለቲከኞች ተመልተዋል::

የህወሓት መሪዎችና አጋሮቻቸው በሰላም ታጋዮች ላይ እየወሰዱ ያሉ እርምጃ የህዝብ ፍላጎት በፋሺስታዊ እርምጃ በመግደል በማሰር በመግረፍ እንደማይቀለበስ ደርግ የሃገራችን ሃብትና የሰው ኃይል ወደ ጦርነትና ጭፍጨፋ አሰማርቶ የአፍሪካ ጎብለል እየተባለለት በህዝቦች የተባበረ ክንድ እንደተንኮታኮተ የቅርብ ጊዜ ትዝታ እያላቸው ተመሳሳይ የደርግን ፋሺስታዊ ተግባር ተከትለው ሁለተኛ ስህተት መፈፀማቸው አሳዛኝ ክስተት ነው::

እነዚህ ሰዎች 40 ዓመት ሙሉ በዲሞክራሲ ኃይሎች ያደረሱትን ፀረዲሞክራሲ የማፅዳት ዘመቻ ቢታቀቡ ለራሳቸውና ለህዝባችን ይበጃል::

ዓለማቀፉ የአትሌትክስ ፊደሪሽኖች ማኅበር «IAAF» የዓመቱን የዓለም ኮከብ አትሌቶች ምርጫ ትናንት ምሽት ሞናኮ ላይ ባካሄደዉ ልዩ የሽልማት ሥነ-ስርዓት ላይ ይፋ አድርጎአል። ኢትዮጵያዊትዋ አትሌት ገንዘቤ ዲባባ በዉድድሩ ለእጩነት ቀርባ የነበረ ቢሆንም የኮከብነቱን መዕረግ ሳታገኝ ቀርታለች።

የጀርመኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር የጀርመን የቅርብ አጋር የሆነችዉን አፍሪቃዊት ሃገር ደቡብ አፍሪቃን ጎብኝተዋል። በደቡብ አፍሪቃ የጀርመኑ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የኤኮኖሚ አለመመረጋትና ደካማ ጎኖች አሉት በሚል ስጋት ላይ በመዉደቁ፤ የጀርመን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፍራንክ ቫልተር ሽታይን ማየር ላይ ከፍተኛ ተስፋ ተጥሎአል።

Image
አንድነት የፀረ ሽብር አዋጁ ተቀብሎትም አያውቅም፤ አይቀበለውም!
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎UDJ‬ ‪#‎Blueparty‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ
አንድነት በፀረ ሽብሩ አዋጅ ላይ የተለየ አቋም እንደያዘ ተደርጎ እየቀረበ ያለው አሉታዊ ቅስቀሳ መሰረት የሌለው መሆኑን እንዲታወቅልን እንፈልጋለን።

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የፀረ ሽብሩ አዋጅ እንዲሰረዝ በተለያዩ
የሀገሪቱ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎች ከማድረግ ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ እንቅስቃሴ
እንዳደረገ የሚታወቅ ነው፤ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት እንቅስቃሴም አንዱ አካል
የፀረ ሽብር አዋጁ ይሰረዝ የሚል ነው።

ለዚህም አባላቱንና በርካታ የተለያዩየህብረተስብ ክፍሎች ፊርማ አሰባስቧል። አንድነት ከመጀመሪያው ጀምሮ “ፀረሽብር አዋጁ እራሱ አሸባሪ ህግ ነው” ብሎ አቋም ተንቀሳቅሷል፤
በዚህም ሂደት በመቶዎች የሚቆጠሩ አባላትና አመራሮች ለእስርና ለእንግልት ተዳርገዋል፡፡
አሁንም ቢሆን ፓርቲያችን አንድነት በሀገራችን አምባገነናዊ ስርዓት እስኪወገድ
ድረስ አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፍል ዝግጁ የሆኑ አባለት ያሰለፈ ፓርቲ
ነው፡፡

በመሆኑም፤ ይህ አዋጅ በገዥው ቡድን እየተጠቀሰ ወደ ወህኒ ቤት እየተወረወሩ
ያሉት ዜጐች የህሊና እስረኞች ናቸው ብለን እናምናለን። በዚህ ምክንያትም ነው
እነርሱን የሚያስታውስ “የሚሊዮኖች ድምፅ ለህሊና እስረኞች” የሚል የአንድ
ሳምንት ዘመቻ አውጀን እየተንቀሳቅስን ነው ያለነው።

በአንዳንድ ወገኖች አንድነት በፀረ ሽብሩ አዋጅ ላይ የተለየ አቋም እንደያዘ ተደርጎ
እየቀረበ ያለው አሉታዊ ቅስቀሳ መሰረት የሌለው መሆኑና ፓርቲ በፀረ-ሽብር
አዋጁ ላይ ያለው አቋም አሁንም ያልቀየረ መሆኑን እንዲታወቅልን እንፈልጋለን።
አንድነት አሁንም ቢሆን በፖለቲካ አመለካከታቸው የታሰሩ ዜጎች በአስቸኳይ
መፈታት እንዳለባቸው ያምናል፤ የህሊና እስረኞች እንዲፈቱና ዴሞክራሲያዊ የሆነ
የስርዓት ለውጥ እንዲመጣ ትግሉን አጠናክሮ ይቀጥላል።

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ አንድነት ፓርቲ
ህዳር 13 ቀን 2007 ዓ.ም.

ተቃዋሚዎች – ግብታዊነት እና የሆያሆዬ ፖለቲካ መቆም ያለበት ጉዳይ ‪#‎Ethiopia‬
ከመጠላለፍ ከወሬና ሃሜት ከሴራና ደባ ይልቅ እስትራቴጂ ያለው የፖለቲካ መስመር መከትል ወሳኝ ነው::
‪#‎UDJ‬ ‪#‎Blueparty‬ ‪#‎AEUP‬ ‪#‎Medrek‬ ‪#‎Freedomforfairelection‬ ‪#‎Election2007‬
ሃገሪቷ ህገ መንግስት አላት ቢደሰኮርም በስርኣት አልበኞች እየተጣሰ ህግ በህግ እየተሻረ እና ባለስልጣናት እየሸረሸሩት አማራጭ የፖለቲካ አመለካከቶች እና አስተሳሰቦች እንዳይንሸራሸሩ እና እንዳይወዳደሩ በማድረግ በህግ የተረጋገጠውን የብዙሃን የፓርቲ ስርኣት እንዳይሰፍን እንቅፋት ቢሆኑም ይህ ደሞ ከስርአቱ አምባገነንነት ጎን ለጎን የተቃዋሚዎች ድክመት ታይቶ የሚወሰድ እርምጃ ነው:: ደህንነቱ ሰራዊቱና ሚዲያው ምርጫ ቦርዱ ህዝባዊ ባልሆኑበት የአንድ ፓርቲ ወገንተኛ እና አገልጋይ በሆኑባት ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሃዊ እና ነጻ ምርጫ አለ የሚል እምነት በፍጹም የለኝም:: ስለወያኔ ምርጫ እና በምርጫው ስለመሳተፍ የፓርቲዎቹ መብት ቢሆንም ሕዝቡ እምቢኝ ብሎ አደባባይ እንዲወጣ ለማድረግ በጋራ እንዲሰሩ ይህንን ለመናገር እወዳለሁ:: Minilik Salsawi

ብቁ እና ጠንካራ የፖለቲካ ፓርቲ አለመገኘቱ -የአገር ጉዳይ የአንድ ሰሞን ሆሆይታ እና ትኩሳት ተከትሎ ማውራቱ በፖለቲካ ሴራ እና ጠልፎ መጣል አባዝ የተሞሉ -ፖለቲካ የትርፍ ሰአት ስራ- መሆኑ ያልበሰሉ ስሜታዊ እና የፖለቲካ ስልታዊ እውቀት ያሌላቸው በፓርቲዎች ዙሪያ መሰባሰባቸው – በሚገባ የተደራጀ፣ አቅሙን እያጎለበተና ለሕዝቡ የተሻለ አማራጭ የሚያቀርብ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅት አለመኖር የፓርቲዎቹ አባላት እና ካድሬዎች አንድ ስትራቴጂ ሳይኖራቸው በነፈሰበት እየነፈሱ በጥቂት ድላሮች እየተሽከረከሩ አቧራ ከማጨስ ውጪ አንድ ባልፈየዱበት ሕዝባዊ እምቢተኝነትን ለመፍጠር በሚደረገው ሩጫ ውስጥ ሆን ተብሎ በሚፈጠረው መንቀራፈፍ የወያኔን እድሜ ማስረዘማቸው በጎሳ ፖለቲካ የሚናጠው የዲያስፖራው ዶላሮች የሚፈጥሩት ግብታዊ ተጽእኖዎች በኢትዮጵያ የሚፈለገውን ለውጥ አለማምጣቱ የታወቀ ጉዳይ ነው::ሰበብ የማያጡት ተቃዋሚዎች ይህንን ማድረግ ያልቻልነው ወያኔ እንዳንጠናከር እያዳከመን እያንገላታን እያሰረን ነው ቢሉም ይህንን አሰራር የወያኔው ጁንታ እንዲቀይር መስዋትነት ለመክፈል ምንም ያደረጉት ነገር የለም::

በእርግጥ የወያኔው ጁንታ በፖለቲካ ድርጅቶች ላይ ከፍተኛ ጫና በማድረግ ድርጅቶቹ እንዲቀጭጩ የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ሚናውን እየተጫወተ ነው:: ሆኖም ግን ተቃዋሚዎች ከታጋይነት ይልቅ ባለፈ ታሪክ የመኮፈስ- እርስ በእርስ የመወቃቀስ- ያለፉትን ስርኣቶች የመናፈቅ-ህዝብን በታሪክ ስም ለመደለል መሞከር-ከመስዋትነት ይልቅ ለጥቅም መገዛት-መረጃ መሸጥ -ለስልጣን መጓጓት የመሳሰሉት ድክመቶች ያሉባቸው ሲሆን ስሜታዊ እና ያልበሰሉን ሰብስቦ ቲፎዞ በማድረግ መንጠራራትም ያልቀረፉት ችግራቸው ነው::የወያኔ ተጽእኖ እና ጫና እዳለ ድርሻው ሳይካድ መጀመሪያ ተቃዋሚዎች ራሳቸውን ማጽዳት ይጠበቅባቸዋል::በውስጣቸው የሚታየውን ችግር ቢያድበሰብሱትም በአደባባይ እያየነው ያለ ጉዳይ ነው፡፡

አንድ ፓርቲ ከተለመደው ስልት ወጥቶ በአዲስ ስትራቴጂ ራሱን ሲገነባ ከፓርቲው ውጪ ያሉ ስለ ፓርቲው ምንም አይነት እውቀቱ እና ግንዛቤው የሌላቸው አባል ያልሆኑ የጠልፎ መጣል ኋላቀር ፖለቲካ ተጠቅመው ፖለቲካው አዲስ ባህል እንዳይኖረው ለመጠላለፍ እና ለማልፈስፈስ ትራካቸው ላይ ከመሮጥ አልፈው ከሴራ ፖለቲካ፣ ከሀሜት፣ ከወሬ አውጥተን መሬት በረገጠ፤ በእስትራቴጂ የሚመራ እውነተኛና ዘላቂ ፖለቲካዊ ምህዳር እንፈጥራለን ያሉት ፓርቲዎች ለማክሸፍ እየተራውጡ ነው። የአንድ ወቅት ሆያሆዬ በየጊዜው በህዝቡ ላይ የፈጠረው አጉል ተስፋ ህዝቡ የፈጠረው ተስፋ መቁረጥ በዓይናችን እያየን ነው፤ ይህ ሁሉ የመጣው ፖለቲካው በስልትና በእስትራቴጂ ሳይሆን በግብታዊነት የሚመሩ ፖለቲከኞች በመብዛታቸው ነው።

ተቃዋሚዎች ራሳቸው ቆራጦች፣ ጠንካሮች፣ ቅኖችና ለመስዋዕትነት ዝግጁዎች ቢሆኑ ኖሮ ከዚህ በላይ የተጠናከሩ ይሆኑ ነበር፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከባድ እና ሊቃለል እንኳን ያልቻለ የመንግስት ጫና ….ተቃዋሚ ፓርቲዎች በውስጣቸው በተሰገሰጉ የወያኔ ሰላዮች የታጠሩ ናቸው::ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአንድነት ችግር ….ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአደረጃጀት ችግር …ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአመለካከት ችግር …ተቃዋሚ ፓርቲዎች የውስጥ የዲሞክራሲ ችግር…..ተቃዋሚ ፓርቲዎች የደጋፊና የአባል ብዛት ችግር ….ተቃዋሚ ፓርቲዎች የፋይናንስ አቅም ችግር … ተቃዋሚ ፓርቲዎች የፖለቲካ መስመር፣ የስትራቴጂና የታክቲክ ችግር አለባቸው፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ችግሮችን የሚፈቱበት መንገድ ራሱ ችግር አለበት፡፡

ተቃዋሚዎች ከዚህ በላይ ለተተቀሱት ነገሮች አትኩሮት መስተት እና ማስተካከል አለባቸው ስሜታዊነት እና የሆያሆዬ ፖለቲካ መቆም ያለበት ጉዳይ ነው::በውስጣቸው ያለውን አንድነት ማጠናከር እና የስርኣቱን ተላላኪዎች ማስወገድ ይጠበቅባቸዋል:: የአደረጃጀት መዋቅራቸውን ማስተካከል በበሰሉ እና ወደፊትን ግብ በሚያደርጉ ጠንካራ እና ብቁ ፖለቲከኞች መታጠር አለባቸው:: አመለካከታቸውን ካረጀ እና ከታሪክ ምርኩዝነት አውጥተው በሰለጠነ የፖለቲካ አስተሳሰብ ራሳቸውን ማስተሳሰር እና አማራጭ ሃሳቦችን በማሸራሸር ጠንካራ ብሄራዊነት መፍጠርና ለላሸቀው የዲያስፖራው ፖለቲካ ፊት አለመስጠት ስለ ፖለቲካ እውቀት ያሌላቸው ሰዎች በደመነፍስ ፖለቲከኛ እየሆኑ መምጣት የፖለቲካ ስትራቴጂ እና ታክቲክ እንዳይኖር አድርጓል:: ስለዚህ እነዚህ ጉዳዮች በጥራት እና በአጽንኦት አትኩሮት ከተሰጠባቸው ትግሉ ሊያብብ ይችላል:: ከዚህ ውጪ አሁን ባሉበት ሁኔታ ተቃዋሚዎች ከቀጠሉ የወያኔን እድሜ ከማስረም ዉጪ ምንም ፋይዳ የለውም::‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

Image

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

የሰብአዊ መብት ጉባኤ ፤ ሰመጉ ፣ ከአውሮፓ ህብረት ሲቪክ ማሕበረሰብ ጋራ በመተባበር ከኢትዮጵያ ለሥራ ፍለጋም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ሳውዲ አረቢያ እና ምስራቅ እስያ የሚሰደዱ ፤

።«ልጁ ወላጆቹን እንዲገድል ይታዘዛል።ልጁ ትዕዛዙን ሲፈፅም ወድሞቹ፤የአክስት አጎት ልጁቹ እና ሌሎች ዘመዶቹም እንዲያ ይገደዳሉ።ከዚያ በሕዋላ ገዳዩን ወላጆቹን ወይም ዘመዶቻችንን የገደለ እያሉ እረፍት ያሳጡታል።እሱም እነሱም የተሠራዉን አይረሱም

ለህጻናት ዓለማችን ከ25 ዓመት በፊት ከነበረው አሁን ይሻል ይሆን? ልክ ትናንት ከ25 ዓመት በፊት ነበር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የህፃናት መብት ውል ያዘጋጀው። ባለፈው 25 ዓመታት የሆነውን አጠቃላይ ሂደት በአጭሩ በዛሬው የወጣቶች ዓለም እንቃኛለን።

የሰብዓዊ መብት ጉባኤ ፤ ሰመጎ ፣ ከአውሮፓ ህብረት ሲቪክ ማህበረሰብ ጋራ በመተባበር ከኢትዮጵያ ለስራ ፍለጋም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ሳውዲ አረቢያ እና ምስራቅ እስያ የሚሰደዱ ፤

ኀዳር ፲፪(አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አንድነት ለዴሞክራሲያዊና ለፍትሕ ፓርቲ በመጪው 5ኛ ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ አስታውቋል፡፡ ፓርቲው በኢትዮጵያ ውስጥ ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ለማድረግ ሁኔታዎች ምቹ አለመሆናቸውን ቢጠቅስም “ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ሆኖ ህዝቡ እንዲሳተፍ በመቀስቀስና በማበረታታት የተዘጋውን የዴሞክራሲ በር በምርጫ ካርዱ ሊያስከፍት እንደሚችል ከፍተኛ እምነት” እንዳለው አስታውቋል። መንግስት  የመድበለ ፓርቲን ስርዓት ለማጎልበት ምንም ዓይነት …

ኀዳር ፲፪(አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቀድሞ የአርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ስራ አስኪያጅ በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተው ከሰራተኛው ጋር በተፈጠረ ውዝግብ ስማቸው በተደጋጋሚ ሲነሳ የነበሩት የኢህአዴግ አባሉ አቶ አባዲ ተካ ከተሾሙ ካለፈው አመት ጀምሮ ብርሃንና ሰላም መረጋጋት ተስኖት ከቆየ በሁዋላ በቅርቡ ደግሞ ድርጅቱ በኪሳራ ምክንያት ይሸጣል መባሉ ሰራተኛውን አስደንግጧል። በተለያዩ የሙስና ወንጀሎች የሚከሰሱት አቶ ተካ …

ኀዳር ፲፪(አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከአንድ ዓመት ላላነሰ ጊዜ በአሜሪካን ሀገር በቺካጎ ከተማ በሚገኝ አንድ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሲያስተምሩ ቆይተው በቅርቡ ወደሀገር ቤት መመለሳቸውን የተናገሩት  የወቅቱ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ዲያስፖራውን ወቅሰዋል። ፕሮፌሰሩ በዛሬው ዕለት ለንባብ ከበቃው መንግስታዊው ዘመን መጽሄት የጥቅምት 2007 ዕትም ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ «ዲያስፖራው ተስፋ የቆረጠና የተናደደ ነው፡፡ ተስፋ …

‹‹የቤተ ክርስቲያን ሓላፊነት የአገር ነው፤ ቤተ ክርስቲያንን ልናስቀድም ይገባል›› ፓትርያርኩ   ‹‹ገንዘብን አሸንፉት፤ መቃብርን አትርሱት›› /ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ/ ‹‹ሕዋሳት ድርሻ አላቸው፤ ሕዋሳቱ ካልታዘዙ ግን ችግር ይፈጠራል›› /አቡነ ቀሌምንጦስ/ ‹‹ሀገረ ስብከቱን የሚያመሰቃቅለው አሉባልታና ሐሰት መወገዝ አለበት›› /ዋ/ሥራ አስኪያጁ/ ‹‹ያልምዶት እንጂ እንኳን ደስ ያለዎት አንልዎትም›› /አስተያየት ሰጭ የደብር አለቃ/ ‹‹ንግግር ከማብዛት ይልቅ ወደፊት በየሥራችን ብንመዘን›› /ሌላው የደብር አለቃ/ …

የበይነ መረብ ዘመቻው ኢህአዴግን አሳስቦታል::
‪#Ethiopia‬ ‪#UDJ‬ ‪#EPRDF‬ ‪#MillionsVoicesforPrisonersofconscience‬

ምንጮች በኢህአዴግ ጽ/ቤት በኩል በዛሬው እለት ማስጠንቀቂያዊ ትዕዛዝ መተላለፉን ገልፀዋል፡፡
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)

አንድነት ፓርቲ በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚያካሂድ ይፋ ያደረገው የበይነ መረብ ዘመቻ ግቡን እንዳይመታ በቅርቡ አሰልጥኖ ባሰማራቸው የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች ብሄርን፤እምነትን እና የአንዱ ፓርቲ ደጋፊና የሌላው ፓርቲ ነቃፊ በመሆን አጀንዳዎን በማንሳት የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎችን ትኩረት ለመሳብና የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች ወደ ጋራ አጀንዳ እንዳይሰባሰቡ ሳምንቱን ሙሉ በንቃትና በጥንቃቄ መስራት እንዳለባቸው በኢህአዴግ ጽ/ቤት በኩል በዛሬው እለት ማስጠንቀቂያዊ ትዕዛዝ መተላለፉን ማስጠንቀቂያው የደረሳቸው ተሳታፊ ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን ገልፀዋል ፡፡

እንደ ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን ገለፃ ምን አልባትም ዘመቻው ትኩረት እየሳበ የሚሄድ ከሆነ በቴሌ አማካኝነት የኔት ወርክ መስተጓጎል እና ማቋረጥ ለመፍጠርም መታሰቡን አያይዘው ገልፀዋል፡፡አንድነት ፓርቲ የበይነ መረብ ዘመቻ በቀጣይ ሳምንት እንደሚያደርግ በትላንትናው እለት ለመገናኛ ብዙሀን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
Image