የአውሮጳ ህብረት እና ዩኤስ አሜሪካ በመካከላቸው ሊያቋቁሙት ያሰቡትን ነፃ የንግድ ቀጠናን የተመለከተውን ስምንተኛውን የድርድር ዙር በዚህ ሳምንት በብራስልስ በዝግ ስብሰባ አካሄዱ።

”መቼም ሙጋቤ መልካም ሰው ነው” ይላል- መንግስቱ ሃይለማርያም የክፉ ቀን ደራሹን ማመስገን ሲጀምር። ርግጥ የሙጋቤን መልካምነት ሚያውቀው ስግጎ ማረፊያ ያደረገው መንግስቱ ነው። ለብዙዎች ግን ጥቁሩ ሰዉዬ ገራሚ መሪ ነው። የዚህን ገራሚ ሰው አስገራሚ ቃለ ምልልስ ዛሬ እናስታውስ እስኪ…. 1.  የዛሬ ዓመት ኣካባቢ ይመስለኛል ምርጫ ኣሸንፎ ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጠ ነው።ኣንድ ደቡብ ኣፍሪካዊ ጋዜጠኛ ጠየቀ። ”እርስዎ በዘንድሮው […]

The post አስገራሚ ቃለ ምልልስ -ሙጋቤ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ለሚመሇከታቸው አካሊትና ሇኢትዮጵያ ሕዜብ በሙለ በያለበት:- ኢትዮጵያ እንዯየወቅቱ ሁኔታ ዲር ድንብሯ ይስፋና ይጥበብ እንጂ እንዯ ሀገር ሕሌውናዋን አስከብራ ከኖረች ከሦስት ሺህ ዓመታት በሊይ አስቆጥራሇች። የተሇየዩ የታሪክ ማስረጃዎችን እንዯመንሻ በመውሰድ አርኪዮልጂስቶችም በምርምር የዯረሱበትና ያረጋገጡት እውነት ነው። ከዙያም አሌፎ ኢትዮጵያችን ግንባር ቀዯም የሰው  መገኛ ጥንታዊት ሀገር ስሇመሆኗ የእድሜ ጠገቧ የለሲ(ድንቅነሽ) አጽም መገኘት የዓሇምን ሕዜብ ያስዯመመ የታሪካችን ተጨባጭ […]

The post ወቅታዊ ያገራችንን ጉዲይ በተመሇከተ ከጀርመን የኢትዮጵያውያን የውይይትና ትብብር መድረክ የተሰጠ መግለጫ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

በኢትዮጵያ ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የድህነት መጠን መቀነሱን የዓለም ባንክ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ማስታወቁ ይታወሳል። ባንኩ ባወጣው ዘገባ ፣ ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት በማሳየት ላይ ባለችው ኢትዮጵያ ድህነት በ30% ነው የቀነሰው። ያም ቢሆን ግን፣ አንድ ሦስተኛው የሀገሪቱ ሕዝብ አሁንም በከፋ ድህነት ውስጥ እንደሚገኝ እና ወደ ድህነት አዘቅት

ጥር 21 ቀን 2007 ዓ.ም. የተላለፈውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔን ተከትሎ በቦርዱ ዕውቅና የተሰጣቸው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ፕሬዚዳንት አቶ ትዕግሥቱ አወሉ፣ የፓርቲውን ጽሕፈት ቤት መረከባቸውንና ለመጪው ምርጫ የሚረዳቸውን እንቅስቃሴ መጀመራቸውን አስታወቁ፡፡ ‹‹የቦርዱን ውሳኔ ተከትሎ ከጥር 28 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ የፓርቲውን ጽሐፈት ቤት ተረክበን አስፈላጊውን ሥራ እየሠራን ነው፤›› በማለት አቶ ትዕግሥቱ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ […]

The post አቶ ትዕግሥቱ አወሉ የአንድነት ፓርቲን ቢሮ ተረከቡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት በ2006 ዓ.ም በ10.3 ከመቶ እያደገ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ለፓርላማው ባቀረቡት ሪፖርት አስታውቀዋል፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቡት ሪፖርት በአጅጉ ያሣዘናቸው መሆኑን የገለፁት የተቃዋሚ ፓርቲው እንደራሴ ግርማ ሠይፉ ሪፖርቱ የሃገሪቱን እውነታ አያሣይም ብለዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪፖርት ላይ የተጠናቀረውን አጭር ዘገባና የእንደራሴ ግርማ ሠይፉን አስተያየት የያዘውን ፋይል ያዳምጡ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሙሉ ሪፖርት ከፈለጉ […]

The post ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዕድገት አለ ይላሉ፤ ተቃዋሚው እንደራሴ አይስማሙም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በስዊድን የአንድነት የድጋፍ ማህበር በሓገራችን ኢትዮጵያ ዕለት ተዕለት እየተንሰራፋየመጣውን አምባገነናዊ ስርዓት ያወግዛል፡፡ ሁላችንም እንደሰማነው የወያኔ ኢህአደግ አምባገነን መንግሥት ህዝብ ያቋቋማቸውን የአንድነትትና  የሚኢአድን ድርጅቶችፋሸሸታዊ ጡንቻውን በመጠቀም ከዚህ ቀደም በቅንጅት ላይ እንዳደረገው ሁሉ የምረጫ ቦረድ ተብዬው ቡድን አማካኝነትፓረቲዎቹን ለተለጣፊ ስብስቦች አሳልፎ ሰጥቷል ፡፡ ይህንን ሕገወጥ እና አምባገነናዊ ማናለብኝነት የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድነት ቆሞ ሊያወግዘውና ሊታገለው ይገባል፡፡ በመሆኑም የአንድነት […]

The post የአቶ ታደስ ኮስትሬ ቁልቁል የወረደ ውርደት……..በስዊድን የአንድነት የድጋፍ ማህበር appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ባንድ ወቅት የጦር አምባገነን ነበሩ። አሁን የናይጀሪያ ፕሬዚደንት ሆነው ለመመረጥ ይፈልጋሉ። የጠቅላላ ተራማጆች ኮንግረስ ፓርቲ ዕጩ ሙሀማዱ ቡሀሪ በፕሬዚደንት ጉድላክ ጆናታን አንፃር ለፕሬዚደንታዊው ምርጫ የቀረቡ፣ ደህና ዕድል አላቸው የሚባሉ፣ በተለይ በብዛት ሙሥሊሞች የሚኖሩበት የሰሜናዊ ናይጀሪያ ሰፊ ድጋፍ ያላቸው ጠንካራ ተፎካካሪ ናቸው።

የእንጦጦ መንበረ ስብሃት ቅድስት ስላሴ ቤተ ክርስቲያን ንብረትነት በካርታና ፕላን ውስጥ ያላዉ ቦታ በህገ ወጥ መንገድ እየተቸበቸበ መሆኑን ምእመናን ገለጹ!! ምእመናኑ ህገ ወጥ የመሬት ቅርምቱን ሁሉም አውቆት እንዲያስቆመዉ ሁሉም ክርስቲያኖችና ኢትዮጵያዉያን መረባረብ እንዳለባቸዉ አስታውቀዋል፡፡ ዛሬ ከወደ ጠዋት አከባቢ በቤተ ክርስቲያኑ ከሚገለገል ምዕመን የደረሰኝን ጦማር እንዳለ እንደሚከተለዉ አቅርቤዋለሁ፡፡ ‹‹በአዲስ አበባ ከተማ በተለየ ስሙና ቦታው እንጦጦ የሚገኝ […]

The post ሰበር ዜና- ህገ ወጥ የመሬት ቅርምት በእንጦጦ መ/ስብሀት ቅ/ስላሴ ቤተ ክርስቲያን appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

2-Ye-Eritra-Tinsae-Amharic- ይህ ጥናታዊ ጽሁፍ Eኔ Eንደ ግለሰብ በራሴ ተነሳሽነትና ፍላጎት ያዘጋጀሁት ነው። በስተጀርባዬ ሆኖ የገፋፋኝ ማንም ኃይል ወይም የፓለቲካ ድርጅት የለም። በመሆኑም፡ በጽሑፉ ላይ የሰፈረውን ይዘትም ሆነ ስርጭት በሚመለከት ኃላፊነት የምወስደው Eኔ ራሴ ብቻ መሆኔን በቅድሚያ ለማሳሰብ Eወዳለሁ። ይህ መልEክት በስEለ ድምጽ፡ ማለት በAውዲዮ ቪዲዮ፡ የተቀረጸ ሲሆን በጽሁፍ ደረጃም በትግርኛና በAማርኛ ይኸው ተሰራጭቷል። ይህንን ጽሑፍ […]

The post ይኸውና! ኤርትራ ሞተች ትግል ለሀገር ትንሳኤ!! – ተስፋጽዮን መድሃኔ (ፕሮፈሰር) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በአማራና በትግራይ ክልል ድንበሮች አካባቢ የተነሳውን ችግር ለመፍታት ከፌደራል መንግስት ፣ ከትግራይና ከአማራ ክልል የተውጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣኖች ጥር 26 ቀን 2007 ዓም ከሁለቱም ክልሎች የተውጣጡ 300 ነዋሪዎችን ሰብስበው ያነጋገሩ ቢሆንም፣ መግባባት ሳይቻል በመቅረቱ ለየካቲት 4 በድጋሜ መቀጠሩን የአካባቢው ምንጮች ገልጸዋል።የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ሽፈራው ተክለማርያም፣ የአማራ ክልል ፕ/ት ገዱ አንዳርጋቸው፣ የትግራይ ክልል ፕ/ት አባይ ወልዱ፣ ቴዎድሮስ […]

The post በአማራና ትግራይ ድንበር የተነሳውን ውዝግብ ለመፍታት የተጠራው ስብሰባ ተበተነ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በአብዛኛዎቹ የታሰሩት ጋዜጠኞች እና ብሎገረሮች የቅርብ ጓደኞቼ ናቸው ብዙ ጊዜ አንዱን ጥዬ አንዱን ማንሳት ይከብደኛል ስለ ሁሉም ለማለት ደሞ ስንቱ ይወራል? በተለይ በቅርብ ጓደኛዬ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዙርያ ብዙ ጊዜ ለመጻፍ እሞክር እና ስሜታዊ ሆኜ ብዙ ሰዎችን አስከፋለሁ ብዬ ስለማስብ እተወዋለሁ፡፡ ዛሬ ግን ስለተመስገን በአጭሩ የሆነ ነገር ለማለት ፈለኩ፡፡ ማጋነን ባይሆንም በአንድ ወቅት በተለይ ፍትህ […]

The post ስለ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በአጭሩ – ከ አርአያ ማጁ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

5 የአየር ሃይል የጥበቃ አባላትና 2 ፓይለቶች ጠፉ!!

ጥር ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት የአየር ሃይል ምንጮች እንደገለጹት ከሁለት ሳምንት በፊት 5 የአየር ሃይል የጥበቃ አባላት እስከነ ሙሉ ትጥቃቸው እንዲሁም 2 ፓይለቶች ከድሬዳዋ አየር ሃይል ጠፍተዋል። የጥበቃ አባላቱም ሆነ ፓይለቶቹ ያሉበትን ለማወቅ የተደረገው ጥረት እስካሁን አልተሳካም። ይህንን ተከትሎ ጄ/ል ሳሞራ የኑስ ከመቶ አለቃ ማእረግ በላይ ያላቸውን አየር ሃይል አባላት ሰብስበው ግምገማ አካሂደው ነበር።

ጄ/ል ሳሞራ “የአየር ሃይል አባላት ለምን ይከዳሉ? አሁን ያላችሁትስ ምን ታስባላችሁ?” የሚል ጥያቄ ለተሰብሳቢው ያቀረቡ ሲሆን፣ የአየር ሃይል አባላቱም ከፍተኛ የሆነ የአስተዳደር በደል እንደሚደርስባቸው፣ ከእጅ ወደ አፍ የሆነ ክፍያ እንደሚከፈላቸው፣ በመኖሪያ ቤት እጦት እንደሚሰቃዩ ገልጸዋል። መኮንኖቹ በርካታ ችግሮችን ዘርዝረው ያቀረቡ ቢሆንም፣ ጄ/ል ሳሞራ ችግሮችን ከመስማት ውጭ ምንም አይነት ምላሽ ሳይሰጡ ሄደዋል።

የአየር ሃይል አባላት ሞራል ( ስሜት) መዳከም ገዢው ፓርቲ በሩሲያ ቅጥር አብራሪዎች ላይ እምነቱን እንዲጥል አድርጎታል። የትግራይ ተወላጅ የሆኑት ሻምበል ሳሙኤል ግደይ እና ቴክኒሻን ብርሃን ግደይ ከመቶ አለቃ ቢልልኝ ደሳለኝ ጋር በመሆን ስርአቱን አናገለግልም ብለው ሄሊኮፕተር ይዘው መጥፋታቸው፣ የህወሃትን የዘር ፖለቲካ መሰረት እንዳናጋው ምንጮች ይገልጻሉ። ለወትሮው ይታመኑ የነበሩ የትግራይ ተወላጅ የአየር ሃይል አባላት ሳይቀሩ የሚታመኑ ሆነው ባለመገኘታቸው፣ባለስልጣናቱ አይናቸውን የውጭ ቅጥረኞች ላይ እያዞሩ ነው።

ስርዓቱን አናገለግልም ብለው የጠፉት የአየር ሃይል አባላት የተቃዋሚ ድርጅቶችን ተቀላቅለው እየታገሉ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ የአፍሪካ መሪዎችም ሆነ የሌሎች አገራት መንግስታት ለስብሰባ ወደ አዲስ አበባ በሚመጡበት ጊዜ ለደህንነት ስራም ሆነ ለልዩ ጥበቃ የሚመደቡት የአንድ ብሄር ተወላጆች ናቸው በማለት የሌሎች ክልሎች የደህንነት አባላት ቅሬታ ማሰማታቸው ታውቋል።

የ24ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ከተካሄደ በሁዋላ ለግምገማ ከተጠሩት ምድብተኛ የደህንነት ሰራተኞችና የጸጥታ አካላት መካከል አንዳንዶች፣ ” ለመሪዎችና ለእንግዶች ደህንነት የሚመደቡት ጠባቂዎች የአንድ አካባቢ ተወላጆች ብቻ መሆናቸው፣ “ስርአቱ የእናንተ አይደለም፣ አናምናችሁም” የሚል መልክት አለው በማለት በድፍረት ለገምጋሚዎች ተናግረዋል።

“በብሄራችን ምክንያት ተበድለናል” ያሉት የደህንነት ሰራተኞችና ጠባቂዎች፣ ደረሱብን ያሉዋቸውን በርካታ ችግሮች ዘርዝረው አቅረበዋል። ” በኢትዮጵያ ውስጥ አሸባሪዎች ራሳቸውን እያደራጁና መረባቸውን እየዘረጉ በመጡበት ሁኔታ የምናምነውን ሰው እንመድባለን” የሚል መልስ ግምገማውን ከሚመሩ መሪዎች የተሰጠ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች በተሰጠው መልስ ማዘናቸውን በግምገማው የተሳተፉ የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል።

 

የትላንቱን ያስተናጋጅ ኢኳቶሪያል ጊኒና ጋና የግማሽ ፍጻሜ ግጥሚያ ”የጦርነት ቀጠና ይመስል ነበር ሲል ነው የጋና እግር ኳስ ፌዴሬሽን የገለጸው። በረብሻው ምክንያት ጠዋታው ለጊዜው ተቋርጦ ነበር፥ ተጫዋቾችና ጎብኚ ደጋፊዎች ላይ ውርወራ ተካሂዷል።

መጫወቻ ሜዳው ላይ ከተወረወሩ ቁሳቁሶች መካከል የመስታወት ስባሪ፥ ድንጋይና የስታዲየም መቀመጫ ተገኝቷል። አስተናጋጇ በፀጥታ ጥበቃ መላላት በድጋሚ ተወቅሳለች። ድርጊቱ አሳፋሪና አሳዛኝ በመሆኑ እንደማይደገም ተስፋ ተደርጓል።

ውድድሮቹን በተመለከተ፥ በመርሃ ግብሩ መሠረት ነገ ኢኳቶሪያል ጊኒ ከኮንጎ ዲሞክሪክ ሪፐብሊክ ለደረጃ፥ ዕሁድ ጋና ከአይቮሪኮስት ለዋንጫ ይጫወታሉ።

 

 

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

በዛሬው ዕለት በደቡብ ጀርመን ርእሰ ከተማ ሙዑንሸን(ሙዩኒክ) ለተከፈተው ጉባዔ መላው ዓለም ዐቢይ ግምት ሰጥቶታል። ለዚህም በቂና አንገብጋቢ ምክንያት አለው። ጸጥታ ተመልካቹ ጉባዔ ፣ ለዋና ዋና አወዛጋቢ ጉዳዮች ፣ በስብሰባው ወቅት ፥ አለያም ከዚያ

የጀርመንና የፈረንሳይ መሪዎች በበኩላቸዉ አዲስ የነደፉትን የሠላም ዕቅድ ለዩክሬንና ለሩሲያ መሪዎች ለማስረዳት ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ ላይ ናቸዉ።አንዳድ የአሜሪካ ባለሥልጣናት ባንፃሩ በምሥራቃዊ ዩክሬኑ ጦርነት ሽንፈት የገጠመዉን የኪየቭን መንግሥት ከዉድቀት ለማዳን ማስታጠቅ አለብን ይላሉ

ጥር ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት የአየር ሃይል ምንጮች እንደገለጹት ከሁለት ሳምንት በፊት 5 የአየር ሃይል የጥበቃ አባላት እስከነ ሙሉ ትጥቃቸው እንዲሁም 2 ፓይለቶች ከድሬዳዋ አየር ሃይል ጠፍተዋል። የጥበቃ አባላቱም ሆነ ፓይለቶቹ  ያሉበትን ለማወቅ የተደረገው ጥረት እስካሁን አልተሳካም። ይህንን ተከትሎ ጄ/ል ሳሞራ የኑስ ከመቶ አለቃ ማእረግ በላይ ያላቸውን አየር ሃይል አባላት ሰብስበው …

ጥር ፳፱(ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኦሮሞ ፌደራሊስ ኮንግረስ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ሙላቱ ገመቹ ፣ የክልል ምክር ቤት አባላትንና የተወካዮች ምክር ቤት አባላትን ለማስመዝገብ በተንቀሳቀሱበት ወቅት አልጋና ምግብ እንዳያገኙ ተከልክለው እንደነበር ገልጸዋል። ከደምብቢ ዶሎ ወደ ጊምቢ ሲሄዱ አይራ በሚባል ቦታ ላይ ለማደር አንድ ሆቴል ውስጥ አልጋ ለመያዝ ሲሞክሩ፣ ፖሊሶች ለሆቴሉ ባለቤት በመደወል አልጋ …

ሁላችንም ከልጅነት አንስቶ የምናስታውሳቸው ፤ አስቂኝ፤ አሳዛኝ ወይም አስገራሚ ገጠመኞች አሉን። እነዚህን ታሪኮች ግን ስንቶቻችን ዋጋ ሰጥተን፤ በቃላት አስውበን ወረቀት ላይ እናሰፍራቸዋለን። ከትምህርት ቤት ዘመኔ አንስቶ መፃፍ ያስደስተኝ ነበር የምትለው ሕይወት እምሻው፤ በትርፍ ጊዜዋ አጫጭር ታሪኮች እየፃፈች የብዙዎችን ትውስታ ቀስቅሳለች።

ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ከተቋቋመ አንስቶ በተለያዩ ሃገራት የፈጸሙ የዘር ማጥፋትና ሌሎች ከባድ ወንጀሎችን በመከታተል አጥፊዎች በነፃ መንቀሳቀሳቸዉ እንዲያከትም ለማድረግ በመሥራት ላይ ይገኛል።

ኢኳቶሪያል ጊኒ ዉስጥ በመካሄድ ላይ ያለዉ የአፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ ጨዋታ ከወትሮዉ በተለየ ትናንት የበርካታ ተመልካቾችን ትኩረት ስቦ ነበር። በትናንቱ ጨዋታ ጋና ተፎካካሪዉ የነበረችዉን የአስተናጋጅዋን ሀገር የኢኳቶሪያል ጊኒን ቡድን ሶስት ለዜሮ ሊሸኝ ሲቃረብ ደጋፊዎች ግርግር ቢፈጥሩም ጨዋታሽ መልኩን ለዉጦታል።

ኢሳት ዜና ህብረቱ ጥር 27፣2007 ዓም በብራሰልስ ቤልጂየም የአውሮፓ ህብረት ጽ/ቤት ውስጥ ለ3 ሰአታት ባደረገው የኢትዮጵያ የሰአብአዊ መብት ግምገማ በኦጋዴን ክልል እና በተቀሩት የኢትዮጵያ ግዛቶች በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ሰቆቃ የአውሮፓ ህብረትና አባል መንግስታት በዝምታ መመልከታቸውን ማብቃት አለበት የሚል ውሳኔ አስተላልፈዋል። ስብሰባውን ያዘጋጁት የህብረቱ የሶሻሊስትና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች ጥምር ህብረት ፣ ውክልና አልባ ህዝቦች ተቆርቋሪ ድርጅት […]

The post የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጥሰት ዙሪያ መከረ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አቶ አስራት አብርሃ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የቀድሞው የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነበሩ፡፡ አቶ አስራት አብርሃ በምርጫ ቦርድ ውሳኔ ላይ፣ በግንቦቱ አገራዊ ምርጫ፣ ምርጫ ቦርድ እውቅና በሰጣቸው የአንድነት አመራሮች ዙሪያ እንዲሁም በአጠቃላይ ስለ ወደፊቱ የአንድነት ፓርቲ ዕጣ ፈንታ የየኛ ፕሬሱ ያዕቆብ ብርሃኑ አነጋግሯቸዋል፡፡ መልካም ንባብ፡፡ -–[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—-

The post አንድነት በራሱ ሰርጎ ገቦች ባደረሱት ጉዳት አይደለም ችግር ውስጥ የገባው፤ በምርጫ ቦርዱ ግልፅ ውሳኔ ነው፤ ሰርጎ ገቦቹ አምስት ወይም ስድስት አይሞሉም›› appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በ 

ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት የሚኮንን መፅሐፍ ባለፈው ሐሙስ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ለምርቃት በቅቷል። መፅሐፉ…

በ 

በተለያዩ የጤና ተቋማት የሚያገለግሉ የህክምና…



አበው ሲመርቁ ‹‹ወይ መልካም ልጅ፣ ወይ መልካም ደቀ መዝሙር ይስጥህ›› ይላሉ፡፡ የሚረከብህ ማለታቸው ነው፡፡ ብዙ ታሪክ ሠሪዎች ታሪካቸውን የሚያስተላልፍላቸው አጥተው ሳናውቃቸው ቀርተናል፡፡ ዛሬ ታሪካቸውን ከፍ አድርገን የምንናገርላቸው ታላላቆቻችን ታሪካቸውን የሚጽፍ፣ የሚጠብቅና ለትውልድ የሚያስተላልፍ ያገኙትን ነው፡፡ ስማቸውን ሰምተን ታሪካቸው ያጣን፣ ሥራቸው ደርሶን ታሪካቸው የጠፋብን አያሌ ጀግኖች አሉን፡፡ አንዳንድ አባቶች እንዲያውም ሰው ሲያጡ ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን ለወንዞችና ለተራሮች በአደራነት ሰጥተው ነበር፡፡ ይሄው በየዘመኑ እየተቆፈረ የሚወጣው ቅርስ መሬት አደራ የተቀበለችውን እያስረከበች ነው፡፡

በዘመናዊ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ጎልተው ከሚጠቀሱት ታላላቅ ሰዎች መካከል ሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ትርፌ አንዱ ናቸው፡፡ የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ትርጓሜ(1948)፣ የሐዋርያት ሥራ ትርጓሜ፣ የሰባቱ መልእክታትን ትርጓሜ፣ የዮሐንስ ራእይን ትርጓሜ(1951) ያገኘነው በእርሳቸው ድካም ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ‹ርትዕት ፍኖት ዘባስልዮስ በባሕረ ጣና›(1948)፣ ‹መጽሐፈ በቁዔት ዘጾም ወዘበዓል›(1946)፣ ቃለ ምዕዳን(1948)፣ መዝገበ ሃይማኖት(1950) ይህንንም መጻሕፍቱ በመጀመሪያ ገጻቸው ‹ከሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ትርፌ› በማለት ያስታውሱናል፡፡ በዚያ ዘመን  ጵጵስና ከሊቅነት በኋላ የሚመጣ መዓርግ ነበርና ቅዱስ ሲኖዶስ እኒህን ታላቅ ሊቅ ብጹዕ አቡነ ጴጥሮስ ‹የጎንደርና የበጌምድር ጳጳስ› ብሎ በሐምሌ 12 ቀን 1952 ዓም ሾማቸው፡፡
ብጹዕ አቡነ ጴጥሮስ ባገለገሉባቸው ቦታዎች በሦስት ነገሮች ይታወቃሉ፡፡ የመጀመሪያው ሁለገቡ ሊቅነታቸው ነው፡፡ የሀገር ቤቱን ትምህርት አንድ ሳያስቀሩ የተማሩ ናቸው፡፡ በተለይም ደግሞ በሐዲስ ኪዳን ትምህርታቸው የሚጠቀሱ ሊቅ ናቸው፡፡ ከሀገር ቤቱ ትምህርት ባሻገርም ወደ ግብጽ ተሻግረው ለሦስት ዓመታት ያህል ተምረው ተመልሰዋል፡፡ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት አንድን አባት ‹ሊቅ› የምትለው በሦስት ነገሮች ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊ ሕይወቱ፣ በኦርቶዶክሳዊ ትምህርቱ እና በኦርቶዶክሳዊ ድርሰቱ፡፡ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ይህን ከሚያሟሉት መካከል አንዱ ናቸው – አቡነ ጴጥሮስ (1901- 1961 ዓም)፡፡ 
አቡነ ጴጥሮስ የሚታወሱበት ሁለተኛው ነገር ያለማቋረጥ ዞረው በማስተማራቸው ነው፡፡ የጎንደር ከተማ ለእርሳቸው የሥራ ማዕከል እንጂ የመቀመጫ ከተማ አልነበረም፡፡ እንዲህ እንዳሁኑ መኪና ባልነበረበት ጊዜ እስከ ሱዳን ድንበር ድረስ በእግርና በበቅሎ ዞረው አጥቢያዎችን ጎብኝተዋል፣ አስተምረዋል፣ ችግሮችን በቅርበት ፈትተዋል፣ አጥምቀዋል፣ አብያተ ክርስቲያናትንም ተክለዋል፡፡ በዚህ አገልግሎታቸው የተነሣም እጅግ አስቸጋሪ በሚባሉ ቦታዎች የሚኖሩ ምእመናን ሳይቀር ያስታውሷቸዋል፡፡ 
በጎንደር ስለ አቡነ ጴጥሮስ ሐዋርያዊነት የሚነገር አንድ ትርክት አለ፡፡ ብጹዕ አባታችን ያለ ዕረፍት ከጋራ ጋራ፣ ከቆላ ቆላ ሲዘዋወሩ የተመለከቱ አንድ አባት ‹‹አባታችን ምነው ጥቂት ቢቀመጡ›› አሏቸው፡፡ አቡነ ጴጥሮስም ‹አይ አባታችን ሂዱ እንጂ መች ተቀመጡ ተባልን›› ብለው መለሱላቸው ይባላል፡፡  
የአቡነ ጴጥሮስ ሦስተኛው መታወሻቸው ለገዳማዊ ሕይወት የነበራቸው ፍቅር ነው፡፡ በተለይም ዐቢይ ጾምንና ጾመ ማርያምን ከከተማ ወጥተው በታላላቅ ገዳማት ማሳለፍ ይወዱ ነበር፡፡ በመጨረሻው ሕይወታቸውም ዕለተ ዕረፍታቸውን የተረዱት ለዐቢይ ጾም ሱባዔ በማኅበረ ሥላሴ ገዳም በነበሩበት ጊዜ ነበር፡፡ እዚያ በሱባዔ ላይ እንዳሉ ዕረፍታቸው መድረሱን ዐወቁ፡፡ ወደ ጎንደር ተመልሰውም ሥራቸውን መልክ መልክ ማስያዝ ጀመሩ፡፡ በተለይም በየሀገሩ ሲዘዋወሩ ያሰባሰቧቸው ታሪካዊ ቅርሶች ለትውልድ ይተላለፉ ዘንድ ሁነኛ ሰው እንደሚያስፈልጋቸው ዐወቁ፡፡
አባ ሙሉ ሽታነህ በአቡነ ጴጥሮስ ዓይን የገቡት ያኔ ነበር፡፡ አባ ሙሉ አቡነ ቀሲሳቸው ናቸው፡፡ ዲቁናና ቅስና የሰጧቸው አቡነ ሚካኤል ሲሆኑ ቅኔና ቅዳሴን በሚገባ የተማሩ ሊቅ መነኮስ ናቸው፡፡ ደርቡሽ ያጠፋውን ኳንትቻ አርባዕቱ እንስሳ እንደገና ነፍስ የዘሩበት፣ አለፋ ወረዳ ያለቺውን ቼባ ማርያም እንደገና የገነቡ፣ በጉሙዝ አካባቢ ሐዋርያዊ ተልዕኳቸውን የፈጸሙ፣ የአንጋራ መድኃኔዓለምን ገዳም የእህል ችግር ለመፍታት በሬ በታንኳ ጭነው በመውሰድ ተአምር የሠሩ፣ የአቡን ቤት ገብርኤልን ባለ ታላቅ ሕንጻ አድርገው ካህናቱን ከልመና ያወጡ፣ የአባ ዝንግሪትን ድልድይ አስገንብተው ሕዝብን ያገናኙ፣ ከወጣት ጋር ወጣት፣ ከዐዋቂ ጋር ዐዋቂ ሆነው ለስብከተ ወንጌል የሚጣደፉ የጎንደር ፈርጥ ናቸው፡፡ 
 ይህንን የገመገሙት፣ በመንፈሰ ትንቢትም የተመለከቱት አቡነ ጴጥሮስ ታሪካዊ ቅርሶቻቸውን በአደራ ለአባ ሙሉ አስረከቧቸው፡፡ ይህንን አደራ አባ ሙሉ ለሃምሳ ዓመታት ጠብቀዋል፡፡ መሣሪያ ይዘው በኃይል ሲያስፈራሯቸው፣ ገንዘብ ይዘው በወርቅ ሲደልሏቸው፣ ሥልጣንን ተጠቅመው አውጣ አግባ ሲሏቸው፣ ተንኮል ተጠቅመው ለስርቆት ሲያሸምቁባቸው፤ እርሳቸው ግን ጸሎት ከጥበብ ተጠቅመው ከግማሽ ምእት በላይ ጠብቀዋል፡፡ ወርቅን በምናኔ ድል አድርገዋል፡፡ ቅርሶቹን አልባሌ አስመስለው በማስቀመጥ ሌቦችን አታለዋቸዋል፡፡ ቤታቸው የገባ ሰው እንኳን ቡትቶ የተከማቸ እንጂ ቅርስ የተቀመጠ መሆኑን አያውቅም ነበር፡፡ እርሳቸውም ሌላ ቦታ እንዳስቀመጡት ነበር የሚያወሩት፡፡ በሥልጣንና በኃይል የሚመጣባቸውንም በሱባዔ ያሳልፉታል፡፡     
አባ ሙሉ ዐቅማቸው እየደከመ፣ እድሜያቸው እየጨመረ ሄዷል፡፡ ሁለት ጊዜ በአገልግሎት ላይ ወድቀው ዛሬ በክራንች ነው የሚጓዙት፡፡ የዛሬ 23 ዓመት በጎንደር ሳገኛቸው የነበራቸው የሃይማኖት ጽናትና ለሥራ ያላቸው ፍቅር ግን መቼም የሚሞት አይመስልም፡፡ ሰንበት ትምህርት ቤቶችን መርዳት፣ ወጣቶችን ማበረታታት፣ ለቤተ ክርስቲያን የሚያስፈልጉ ግንባታዎችን በታማኝነትና በጥራት መሥራት፣ ገዳማትና ችግረኞች እንዲረዱ ማድረግ፣ የተጣሉትን ማስታረቅ፣ ዛሬም አልጋ ላይ ሆነው እንደገና ሊሠሩት የሚመኙት አገልግሎታቸው ነው፡፡ ሎሬት ጸጋየ ገብረ መድኅን በቴዎድሮስ ስንብት ላይ እንደገለጸው ‹ከሠሩት ነገር ይልቅ ያልሠሩት ይቆጫቸዋል››፡፡
አሥራ አንድ ሊቃነ ጳጳሳት በጎንደር ተፈራርቀዋል፡፡ አባ ሙሉ ግን ሳይቀየሩ ሁሉንም አገልግለዋል፡፡ የሁሉን ታሪክ ለግማሽ ምእተ ዓመት ሰብስበዋል፡፡ ወደ ፈጣሪያቸው ከመሄዳቸው በፊት ግን እነዚያን በተጋድሎ ያቆዩዋቸውን የወርቅ፣ የብርና የነሐስ ንዋያተ ቅድሳት፣ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ቅርሶች ለትውልድ ማስረከብ ፈለጉ፡፡ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ኤልሳዕም ሐሳባቸውን ተቀብለው ለቅርሶቹ ማስቀመጫ ሙዝየም እንዲሠራ አደረጉ፡፡ ሙዝየሙም ጥቅምት 26 ቀን 2003 ዓም አስመረቁ፡፡ አባ ሙሉም ለሃምሳ ዓመታት የጠበቋቸውን ቅርሶችም ሕዝብና መንግሥት ባለበት፣ ቤተ ክህነትና ምእመናን በተገኙበት በይፋ ለትውልድ አስረከቡ፡፡
ታሪክ ሠሪ እንዲህ ያለ ታማኝ ታሪክ አሻጋሪ ሲያገኝ ምንኛ ዕድለኛ ያደርገዋል፡፡ አባ ሙሉን ያብዛልን፡፡    

ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ታላላቅ መሪዎች መካከል አንዱ ታላቁ አጼ ዮሐንስ ናቸው። ስወዳቸው !!!! አጼ ዮሐንስ መቀሌ ላይ ሆነው ነበር ኢትዮጵያን ይገዙ የነበሩት። በርሳቸው ዘመን ኢትዮጵያ እጅግ በጣም ከባባድ ፈተናዎች ገጥመዋት ነበር። አረቦች ኢትዮጵያን የሃበሻ ምድር በሚል እንደ አረብ አገር ነበር የሚቆጥሯት። ግብጾችም የአባይን ምንጭ ለመቆጣጠርና የራሳቸው ለማድረግ ከጥንቱም ትልቅ ምኞት ነበራቸው። ለዚህም ነው ምኞታቸዉን ለማሳካት ሁለት […]

The post ለማን ሃዉልት ይሰራ ለአጼ ዮሐነስ ወይስ ለመለስ ዜናዊ ? ግርማ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

(አዲስ ከድሬዳዋ) የቀድሞ ዩጎዝላቪያ አካል የነበሩት ክሮሺያና ሰርቢያ (የቦስኒያ ሙስሊሞችን እና ሞንቴኔግሮዎችን ጨምሮ) ሶሻሊዝም ሲንኮታኮት ከተበታተኑት የዩጎዝላቪያ ሪፑብሊኮችና ራስገዝ አስተዳደሮች መካከል ናቸው፡፡ እነኚህን ሪፑብሊኮች ቀድሞዉኑ ምን አንድ አደረጋቸው፣ በኋላስ ለምን መለያየት ፈለጉ የሚለው ትንሽ ግራ ያልተለመደ የሚመስል ነገር አለው፡፡ ከዩጎዝላቭ ሪፑብሊኮች በህዝብ ብዛትና ተፅዕኖ የመፍጠር አቅም ቀዳሚ የነበሩት ሰርቦች እና ክሮአቶች ቋንቋቸው የዲያሌክትን(ቀበሌኛን) ያህል እንኳ የማይለያይ ተመሳሳይ ነው፡፡የቋንቋ ምሁራንም ለየብቻ ማስቀመጥ ከብዷቸው ሰርቦክሮአት ይሉት ነበር ቋንቋውን(አሁን ለየብቻ ነው ብዙ ቦታ ላይ የሚፃፈው)፡፡ ዘራቸውም እንደስማቸው ሁለቱም ዩጎ ስላቮች(የደቡብ ስላቮች) ናቸው፡፡ ታሪካቸውን ያየን እንደሆነም ብዙ ነገሮችን ይጋራሉ፡፡ ኢኮኖሚያቸውን ያየን እንደሆነም ከአውሮፓ ድሀ እና በአንፃራዊነት ኋላቀር ከሚባሉ ህዝቦች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ታዲያ በምንድን ነው የሚለያዩት – በሐይማኖት- አለቀ፡፡ በሀይማኖት ብቻ፡፡ ሰርቦች ኦርቶዶክስ ናቸው፣ ክሮአቶች ደግሞ ካቶሊኮች ናቸው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሰርቦች የኦሮቶዶክሱ ቅዱስ በፈጠረው ሲርሊክ ፊደል ይፅፋሉ፣ ካቶሊኮቹ ክሮአቶች ደግሞ ሮማዊ በሆነው ላቲን ፊደል ይፅፋሉ፡፡ እነዚህ ህዝቦች የደቡብ ስላቭ አንድነት አቀንቃኝ በነበረው ቲቶ አንድ ሆነው ሲኖሩ ቆይተው(አንድነቱ ግን ወደህዝቡ ያልሰረጸ እና በቲቶ ተሰሚነት ላይ የተመሰረተ ስለነበረ) ማርሻል ቲቶ ሲሞት አንደኛው ህዝብ ከሌላኛው ብሔር በወጣ መሪ ለመተዳደር ዝግጁ ስላልነበር ዩጎዝላቪያ በእቁብ መመራት ጀመረች፤ ዘንድሮ ከሰርቢያ፣ ቀጥሎ ከሞንቴኔግሮ፣ ከዚያ ከክሮሺያ፣ ከዚያ ከሜቄዶኒያ፣ ከዛ ከስሎቬኒያ፣ . . .እያሉ በየአመቱ በፈረቃ ዩጎዝላቪያን ሲያስተዳድሩ ቆዩ፡፡ ያው አስተዳደራቸው ራሱ ምንያህል አንድነት እንደሌላቸው የሚያሳይ ነውና ጊዜው ሲደርስ ሁሉም ሪፑብሊኮችና ራስገዝ […]

ህወሓት ንፁሀንን ለመደብደብ የሚያበቃ በቂ ክፋት ያለው ልዩ ጦር ሲያሰለጥን ቆይቷል። ይህን ልዩ ጦር የፓሊስን መለያ እያለበሰ ነውረኛ ሥራዎችን እንዲሠራ በማድረግ በአንድ በኩል ንፁሀንን የመጉዳት በሌላ በኩል ደግሞ ፓሊስን በሕዝብ የማስጠላት መንታ ግቦችን ለማሳካት ተጠቅሞበታል። ይህ ልዩ ጦር በአለፉት ጥቂት ሳምንታት ባዶ እጃቸው ለተቃውሞ በወጡ ነብሰ ጡር ሴቶች ላይ ሳይቀር ባሳየው ጭካኔ፣ በሰማያዊ እና በአንድነት […]

The post የትግራይ ሕዝብንና የኢትዮጵያ ፓሊስን በኢትዮጵያዊያን ለማስጠላት የሚደረገው ጥረት ከሽፏል! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.