ኢትዮጵያ እና የድህነት ቅነሳው ሂደት
በኢትዮጵያ ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የድህነት መጠን መቀነሱን የዓለም ባንክ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ማስታወቁ ይታወሳል። ባንኩ ባወጣው ዘገባ ፣ ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት በማሳየት ላይ ባለችው ኢትዮጵያ ድህነት በ30% ነው የቀነሰው። ያም ቢሆን ግን፣ አንድ ሦስተኛው የሀገሪቱ ሕዝብ አሁንም በከፋ ድህነት ውስጥ እንደሚገኝ እና ወደ ድህነት አዘቅት
በኢትዮጵያ ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የድህነት መጠን መቀነሱን የዓለም ባንክ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ማስታወቁ ይታወሳል። ባንኩ ባወጣው ዘገባ ፣ ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት በማሳየት ላይ ባለችው ኢትዮጵያ ድህነት በ30% ነው የቀነሰው። ያም ቢሆን ግን፣ አንድ ሦስተኛው የሀገሪቱ ሕዝብ አሁንም በከፋ ድህነት ውስጥ እንደሚገኝ እና ወደ ድህነት አዘቅት