በካሩቱሪ ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ከኤጀንሲው አቅም በላይ ሆኗል

ሳዑዲ ስታር ግብርና ልማት ኩባንያ አንድ መቶ ሺሕ ሔክታር መሬት እንዲሰጠው፣ ለግብርና ሚኒስቴር አዲስ ጥያቄ ማቅረቡን መረጃዎች አመለከቱ፡፡ 

ሳዑዲ ስታር የመሬት ጥያቄውን ከሦስት ዓመት በፊት ያቀረበ ቢሆንም፣ ሚኒስቴሩ ቀደም ብሎ የወሰደውን መሬት ማልማት ባለመቻሉ፣ በፍጥነት ወደ ልማት እንዲገባ ማሳሰቢያ በመስጠት ጥያቄውን አልተቀበለም ነበር፡፡ ነገር ግን ሳዑዲ ስታር በዚህ የበጀት ዓመት ቀደም ሲል ከተሰጠው አሥር ሺሕ ሔክታር መሬት ሰባት ሺሕ ሔክታሩን በማልማቱ፣ የተጨማሪ መሬት ጥያቄውን በድጋሚ ማቅረቡን ምንጮች ገልጸዋል፡፡

የሼክ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ ግዙፍ የእርሻ ኩባንያ የሆነው ሳዑዲ ስታር፣ በጋምቤላ ክልላዊ መንግሥት አሥር ሺሕ ሔክታር መሬት የተረከበው የሩዝ ልማት ለማካሄድ እንደነበረ ይታወቃል፡፡ የኩባንያው የረጅም ጊዜ ዕቅድ በጋምቤላ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝና በአማራ ክልሎች እስከ 500 ሺሕ ሔክታር መሬት ድረስ ማልማት ነው፡፡

ኩባንያው ከዕቅዱ ውስጥ በአብዛኛው ልማት በጋምቤላ ክልል ማካሄድ እንደሚፈልግ የኩባንያው መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በዚህ ዕቅድ መሠረት አሥር ሺሕ ሔክታር መሬት በመረከብ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡

ሰፋፊ የገጠር መሬቶችን ከክልሎች በውክልና እየተረከበ የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ የግብርና ኢንቨስትመንትና መሬት አስተዳደር ኤጀንሲ የሚመሩት አቶ አበራ ሙላት ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሳዑዲ ስታር በዚህ የበጀት ዓመት የተሻለ የሥራ አፈጻጸም አሳይቷል፡፡ ‹‹ከዚህ ቀደም የተሰጠውን አሥር ሺሕ ሔክታር መሬት ሳያለማ ተጨማሪ መሬት በመጠየቁ የቦታ ጥያቄው አልተስተናገደም፡፡ ነገር ግን ዘንድሮ ሰባት ሺሕ ሔክታር መሬት በማልማቱ የሳዑዲ ስታር ተጨማሪ መሬት ጥያቄ ሊታይ ይችላል፤›› በማለት አቶ አበራ ኩባንያው የጠየቀው መሬት ሊሰጠው እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡ 

በ500 ሚሊዮን ብር ካፒታል የተቋቋመው ሳዑዲ ስታር፣ ከሦስት እስከ አምስት ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት በማድረግ በአሥር ዓመት ውስጥ በ500 ሺሕ ሔክታር መሬት ላይ ሩዝን ጨምሮ የተለያዩ ሰብሎችን የማልማት ዕቅድ እንዳለው ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ነገር ግን በተሰጠው መሬት ላይ የሚፈለገውን ልማት ባለማካሄዱ ምክንያት ዕቅዱ የይስሙላ ነው ተብሎ ሲተች ነበር፡፡

የሚያመርተውን ምርት ለአገር ውስጥ ገበያ ከማቅረብ ባሻገር በተለይ ለሳዑዲ ዓረቢያ ገበያ በስፋት እንደሚያቀርብ ሲገልጽ ቆይቷል፡፡ 80 ሚሊዮን ዶላር ወጭ በማድረግ ዘመናዊ የእርሻ መሣሪያዎች ገዝቶ ወደ ሥራ የገባው ሳዑዲ ስታር በቅርቡ የጠየቀው መሬት ሊሰጠው እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር ምንጮች ያስረዳሉ፡፡

በኢትዮጵያ ሰፋፊ እርሻ ውስጥ በመግባታቸው ድጋፍና ውግዘት ካስተናገዱ ኩባንያዎች መካከል ሳዑዲ ስታርና ካሩቱሪ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ አቶ አበራ እንዳሉት ሳዑዲ ስታርና ሌሎች የህንድ ኩባንያዎች አሁን በጥሩ ሁኔታ  ላይ የሚገኙ ቢሆንም፣ ካሩቱሪ ግን በችግር ውስጥ ይገኛል፡፡ 

አንድ መቶ ሺሕ ሔክታር መሬት ተረክቦ ወደ ሥራ የገባው ካሩቱሪ እስካሁን ማልማት የቻለው 1,340 ሔክታር መሬት ብቻ መሆኑን አቶ አበራ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ኩባንያው የውስጥ ችግር ያለበት በመሆኑ መሬቱን ያለማል ብለን አንጠብቅም፡፡ መሬቱን በመንጠቅ ለሚያለማ አካል ማስተላለፍ ቢኖርብንም፣ በእኛ ደረጃ ዕርምጃ መውሰድ አንችልም፤›› በማለት የሚናገሩት አቶ አበራ ጉዳዩ በመንግሥት ደረጃ በሚወሰድ አቋም የሚፈታ ነው ብለዋል፡፡

ካሩቱሪ ከአምስት ዓመት በፊት ከጋምቤላ ክልል 300 ሺሕ ሔክታር መሬት ተረክቦ ነበር፡፡ የክልሎችን ሰፋፊ መሬት የፌዴራል መንግሥት በውክልና ተረክቦ ማስተዳደር ሲጀምር ካሩቱሪ ይዞት ከነበረው መሬት ሁለት መቶ ሺሕ ሔክታር ተነጥቆ፣ አንድ መቶ ሺሕ ሔክታሩን እንዲያለማ ተወስኖ ነበር፡፡

ነገር ግን ከአንድ መቶ ሺሕ ሔክታር መሬቱም ቢሆን ማልማት የቻለው 1,340 ሔክታር ብቻ በመሆኑ፣ ለግብርና ሚኒስቴር ባለሥልጣናት ተስፋ አስቆራጭ ሆኗል፡፡

ግብርና ሚኒስቴር ለ86 የአገር ውስጥና የውጭ ኩባንያዎች 2.3 ሚሊዮን ሔክታር መሬት ሰጥቷል፡፡ ነገር ግን መልማት የቻለው 840 ሺሕ ሔክታር ብቻ በመሆኑ በዝቅተኛ የሥራ አፈጻጸም ተመዝግቧል፡፡  

ነገር ግን በቅርቡ በግብርና ፖሊሲ ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባደረጉት የቴሌቪዥን ክርክር በውጭ ባለሀብቶች የግብርና ልማት ላይ የተጠየቁት የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ተፈራ ደርበው፣ ‹‹የውጭ ባለሀብቶች የካፒታል እጥረታችንን በሚያቃልል፣ ቴክኖሎጂ በሚያሸጋግር፣ የገበያ ትስስር በሚፈጥር መንገድ እስከ 300,000 ሔክታር የሚደርስ መሬት ይዘው ለማልማት ጥረት እያደረጉ ነው፡፡ 50 ሚሊዮን ሔክታር ገና የሚለማ መሬት አለን፤›› ብለዋል፡፡ በአገር ውስጥ ባለሀብቶች 2.2 ሚሊዮን ሔክታር መልማቱንም አክለዋል፡፡

 

መኢአድ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው የት እንደሚገኙ አላውቅም አለ

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ወደ ቢሮ አለመምጣታቸውን አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅት የት እንዳሉ አላውቅም ብሏል፡፡

በተለያዩ ማኅበራዊ ድረ ገጾች ዘገባዎች ደግሞ የትጥቅ ትግል ለማድረግ ወደ ኤርትራ ማምራታቸው እየተነገረ ነው፡፡ በትክክል የት እንደሄዱ ግን አልተረጋገጠም፡፡

ካለፈው ሳምንት አጋማሽ ጀምሮ በፌስቡክ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው አቶ ተስፋሁን አለምነህ የትጥቅ ትግል ለማድረግ ወደ ኤርትራ ሄደዋል የሚሉ ዘገባዎች የወጡ ቢሆንም፣ የመኢአድ ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሐሪ ግን፣ ‹‹የት እንደሄደ አላውቅም፡፡ ጉዳዩን በተመለከተ ግን እንደ ማንኛውም ሰው በማኅበራዊ ድረ ገጽ አይቻለሁ፤›› በማለት ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

አቶ ተስፋሁን ለመጨረሻ ጊዜ መኢአድ ቢሮ የታዩት ድርጅቱ ባዘጋጀው ስብሰባ ላይ ለመካፈል ከሁለት ሳምንት በፊት ቅዳሜ እንደነበር ያስታወሱት አቶ አበባው፣ በመሀል የተፈጠረውን ነገርና ወዴት እንደሄዱ እንደማያውቁ ገልጸዋል፡፡

የፊታችን እሑድ በሚካሄደው አምስተኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ መኢአድን ወክለው እንደማይወዳደሩ የገለጹት አቶ አበባው፣ አቶ ተስፋሁን ፓርቲውን የተቀላቀሉት ከአሥር ዓመታት በፊት እንደነበረ አክለው ገልጸዋል፡፡

‹‹ፓርቲውን የተቀላቀለው ከጐጃም ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ብሎ ደግሞ የምዕራብ ጐጃም የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ነበር፤›› ብለዋል፡፡ 

አቶ አበባው ‹‹የድርጅታዊ ጉዳይ አይደለም፡፡ የመኢአድ አባልነት መሥፈርት በፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ በዚህም መሠረት በፈቃደኝነት አባል ይሆናል፡፡ ለመውጣት ሲፈልግ ደግሞ ይለቃል እንጂ በግድ የሚያዝ ነገር የለም፤›› በማለት ውሳኔው ግለሰቡን ብቻ የሚመለከት እንደሆነና ከፓርቲው ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንደሌለው አስረድተዋል፡፡

አቶ ተስፋሁን በፓርቲ እንቅስቃሴ ውስጥ ጥሩ ተሳትፎ እንደነበራቸው ያስታወሱት አቶ አበባው፣ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በእንግሊዝኛ ቋንቋ መመረቃቸውንም አመልክተዋል፡፡

በኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት የተፈረጁ ድርጅቶች ኤርትራ ውስጥ እንደሚንቀሳቀሱ፣ ከእነዚህ ድርጅቶች መካከል ግንቦት 7፣ ኦነግ እና ኦብነግ ነፍጥ አንግበው መንግሥትን ለመጣል አቅደው እንደሚሠሩ ይነገራል፡፡ 

በቅርቡ መንግሥት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የሆኑት ብርሃኑ ተክለ ያሬድ፣ ፍቅረ ማርያም አስማማውና እየሩሳሌም አስፋው ወደ ኤርትራ ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ሥር እንዳዋላቸውና ክስ እንደመሠረተባቸው መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡  

አቶ ተስፋሁን በፌስቡክ ገጻቸው ላይ የፕሮፋይል ፎቶአቸውን በመለወጥ ታጣፊ ክላሽኒኮቭ አንግተው የሚታዩ ሲሆን፣ ከሰላማዊው ትግል በመውጣት ለትጥቅ ትግል መዘጋጀታቸውን ማሳያ ነው እየተባለ ነው፡፡ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከዚህ ቀደም የተለያዩ የፉከራና የሽለላ ግጥሞችን በማስፈር የሚታወቁት አቶ ተስፋሁን፣ ኤርትራ ወይም ሌላ ሥፍራ ለትጥቅ ትግል መሄዳቸውን ያረጋገጠ አካል የለም፡፡ 

 

ሚስቱ በይሆት ተያዘች ሚስቲቱ ሰውን በማዘዋወርና በመሽጥ አደኛ ስትሆን አቡ ስይፍ ደግሞ ሰውን ከመደል ውጭ ሌላ ሰራው ነዳጅን በመሽጥና ገንዘብ በማጠራቀም የታወቀ መሪ ነበር የአሜሪካ ኮማንዶ ሶሪያ ውስጥ ሰርጎ በመግባት አቡ ሰይፍን ሲገል ሚስቲቱን በይሆት ይዘዋታል (CNN) U.S. Special Operations forces killed a senior ISIS commander during a daring raid intended to capture him in […]

በቤኒሻንጉል  ከ50 በላይ ነዋሪዎች በአካባቢዉ የወያኔ ታጣቂዎች መገደላቸውን ተነገረ ፡፡ የህወሓት አገዛዝ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈፀመ ነው ተባለ:: አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ከውህደቱ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ታጋዮችን  አስመረቀ፡፡ በዚህ ሳምንት”አቦይ ስብሐት እንደአሞራ አስሬ ይዞረኛል”ሲሉ  አቶ ኃይለ ማርያም መናገራቸው ተሰምታል የመላው ኢትዮጲያ አድንድነት ድርጅት (መኢአድ) አንዱ ክንፍ ምርጫዉን ጥሎ ኤርትራ መግባቱ ተነገረ […]

ዛሬ ግንቦት 7 ቀን 2007 ዓ.ም ነው። ከዛሬ 10 ዓመታት በፊት ግንቦት 7 ቀን 1997 ዓ.ም. ነበር። አይገርምም? “የ1953ቱ የመግሥቱ ንዋይ መፈቅለ መግሥት ሙከራ ለ1966 ቱ ሕዝባዊ አብዮት ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል” ሲሉ ሩቅ .. ሩቅ የነበረ እውነት አድርጌ ስቀበለው ኖረዓለሁ። በ53 እና በ66 መካከል ያሉት 13 ዓመታት ጥቂት መሆናቸውን የገባኝ ዛሬ ነው። ይኸው እኔም ትናንትን […]

All roads lead to the the Etsako West Local Government Council Marriage Registry, Auchi on Friday as Governor of Edo state, Adams Oshiomhole, takes a new wife. Oshiomhole is remarrying four years after the death of his first wife, Clara. The bride is Ethiopian-born Miss Lara Fortes, a model and former air hostess. Already, wedding […]

Wisdom Ethiopia ዛሬ በዓለማችን ላይ ትልቁን ስፍራ ይዘው የሚንቀሳቀሱት አንቀሳቃሽ ሞተሮች ገንዘብና ስልጣን ናቸው፡፡ገንዘብ ለሰው ልጆች በምድር ላይ ሲኖሩ የሚያስፈልጋቸውን ነገር ለማሟላትና ለመግዛት አስፈላጊው ነገር ነው፡፡ሀገር በአግባቡ እንድትመራና በሰው ልጆች መካከል መከባበርና ሰላም እንዲኖር ስልጣን ያለው አካል መኖር እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ ነገር ግን ገንዘብም ሆነ ስልጣንም በአግባቡ ካልተጠቀምንባቸው ከጠቃሚነታቸው ይልቅ ጉዳታቸው ሊያመዝን ይችላል፡፡ማለትም ሰዎች ገንዘብን […]

ምርጫ የሚደረገው የፖለቲካ ስልጣን ለመያዝ መሆኑ ግልፅ ነው። በዚህ ወቅት ሁሉም ፓርቲዎች ወንበሩን ለመያዝ ይፎካከራሉ ማለት ነው። ህዝብም ሁሉም ፖለቲካ ፓርቲ የሚያቀርቧቸው አማራጭ ፖሊሲዎች በክርክርና በቅስቀሳ ወቅት በመገምገም ይበጀኛል የሚለውን ይመርጣል ማለት ነው። ወያኔም ዲሞክራሲያዊ መንግስት ነኝ ብሎ የሚያምን መንግስት እንደመሆኑ መጠን ይህን የመከተል ግዴታ አለበት። ሬድዋን ሁሴን ለሚዲያዎች በሰጡት ቃለ መጠይቅ ሰማያዊ ፓርቲ ለገዢው […]

* .ክርስቲያን መምህራን እና የመንግሥት ሠራተኞችተመርረው እና ተሠቃይተው ወረዳውን እንዲለቁከሥራ ማባረርን ጨምሮ እስራት፣ያለበቂ ምክንያት የደመወዝ ቅጣት፣ ያልተገባ የሥራ ምደባ እና ዝውውር እንዲኹም ‹‹እናርዳችኋለን›› በሚል የግድያ ዛቻይደረግባቸዋል፤ *.የሚያስቀድሱበት እና የሚቀበሩበት ቤተ ክርስቲያን መሥሪያ ቦታ ያገኙት በብዙ ውጣ ውረድ ነው፤የቂልጦ ጎሞሮ ቅድስት ማርያም ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንንለመሥራት በኮሚቴ የተሰባሰቡ ምእመናን በአንድነት ባሉበት ቤትበምሽት ቤንዚን በማርከፍከፍ እሳት ተለቆባቸዋል፤ የወረዳው […]

የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ እና አዲስ አበባ ውስጥ የወረዳ 17 ዕጩ ተወዳዳሪ የሆነው አቶ ዮናታን ተስፋዬ የታዛቢዎቹን ፎቶ ግራፍና አድራሻ ለምርጫ ጣቢያው እንዲያሳውቅ ተጠየቀ፡፡ እስካሁን ከታዛቢ ሙሉ ስም ውጭ ፎቶግራፍና አድራሻ የሚጠየቅበት አሰራር እንደሌለ የተገለጸ ሲሆን ምርጫ ቦርድም ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ የታዛቢዎችን ስም ዝርዝር እንዲልኩ ማስታወቁ ተመልክቷል፡፡ ይሁንና የወረዳ 17 ምርጫ ጣቢያ ኃላፊ የሆኑት […]

የባለራዕይ ወጣቶች ማህበር መስራችና በተለያዮ አጋጣሚዎች የወያኔን ስርዓትና ብልሹ አሰራር በመተቸት በሀገራችን መልካም አስተዳደር እንዲሰፍን ሲታገል የነበረው ወጣት አለማየሁ አበበ በትላንትናው እለት በታጠቁ ወታደሮች ተይዞ መታሰሩ ታውቋል። ወያኔ መጪውን ምርጫ ተከትሎ ያሰጉኛል የሚላቸውን ግለሰቦች እያደነ በማሰር ላይ መሆኑ ይታወቃል። አይዞህ ወንድማችን አሰግድ ታመነ Filed under: NEWS Tagged: Addis Ababa, Eskinder Nega, human-rights, Politics of Ethiopia

በምዕራብ አርሲ ኮፈሌ ከተማ የዛሬ ሁለት ዓመት እስከ 25 የሚደርሱ ሰዎች ተገድለውበታል ተብሎ የሚታመነው ሰላማዊ ሰልፍ በወጡ ሙስሊሞችና የኢትዮጵያ ፌደራል ፓሊስ ግጭት የነበረውን ሁኔታ ፓሊስ እራሱ የቀረጸው ቪድዮ ይህን ይመስላል posted by Aseged TameneFiled under: NEWS

ኢህአዴግ በደቡብ ክልል እየተከሰቱ በሚገኙ የ‹‹ብሄር›› ግጭቶች በስተጀርባ ሰማያዊ ፓርቲ አለበት እያለ እየቀሰቀሰ እንደሚገኝና በዚህ ሰበብ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትንም እያሰረ እንደሚገኝ የሰገን አካባቢ ህዝቦች ዞን የሰማያዊ ፓርቲ አስተባባሪ የሆኑት አቶ ዳትኮ ታዬ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ በአካባቢው በተለይም በደራሼ ወረዳ የእርስ በእርስ ግጭት እንደነበር የገለጹት አስተባባሪው ከምርጫው ጋር ተያይዞ ግጭቱ ሆን ተብሎ እንዲባባስ […]

አሳዛኝ የእስራት ዜና ቆራጡ ታጋይ ማሙሸት አማረ ታፈነ ማሙሸት ትግል የጀመረው በ1984 ዓም ነው በ1980 ዎቹ ደብረብርሀን እስር ቤት ሰብረህ እስረኛ አስመልጠሀል ተብሎ ሞት ተፈርዶበት ከረጅም እስር በኋላ ተለቋል በ1997 ዓም ይሙት በቃ ተብሎ ተፈርዶበት እንደማንኛውም የቅንጅት አመራር በይቅርታ ተፈቷል እስከ 2003 ዓም የመኢአድ ከፍተኛ አመራር ነበር ከ2003 ዓም ጀምሮ ከፓርቲው በወንበዴዎች ተባረን ብንወጣም ባደረግነው […]

በዋሽንግተን ዲሲ ማንደሪን ኦሪየንታል ሆቴል ድንገት የተገኙት የወያኔው መንግስት መከላከያ ሚኒስተር ጄነራል ሳሞራ የኑስ በኢትዮጵያዊያኑ ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሶባቸው ውርደትን መከናነባቸውን ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ አመለከተ:: በአንድ ለሊት አዳር 12 ሺህ 700 ብር በሚከፈልበት በማንደሪን ኦሪየንታል ሆቴል ያረፉት ጀነራል ሳሞራ የኑስ ከዋሽንግተን ዲሲ ግብረሃይል ወጣቶች ጋር ፍጥጫ ገጥመው ከፍተኛ የሆነ ግብግብ ተፈጥሯል:: አካባቢው በዲሲ ፖሊሶች የታጠረ ሲሆን […]

በዚህም መሰረት ዛሬ ወይም ነገ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት ይዛወራሉ ገዢው ፓርቲ እነወይንሸትን ለምን በእስር እንዲቆዩ እንደፈለገ ሀቅ ነው እነወይንሸት ከታሰሩ ምርጫውን ሲያጭበረብር ለምን የሚል ትውልድ በከተማው ሊኖር አይገባም የወይንሸትን ጥንካሬ ደግሞ ገዢዎቻችን ጭምር ያውቁታል ወይንሸት ብቻዋን ከማንም በላይ የምርጫን ውጤት መወሰን የምትችል የዘመናችን ጅግና ነች ወይንሸትን ከዚህ በፊት የገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት የምትፈልጊውን ሀገር ቪዛ […]

ዶክተር መስፍን አርአያ ይባላሉ። የታወቁ የፖለቲካ ሳይንቲስት እንደነበሩ የደረሰን መረጃ ያመለክታል ። በኒው ዮርክ ሃንተር ኮሌጅ ለብዙ አመታት አስተምረዋል ። አሜሪካዊት አይሁድ አግብተው የሁለት ልጆች አባትም ነበሩ። ። ከኤርትራ ወላጆች የሚወለዱት ዶክተር መስፍን የኢህአፓ አባል በመሆን አብዛኛውን ዕድሜያቸውን በትግል እንዳሳለፉ ይነገራል። አማርኛ፣ ትግሪኛ፣ እንግሊዘኛ እና የደች ቋንቋ ይናገሩ እንደነበርም ታሪካቸው ያሳያል። ከዚህ ሁሉ አመት አገልግሎትና […]

በጋምቤላ ክልል፣ መጃንግ ዞን፣ ጎደሬ ወረዳ የሚኖሩ ዜጎች በመንግስት በተቀነባበረ ሴራ ጭፍጨፋ እየደረሰባቸው እንደሆነ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ በተለይ ከግንቦት 2006 ዓ.ም ጀምሮ 400 ያህል ነዋሪዎች እንደተገደሉ የገለጹት ነዋሪዎች መንግስት የእርስ በእርስ ግጭት ለማስመሰል ቢሞክርም ችግሩ በመንግስት የተቀነባበረ እንደሆነ እንደሚያምኑ ገልጸዋል፡፡ ‹‹የአብዛኛዎቹ ነዋሪዎች እርሻ ለገዥው ፓርቲው ካድሬዎች በመስጠት እኛ ከቦታችን እንድንፈናቀል ጥረዋል፡፡ አንወጣም ስንል ግን በግድ […]

ሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም መንግስት አይ.ኤስ.አይ.ኤስ ሊቢያ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን የሽብር ድርጊት ለማውገዝ በጠራው ሰልፍ ላይ ‹‹ሁከትና ብጥብጥ በማስነሳትና በመሳተፍ›› ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ሚያዝያ 30/2007 ዓ.ም ጠዋት በቄራ የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ቀርበው የ6000 ብር የሰው ዋስትና ተፈቅዶላቸው የነበር ቢሆንም ፖሊስ የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ ጥሶ በእስር ላይ እንዳቆያቸው ይታወቃል፡፡ የፍርድ ቤቱን […]

ሚያዚያ 11/2007ዓ.ም ዳና ድራማ ከኢቢሲ ጋር የነበረው ኮንትራት ተጠናቋል፡፡ በቀጣይም ኢቢሲ የውል ስምምነቱን አላደሰም፡፡ ባለፈው ሳምንት በቀጥታ ስርጭት ምክንያት ድራማው አልተላለፈም፡፡ ነገር ግን የቀጥታ ስርጭቱ ባይኖርም ኢስት አፍሪካ ፊልም ፕሮዳክሽን ድራማውን ለኢቢሲ አላመጣም ነበር፡፡ ሙሉ መረጃውን ይከታተሉ አሰግድ ታመነ Filed under: Uncategorized

ግለሰቡ የ 7 ወር ነብሰ ጡር የሆነችውን ወጣት ሚስጥሬን አወጣሽ በሚል አስገድዶ ከደፈረ በኋላ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏታል፡፡ ሙሉ የፖሊስን ዘገባ ይከታተሉ posted by Aseged TameneFiled under: NEWS

  ሻለቃ ፅጌ ትባላለች፤ (አሁን ኰሎኔል) ..የጄ/ል ሰዓረ መኮንን ባለቤት ናት። ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 1997ዓ.ም ምሽት ኢህአዴግ ምርጫውን አስመልክቶ የሻማ ማብራት ፕሮግራም ጠርቶ ነበር። ሻለቃ ፅጌ ከጠባቂዋ ደህንነት ጋር በስፍራው ተገኝታ ሻማዋን እያበራች በጦር ሃይሎች ሆ/ል በር በኩል ታልፋለች። በሆስፒታሉ በር ከቆመው ጠባቂ ዘብ ጋር አብራ የምታወራ የሆ/ ሉ ሜንስ ቤት ሰራተኛ እያፌዘች «ስሚ […]

ሪፖርተር እንዳስነበበን የሰማያዊዎቹ በጀት ኢህአዴግን ጭንቀት ላይ ጥሎታል። ዋ….አይ ከየታባታቸው አመጡት፤ ብለው ግራ ግብት ያላቸው አቶ ሬድዋን ”ኮንሰርት አላዘጋጁ፣ ቱጃሮች አይደሉ፣ ልማታዊ ባለሃብቶች አልደገፏቸው” ሲሉ ጭንቀታቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል። አቶ ሬድዋን ተጨንቀውም አላባሩ ይሄንን ጉዳይ የሚመለከተው አካል እንዲመርምር አዘናል አይነትም ብለዋል። (እኛ ግን እነርሱ ሃያ ሶስት ሚሊዮን ሲያወጡ የአባይን መዋጮ ለቅስቀሳ አዞሩት እንዴ ብለን አልመረመርንም!) የሰማያዊ […]

ሀገሪቱ በቅርብ ጊዜያት በተነሳ የውጪ ዜጎችን ኢላማ ባደረገ ተቃውሞና ጥቃት ስትታመስ ቆይታለች “አፍሮ ፎቢያ” ተብሎ እስኪሰደብ ድረስ በዛ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ጨምሮ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ስደተኞች በዚሁ ዜኖ ፎብያ በተባለ ጥቃት ሰለባ መሆናቸውም የሚዘነጋ አይደለም አሁን ደግሞ የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች በህገ ወጥ መንገድ ወደሀገሪቱ ገብተዋል ያሏቸውን የውጪ ዜጎች ማደንና ማሰር እንደጀመሩ ነው የተነገረው ደቡብ […]

ፖሊስ የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ በመሻር ዋስትና የከለከላቸውን የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ እየወሰደ እየመረመረ ነው፡፡ ሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም መንግስት አይ.ኤስ.አይ.ኤስን ለማውገዝ በጠራው ሰልፍ ላይ የታሰሩ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ትናንት ሚያዝያ 30/2007 ዓ.ም ጠዋት በቄራ የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ቀርበው የ6000 ብር የሰው ዋስትና እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ሰጥቶ የነበር ቢሆንም ፖሊስ የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ በመሻር በእስር […]

ኦህዴድ/ኢህአዴግ ዜጎችን በማሰርና በመደብደብ መጠመዱ ተነገረ የወያኔ /ህወሃት ካድሬዎች እርስ በራሳቸው እንደማይተማመኑ ተገለፀ በሁመራ አከባቢ ህወሀት እስከአሁን ከአንድ መቶ በላይ ኢትዮጵያውያንን ገድሏል የአሜሪካ ም/የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዌንዲ ሸርማን አዲስ አበባ የተናገሩትን አስተባበሉ ወያኔ ከአቶ አንዳርጋቸው የረባ መረጃ ለማግኘት ባለመቻሉ የስነ ልቦና ጫና በማሳረፍና ህክምና በመከልከል ለመጉዳት ማሳቡን ምንጮች ገለፁ    የኖርዌይ አንባሳደር በኢትዮጵያ ዜጎቻቸውን አስጠነቀቁ የኖርዌይ ኢንባሲ በኢትዮጵያ […]

  በታይላንድ የአለም ጤና ድርጅት ተወካይ የሆኑት ዶ / ር ዮናስ ተገኝ የቤት ሰራተኛ የነበረችው አኔት የተባለች የቤት ሰራተኛ በደል ደርሶብኛል ብላለች ባንግኮክ የተሰኘው የዜና ምንጭ እንዳስነበበው ሰራተኛዋ በዶ / ር ዮናስ ቤት ውስጥ ልክ እንደባሪያ ሲያስተዳድሯት እንደነበር ትናገራለች ለአመታት ያህል ወርሀዊ ደመወዟ ሳይከፈላት እንደቆየም ተነግሯል ገንዘብ የማድረስ ስራ የፖሊስ እንዳልሆነ ተገልፆ 89 ሺ የታይላንድ […]

ኢሳት ዜና ፦ ሰሞኑን በአዲስ አበባ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አባላት ነን ያሉ ሲቪል የለበሱ ግለሰቦች፣ ከደህንነት መስሪያ ቤት ነው የመጣነው በማለት በየክፍለ ከተማዎችና ወረዳዎች እየዞሩ፣ ለመንግስት መስሪያ ቤቶችም ሆነ ለግል ተቋማት ሃላፊዎች፣ «ማንም ሰው ፣ የመንግስት ባለስልጣናም ሆነ መለዮ ለባሽ ወታደር፣ ፖሊስ ወይም ተስተናጋጅ ባለጉዳይ ሽጉጥን ጨምሮ የትኛውንም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው እንዳይገቡ፣ የመስሪያ ቤት […]

ሰማያዊ ፓርቲ ትናንት ሚያዝያ 29/2007 ዓ.ም ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በላከው ደብዳቤ ምርጫ ቦርድ በህግ የተሰጠውን ኃላፊነት እንዲወጣ ጠይቋል፡፡ የተሻሻለውን የምርጫ ህግ 532/1999 ዓ.ም አንቀፅ 58 ቁጥር 1 ላይ ‹‹አንድ ዕጩ ተወዳዳሪ መታወቂያ ካገኘበት ቀን አንስቶ ምርጫው ሁለት ቀን እስኪቀረው ድረስ ከአስተዳደሩ ሆነ ከማዘጋጃ ቤት ፈቃድ ሳይጠይቅ በፅሁፍ በማሳወቅ ብቻ የድጋፍ ስብሰባዎች አሊያም ሰላማዊ ሰልፎችን የመጥራት […]

  ባለፈው ቅዳሜ ከወልቂጤ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው አነስተኛዋ የዳርጌ ከተማ በፖሊሶች እና በአካባቢው ነዋሪዎች መካከል የተነሳው ግጭት ይህንን ዜና እስከፃፍኩበት ድረስ የቀጠለ ሲሆን በርካቶች ከተማዋን በመልቀቅ ወደወልቂጤ እና ወሊሶ ከተሞች በመሠደድ ላይ ይገኛሉ፡፡ በአካባቢው ከሚኖር ግለሠብ ለማጣራት እንደሞከርኩት ግጭቱ የተቀሰቀሰው ቅዳሜ በ24/08/2007 ዓ.ም አንድ በአካባቢው በስራ ላይ የተሠማራ ፖሊስ በግብርና የሚተዳደር ግለሠብን በአጋጣሚ በተነሳ […]

ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ገዥው ፓርቲ ምርጫውን ከአሁኑ እንደጀመረው ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎች ካድሬዎች መራጮችን በጋንታ፣ በሴልና በኔትወርክ እያደራጁ ‹‹ኦህዴድ/ኢህአዴግን መርጫለሁ›› በሚል እያስፈረሙና ፎርም እያስሞሉ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በጋንታ፣ በሴልና በኔትወርክ ተደራጅተው ‹‹ኦህዴድን መርጠናል›› ብለው እንዲፈርሙ የተደረጉ ዜጎች ፎርሙን ከሞሉበት ቀን ጀምሮ የምርጫ ካርዳቸውን ለጋንታ፣ ሴልና ኔትወርክ መሪዎቻቸው እንደሚሰጡ ታውቋል፡፡ የጋንታ፣ የሴልና የኔትወርክ […]

በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኙት የብአዴን ኢህአዴግ አመራሮች ህዝብ አይመርጠንም የሚል ስጋት ስላደረባቸው ለህብረተሰቡ የማደናገርያ ቃል እየገቡለት መሆናቸውን ተገለፀ፣የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው- የብአዴን ኢህአዴግ አመራሮች በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኘውን ህዝብ በማዳበሪያ እዳ ተማርሮ እንደሚገኝ አስቀድመው ስለተረዱ ሱሪያችሁን በጭንቅላታችሁ አውጡ አይነት አስገዳች መመሪያ በመስጠት እያስጨነቁት እንዳልቆዩ አሁን ላይ ደርሰው ከህብረተሰቡ በርካታ ተቃውሞ ስላጋጠማቸው የወሰዳችሁትን […]

ከወደ ብሩንዲ ሕዝብ ነቅሎ ተነስቷል። በአገሪቱ ሊካሄድ ጥቂት ጊዜያት በቀሩት አገራዊ ምራጫ ላይ ለሶስተኛ ጊዜ ለመወዳደር ራሱን በእጩነት ያቀረቡት አንባገነኑ ፔሬ ኑኩሩንዚዛን ሕዝብ በቃህ በማለት ተናንቋቸዋል። ጭንቅ ውስጥ የገባው የፔሬ አገዛዝ ከሕዝባዊ ማዕበሉ ለመትረፍ እየተወራጩና አንዳንድ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ቢሆንም ሕዝቡ እርምጃዎችን ሳይገቱት ፊት ለፊት በመጋፈጥ ጉዞውን ወደ ቤተ መንግስቱ አድርጓል። ከጥቂት አመታት በፊት የሰሜን […]

የቀድሞዋ የጎንደሬዎች ከተማ ሁመራ አሁን ደግሞ የጎንደሬዎች መቀበሪያዋ የጅምላ መጨፍጨፊያዋ ሁመራ በየቀኑ የወገን የድረሱልን የሰቆቃ ድምፅ ይሰማል ሁኖም ግን ሰሚ ጀሮን አላገኘም ። ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ በሰሜን ጎንደር ምዕራባዊ ክፍል ከአማረኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያዊ የፀዳ ክልል ለመፍጠር ከ40 ዓመታት በላይ የሰራበት ቢሆን እንዳሁኑ ለይቶለት አያውቅም ቀደም ሲል በወልቃይት በጠገዴ በትግል በበረሃ እያሉ ጀምረው ነዋሪዎችን ሌሊት […]

  የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ትናንት ሚያዝያ 27/2007 ዓ.ም ከአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ኃላፊዎች ጋር መወያየታቸውን የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት በአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት የዴሞክራሲ፣ ሰብአዊ መብትና ሰራተኞች ምክትል ዋና ፀኃፊ የሆኑት ሚስተር ስቲቭ ፌልድስቴይን ጨምሮ ሌሎችንም ኃላፊዎች አግኝተው ስለ ኢትዮጵያና ስለ ቀጠናው ሰፋ ያለ ውይይት […]

ከሁለት ሳምንታት በኋላ ምርጫ ይደረጋል። ሆኖም ከምርጫው በፊት ኢሕአዴግ እንዳሸንፈ ምርጫ ቦርድ በድህረ ገጹ ላይ ባስቀመጠው ሰነድ አሳወቀ። አርባ ሰባት የሚሆኑ ድርጅቶች እንደሚካፈሉ ምርጫ ቦርድ በድህረ ገጹ ላይ ይፋ ያደረገ ሲሆን አርባ አምስት የሚሆኑት ለፌዴራል ፓርላማ ተወዳዳሪዎች አሰልፈዋል። መንግስት ለመቆጣጠር አንድ ድርጅት 274 የፓርላማ መቀመጫዎችን ማሸነፍ ይጠበቅበታል። ምርጫ ቦርድ ባሰፈረው ሪፖርት መሰረት፣ ኢሕአዴግ ለ501 የፓርላማ […]

ዛሬ ጥዋት  በመተማ ከተማ የአካባቢው ባለስልጣናት የከተማይቱን ኑዋሪዎች ህገወጥ ቤት ሰርታቹሃል በማለት ያለምንም ማስጠንቀቂያ በተኙበት አፍራሽግብረ ሀይሉ ቤታቸውን ዘለው በዶዘር ለማፍረስ በሚሞክሩበት ጊዜ በእንቅልፍ ላይ የነበሩ ነዋርዎች በፍርስራሽ ውስጥ ተቀብረው ሞተውል ይህም ያከተለው የከተማይቱ ኑዋሪዎች ቁጣ ወደተቃውሞ ተለውጦ  በወያኔ ፖሊስ  እና በከተማይቱ ኑዋሪዎች መካከል ለ1:30 ያክል የፈጀ ውጊያ ተካይዳል። በአውደ ውጊውም ከአምስት በላይ ሰዎች ሲሞቱ ከ60 በላይ የሚሆኑ ደግሞ መቁሰላቸውን የአን […]

በስደተኛ አቅሟ ያጠራቀመችዉን ጥሪት ለቦምብ ሚሳዬል አረር ገብራ ከአደን ዳግም ለተሰደደችዉ ኢትዮጵያዊት ጦርነቱ ከፋ፤ «የሚጠጣ ዉሐ ጠፋ፤ ወይም ተመረዘ»-ከሚለዉ ወሬ ያለፈ የጦርነቱ ሰበብ ምክንያት፤ የመርዙ ደረጃ፤ የመርዙ ምንነት፤ የመራዡ ማንነትም ግልፅ አይደለም። ኢትዮጵያዉን ስደተኞች ደቡብ አፍሪቃ ላይ እሳት ተለቀቀባቸዉ።ነደዱ–ሞቱ።ሜድትራኒያን ባሕር ዉስጥ ሰምጠዉ አለቁ።ሊቢያ ላይ ታረዱ።እስራኤል ዉስጥ ዜጋም ሆነዉ ይዋረዱ–ይገለሉ–አሁን ደግሞ ይደበደባሉ።የመን ዉስጥ በባዘነ–ጥይት–ሚሳዬል ተገደሉ። የተረፉት […]

ህወሃት የአንድ ቤተሰብ የፖለቲካ ስብስብ መሆኑን የሚያሳይ ሰነድ እዩልኝ … .. ሁለቱም የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ሲሆኑ ሌሎችን ለአብነት ያክል የቀድሞ የትግራይ ክልል ር / መስተዳደር የነበረው ያሁኑ የደህነት ሹም አቶ ፀጋይ በረሄ እና የትግራይ ክልል አፈ ጉባዔ የሆነችው የስብሃት ነጋ ታናሽ እህት ቅዱሳን ነጋ አርከበ ዕቁባይ የዚሁ ቤተ ሰብ ቤተ ዘመድ እና የመሳሰሉት በጥቂቱ ይገኙበታል […]

የትናንት ለሊቱ የፍሎይድ ሜይዌዘርና የማኑ ፓኪያ የመካከለኛ ሚዛን የላስቬጋስ የቡጢ ፍልሚያ አለም እንዴት ሲያብድለት እንደከረመ መታዘባችን አልቀረም ይህ የቡጢ ፍልሚያ በታሪክ እጅግ ውድ የመግቢያ ትኬት የተሸጠበት, ውድ ክፍያ ተፋላሚዎቹ ያገኙበት, እጅግ የገነነ የሚዬ ሽፋን ያገኘ … ወዘተ ምናምን ብቻም አይደለም ይልቁንም ከውድድሩ ጋር ተያይዞ እጅግ የበረከቱ አስደናቂና አስገራሚ ነገሮች በሪንግ ላይ ለተኩል ሰአት እንኳን ካልቆየው […]