ኢትዮጵያዊው ዶክተር፣ የጎዳና ተዳዳሪ ሆነው ህይወታቸው አለፈ

ዶክተር መስፍን አርአያ ይባላሉ። የታወቁ የፖለቲካ ሳይንቲስት እንደነበሩ የደረሰን መረጃ ያመለክታል ። በኒው ዮርክ ሃንተር ኮሌጅ ለብዙ አመታት አስተምረዋል ። አሜሪካዊት አይሁድ አግብተው የሁለት ልጆች አባትም ነበሩ። ። ከኤርትራ ወላጆች የሚወለዱት ዶክተር መስፍን የኢህአፓ አባል በመሆን አብዛኛውን ዕድሜያቸውን በትግል እንዳሳለፉ ይነገራል። አማርኛ፣ ትግሪኛ፣ እንግሊዘኛ እና የደች ቋንቋ ይናገሩ እንደነበርም ታሪካቸው ያሳያል። ከዚህ ሁሉ አመት አገልግሎትና […]