የሻማ መዘዝ (አርአያ ተስፋማሪያም)

  ሻለቃ ፅጌ ትባላለች፤ (አሁን ኰሎኔል) ..የጄ/ል ሰዓረ መኮንን ባለቤት ናት። ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 1997ዓ.ም ምሽት ኢህአዴግ ምርጫውን አስመልክቶ የሻማ ማብራት ፕሮግራም ጠርቶ ነበር። ሻለቃ ፅጌ ከጠባቂዋ ደህንነት ጋር በስፍራው ተገኝታ ሻማዋን እያበራች በጦር ሃይሎች ሆ/ል በር በኩል ታልፋለች። በሆስፒታሉ በር ከቆመው ጠባቂ ዘብ ጋር አብራ የምታወራ የሆ/ ሉ ሜንስ ቤት ሰራተኛ እያፌዘች «ስሚ […]