ግልጽ ደብዳቤ ለሚኒስትር ቴድሮስ አድሃኖም ገ/የሱስ

በሳዑዲ ዐረቢያ በኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለውን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት አስመልክቶ “ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ” ሊቀመንበር አቶ ኦባንግ ሜቶ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር አድሃኖም ገብረየሱስ የጻፉትን ግልጽ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ልከውልናል።

ሙሉውን አስነብበኝ …