የኢሕአደግና የግንቦት ሰባት ድርድር

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ Dr. Berhanu Negaግርማ ካሳ

“የኢሕአዴግ መራሹ መንግሥት ለግንቦት ሰባት የእንደራደር ጥያቄ አቀረበ” ሲል ኢሳት ሰበር ዜና አሰማን። ዶ/ር ብርሃኑ ነጋንም በማቅረብ በጉዳዩ ላይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ እንዲሰጡም አድርጓል። ምንም እንኳን የቀረበውን ዘገባ ከሌላ ምንጭ ማጣራት ባይቻልም፣ ዜናው እውነት ሊሆን የሚችልበት ሁኔታ እንዳለ ግን ይሰማኛል። አገዛዙ ከኦብነግ፣ ኦነግ ከመሳሰሉ ጋር ድርድር እየጀመረ፣ የማቋረጥ ልማድ እንዳለው ታሳቢ በማድረግ። የግንቦት ሰባት “እንደራደር” ጥያቄም ከዚያ የተለየ አይሆንም።

ሙሉውን አስነብበኝ …