የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች እና ዕረፍታቸው
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 2 ባሉት ቀናት ውስጥ ተሰጥቷል። ከሌላው ክፍል ተማሪዎች ጋር ሲነፃፀር አንድ ወር ግድም ቀድሞው ዕረፍት ላይ የሚገኙት የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወሳጆች በአሁኑ የዕረፍት ጊዜያቸዉ ምን እያደረጉ ይገኛሉ?
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 2 ባሉት ቀናት ውስጥ ተሰጥቷል። ከሌላው ክፍል ተማሪዎች ጋር ሲነፃፀር አንድ ወር ግድም ቀድሞው ዕረፍት ላይ የሚገኙት የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወሳጆች በአሁኑ የዕረፍት ጊዜያቸዉ ምን እያደረጉ ይገኛሉ?
በቀድሞው የራድዮ ጣብያችን መቀመጫ በኮሎኝ ከተማ ለአስር ቀናት የአፍሪቃ ትያትር ፊልም እና ሙዚቃ ትርኢት ተካሂዶአል። ባለፈዉ ሳምንት መጠናቀቅያ ላይ ባበቃዉ በዚህ ትርኢት የአፍሪቃ ሃገራት ፖለቲካዊ ጉዳዮችን የሚያንፀባርቁ አጫጭር ቲያትሮችና የሙዚቃ ድግስ ለታዳሚዉ ቀርበዋል።
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
ሰማያዊ ፓርቲ በድህረ ምርጫ ሰማንያ አባላቶቹ እንደታሠረበት አመለከተ። ፓርቲዉ ታሰሩብኝ ያላቸዉ አባላቱ በምርጫዉ ጊዜ ታዛቢዎች የነበሩ መሆናቸዉንም አስታዉቋል። ፓርቲዉ አክሎም ከታሳሪዎች አንዳንዶቹ ከስድስት ወር እስከ አንድ ዓመት እንደተፈረደባቸዉ ለዶይቼ ቬለ ገልጿል።
ዛሬ የተካሄደዉን የኢትዮጵያ አምስተኛ ዙር ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ በርካታ የዶይቼ ቬለ ተከታታዮች አስተያየታቸዉን ልከዉልናል። ምርጫዉን አስመልክተንከዚህ ከቦን ስቱዲዮአችን ወደ ኢትዮጵያ በመደወል የተለያዩ አስተያየቶችንም አሰባስበናል።
ቡድኑ እስከ ዛሬ ተዘዋውሮ በጎበኛቸው አካባቢዎች ያነጋገራቸው ተወዳዳሪዎችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ምርጫው ነፃ እና አሳታፊ እንዲሆን ምርጫ ቦርድ ሁሉንም ወገን እንዲያወያይ መጠየቃቸውን የቡድኑ መሪ የቀድሞው ናሚብያ ፕሬዝዳንት ሂሲኬ ፑኜ ፑሃማባ አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ ለአምስተኛዉ ብሔራዊ ምርጫ መሰናዶዋን እያገባደደች ነዉ።በየማሕበረ-መገናኛዉ ዜዴዎች የምናነባቸዉ አንዳድ ፁሁፎች «ዉጤቱ አስቀድሞ የታወቀ» እያሉ ቢተቹትም ገዢዉ ፓርቲም፤ ተቃዋሚዎቹም፤ አስመራጭ መራጮችም ለምርጫዉ መዘጋጀት፤መከራከር፤መነጋገራቸዉ እንደቀጠለ ነዉ።
የዕለቱ ዜና
የዕለቱ ዜና
የፈረንሳይ ወታደሮች ቅሌት በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ
የቦልቲሞሪ ረብሻ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን
የዕለቱ ዜና
ባለሥልጣናቱ አክለዉ እንዳሉት የታሠሩ አባላቶቻቸዉን ለማስለቀቅና በፓርቲዉ ላይ ተከፈተ ያሉትን የሥም ማጥፋት ዘመቻ ለማስወገድ ፓርቲዉ በፍርድ ቤት ክስ ይመሰርታል።
የዕለቱ ዜና
የአውሮፓ ህብረት በሜዲቴራንያን ባህር ላይ ተደጋግሞ የሚደርሰውን የስደተኞች እልቂት ማስቆም ያስችላል ያለውን እቅድ ትናንት አቅርቧል ። የእቅዱ ተግባራዊነት ግን እያነጋገረ ነው ።
የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊቢያና ደቡብ አፍሪቃ ዉስጥ ሰሞኑን በግፍ የተገደሉ ኢትዮጵያዉያንን ለማሰብ የሠወስት ቀን ብሕራዊ ሐዘን አወጀ።ምክር ቤቱ ዛሬ ባደረገዉ ሥብሰባዉ በሁለቱም ሥፍራዎች የተፈፀሙትን ግድያዎች አጥብቆ አዉግዟል።
ራሱን እስላማዊ መንግስት «አይ ሲስ» ብሎ በሚጠራው አክራሪ ቡድን ሊቢያ ላይ ከተገደሉት ኢትዮጵያውያን መካከል የእያሱ ይኩኖአምላክ እና ባልቻ በለጠ ቤተሰቦች አዲስ አበባ በተለምዶ ቂርቆስ በሚባለው ሰፈር ድንኳን ጥለው ሃዘን ላይ ናቸው።
በሊቢያ እስላማዊ መንግሥት የተሰኘው አክራሪ ድርጅት 30 ኢትዮጵያውያንን በጥይትና በመቀላት የገደለበት የጭካኔ ተግባር ፣ እንዲሁም፣ በደቡብ አፍሪቃ በውጭ ዜጎች አንፃር በቀጠለው ሁከት በኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው የኃይል ተግባር በኢትዮጵያ ተወገዘ።
በሜድትሬንየን ባህር ከሊቢያ የባህር ዳርቻ ወደ ኢጣልያ በመጓዝ ላይ የነበረች መርከብ ከትናንት ወዲያ ባጋጠማት የመስመጥ አደጋ 950 ያህል ስደተኞች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተነገረ።
በሊቢያ የአይሲስ ታጣቂ ቡድን የተገደሉት 30 ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የኢትዮጵያ መንግስት ማረጋገጡን አስታወቀ። ግድያው በኢትዮጵያውያን ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል። የአውሮጳ ህብረት፤የአፍሪቃ ህብረትና ዩ.ኤስ አሜሪካ የታጣቂ ቡድኑን ድርጊት በጽኑ ኮንነዋል።