የስደተኞቹ እልቂት እና የአውሮጳ አስተያየት
በሜድትሬንየን ባህር ከሊቢያ የባህር ዳርቻ ወደ ኢጣልያ በመጓዝ ላይ የነበረች መርከብ ከትናንት ወዲያ ባጋጠማት የመስመጥ አደጋ 950 ያህል ስደተኞች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተነገረ።
በሜድትሬንየን ባህር ከሊቢያ የባህር ዳርቻ ወደ ኢጣልያ በመጓዝ ላይ የነበረች መርከብ ከትናንት ወዲያ ባጋጠማት የመስመጥ አደጋ 950 ያህል ስደተኞች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተነገረ።