የሰማያዊ ፓርቲ አባላት መታሠር
ሰማያዊ ፓርቲ በድህረ ምርጫ ሰማንያ አባላቶቹ እንደታሠረበት አመለከተ። ፓርቲዉ ታሰሩብኝ ያላቸዉ አባላቱ በምርጫዉ ጊዜ ታዛቢዎች የነበሩ መሆናቸዉንም አስታዉቋል። ፓርቲዉ አክሎም ከታሳሪዎች አንዳንዶቹ ከስድስት ወር እስከ አንድ ዓመት እንደተፈረደባቸዉ ለዶይቼ ቬለ ገልጿል።
ሰማያዊ ፓርቲ በድህረ ምርጫ ሰማንያ አባላቶቹ እንደታሠረበት አመለከተ። ፓርቲዉ ታሰሩብኝ ያላቸዉ አባላቱ በምርጫዉ ጊዜ ታዛቢዎች የነበሩ መሆናቸዉንም አስታዉቋል። ፓርቲዉ አክሎም ከታሳሪዎች አንዳንዶቹ ከስድስት ወር እስከ አንድ ዓመት እንደተፈረደባቸዉ ለዶይቼ ቬለ ገልጿል።