የአፍሪቃ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መግለጫ
ቡድኑ እስከ ዛሬ ተዘዋውሮ በጎበኛቸው አካባቢዎች ያነጋገራቸው ተወዳዳሪዎችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ምርጫው ነፃ እና አሳታፊ እንዲሆን ምርጫ ቦርድ ሁሉንም ወገን እንዲያወያይ መጠየቃቸውን የቡድኑ መሪ የቀድሞው ናሚብያ ፕሬዝዳንት ሂሲኬ ፑኜ ፑሃማባ አስታውቀዋል።
ቡድኑ እስከ ዛሬ ተዘዋውሮ በጎበኛቸው አካባቢዎች ያነጋገራቸው ተወዳዳሪዎችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ምርጫው ነፃ እና አሳታፊ እንዲሆን ምርጫ ቦርድ ሁሉንም ወገን እንዲያወያይ መጠየቃቸውን የቡድኑ መሪ የቀድሞው ናሚብያ ፕሬዝዳንት ሂሲኬ ፑኜ ፑሃማባ አስታውቀዋል።