የደቡብ ሱዳን ጉዳይ ዛሬም እንዳፋጠጠ ነው – ጁን 20, 2014
South Sudan, latest wrap
South Sudan, latest wrap
Dr. Fikru Maru, Corruption charges
World Cup, Wednesday, 06/18/14 matches
ያቋረጥነውን የሰላም ድርድር ለመቀጠል የፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርን መመሪያ እየጠበቁ መሆናቸውን የደቡብ ሱዳን ማስታወቂያ ሚኒስትርና የመንግሥት ተደራዳሪዎች ቃል አቀባይ አመልክተዋል፡፡
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የአፍሪቃ ሕብረት ፣ የግብፅ ጦር ኃይል በወታደራዊ መፈንቀለ መንግሥት፤ የቀድሞውን በዴሞክራሲ የተመረጡትን ፕሬዚዳንት ከሥልጣን እንዲወገዱ አድርጓል በማለት ፣ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት መሥራች የሆነችውን ሀገር አንድ ዓመት ያህል ከአባልነት አግዶአት
በመስጊዶች እና ቤተክርስትያን ዉስጥ የሚገኙ ጥንታዊ የሥነ-ጽሑፎች አብያተ-መጻሕፍት፤ የአንድ ሀገር፤ አህጉር ብሎም የሰዉን ልጅ የእድገት ታሪክ ያዘሉ በመሆናቸዉ እንክብካቤ እና ልዩ ጥበቃ ሊደረግላቸዉ ይገባል።
ኢራቅ ዉስጥ የሱኒ ሚሊሺያዎች የሀገሪቱን ሁለተኛ ታላቅ ከተማ ሞሱልን ከያዙና በባግዳድ አካባቢም ጥቃታቸዉን ካጠናከሩ ወዲህ የፕሬዝደንት ኑሪ አልማሊኪ ሺአቶች የሚበዙበት መንግስት ህልዉና አደጋ ላይ መዉደቁ እየተነገረ ነዉ።
የዓለም የስደተኞች ቀን በነገዉ ዕለት ይታሰባል። በያዝነዉ በተለይም ጦርነት እና ግጭት ከሚካሄድባቸዉ ሃገራትና አካባቢዎች የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን UNHCR ባለፈዉ ወር ነዉ የጠቆመዉ።
በቅርቡ የታጠቁ ግለሰቦች ከዶላር ጋር በተያያዘ በመሃል አዲስ አበባ በጠራራ ጸሃይ ሁለት ሚሊዮን ብር በመዝረፍ መሰወራቸውን ተከትሎ የተገኙ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ዘረፋውን የፈጸሙት ግለሰቦች በአቶ ጌታቸው እና በአቶ ኢሳያስ የሚመራው የደህንነት የማፊያ ቡድን አባላት መሆናቸው ታውቋል። እስካሁን በምርመራ ላይ ተብሎ ሌሎችን በመያዝ ካለወንጀላቸው ያሰረው ፖሊስ ከሳሾች የተባሉትን በመክሰስ እንዲሁም ከሳሾች ዘራፊ ግለሰቦቹ እነዚህ አይደሉም ቢሎም ፖሊስ ለመስማት ፈቃደኛ አልሆነም።
በመከላከያ ሰራዊት የሕወሓት መኮንኖች ስር የሰደደው የሙስና እና የዘረፋ አድራጎት በደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥም ከሹሙ ከአቶ ጌታቸው እና ከባለስልጣኖቻቸው ጀምሮ እስከ ገራፊዎች ድረስ መንሰራፋቱን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገልጸዋል:: እንደውስጥ አዋቂ ምንጮቹ መረጃ ከሆነ የደህንነት ባለስልጣኖቹ የተዘፈቁበት የሙስና ተግባር በተጨማሪ ዘረፋን እና ሴት መድፈርን እንዲሁም የቡድን ወንጀሎችን ያካተተ መሆኑ ተጠቁሟል::በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ባለሃብቶችን በማስፈራራት ከፍርድ ቤት ትእዛዝ ውጪ በማሰር እንዲሁም የሙስና ወንጀል ተገኝቶብሃል ይህን ያህል ገንዘብ አምጣ ካላመጣህ እንገድልሃለን እስከማለት በከመድረሳቸውም በተጨማሪ ይህንን ጉዳይ ለፖሊስ የጠቆመ ባለሃብት በማፈን ንብረቱ ባማገድ እና በተለያዩ ስልቶች የተጠየቀውን ገንዘብ እንዲሰጥ በማስገደድ ላይ መሆናቸውን ምንጮቹ ጠቁመዋል::
ከዚህ ቀደም በሙስና የተከሰሱ የስርኣቱ ባለስልጣናትን ተገን በማደርግ በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ ባለሃብቶችን በመከታተል እና ደህንነት ቢሮ ድረስ በመውሰድ በሙስና ከታሰረው ስም እየተጠቀሰ … ከሚባል ባለስልጣን ጋር ግንኙነት አለህ ማስረጃ ተገኝቶብሃል በማለት በፈጠራ ወንጀል ባለሃብቱን በመዝረፍ ስራ ላይ ተሰማርተው የነበረ እና እንዲሁም የአዲስ አበባን ቆነጃጅት ቢሯቸው ድረስ በግብረአበሮቻቸው አፋኝነት እና አስገዳጅነት በመውሰድ ካለፍላጎታቸው አስገድደው በመድፈር ላይ ናቸው ያሉት ምንጮቹ ተራ የደህንነት አባላት ለዚሁ ተልእኮ ተሰማርተው የሚሰሩት ምንም አይነት ወንጀል በቡድን ሲፈጽሙ የሚጠይቃቸው አለመኖሩን የሕዝቡን በደል የከፋ አድርጎታል::
ኢትዮጵያውያን በሕወሓቱ የደህንነት መዋቅር የሚመራ የሽብር ተግባራትን አጥብቆ ስለሚፈራ እና በየጊዜው በሕወሓት ደህንነቶች መሪነት የሚወሰዱ እርምጃዎች በሃገሪቱ ውስጥ ከፍተኛ ስጋትን በመፍጠራቸው በየእስር ቤቱ የሚካሄዱ ሕገወጥ ጸረ ፍትህ ተግባራት እና የሰብኣዊ መብት ጥሰቶች የኢትዮጵያውያን የቀን ተቀን አጀንዳ ሆነው መምጣታቸው ገዢው ፓርቲ ሕዝቡን ምን ያህል እንዳሸበረ ይጠቁማል ሲሉ ምንጮቹ አክለው ገልጸዋል::
#ምንሊክሳልሳዊ
‹‹መመሪያው በኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ላይ በማተኮር በአድሏዊነት ይፈጸማል›› /ተማሪዎቹ/ ‹‹መንግሥት ለሙስሊም ኾነ ለክርስቲያን ተማሪዎች በልዩ ኹኔታ ምግብ እንዲዘጋጅ ፈቅዷል›› /የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሚያዝያ ፳፻፮ ዓ.ም. የመመሪያው አጸፋዊ ማብራሪያ/ ‹‹ዩኒቨርስቲው ያወጣው መመሪያ ላይ እንዲህ የሚል የለም፤ ሴኩላሪዝም ባለበት ዩኒቨርስቲና በዩኒቨርስቲው የሴኔት ሕግ መሠረት የሰኔን ጾም ይኹን ሌላውን ጾም የማጾም ግዴታ የለብንም፤ ዩኒቨርስቲው የራሱ ፕሪንስፕልና መመሪያ አለው፡፡›› /በአድሏዊነት …![]()
የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ትብብር ተቋሙ ኢጋድ አንድ ባለሥልጣን በደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር እና በተቃዋሚው መሪ ሪያክ ማሻር ላይ የዘለፋ ቃል ሠንዝረዋል በሚል በሁለቱ ወገኖች መካከል ይካሄድ የነበረው ውይይት ተቋርጧል፡፡
ውይይቱ የተስተጓጎለው ተቃዋሚዎቹ በሰዓቱ ባለመገኘታቸው ጭምር ነው ሲሉ አንድ የመንግሥቱ ቃል አቀባይ የተናገሩ ሲሆን ተቃዋሚዎቹ ደግሞ የተሟላ ውክልና ስለመኖሩ ሥጋት አለን ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ ተቃዋሚዎቹ ባለፈው ዕሁድና በማግስቱም ሰኞ በናስር ከተማ ላይ ጥቃት አድርሰዋል ሲሉ የአፐር ናይል ግዛት ባለሥልጣናት ክስ አሰምተዋል፡፡
ጥቃቱ በደረሰ ወቅት በመረጋጋቱ የተበረታቱ ሰላማዊ ነዋሪዎች ወደ ከተማይቱ እየተመለሱ እንደነበረ ባለሥልጣናቱ አመልክተዋል፡፡
የተቃዋሚዎቹ ቃል አቀባይ ግን…
South Sudan Negotiations stalled
Dr. Yacob H/Mariam called for national reconcilliation
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዜጎችን መታደግ የማይችሉ በአስቸኳይ ቆባቸውን አውልቀው ከተራው ሕዝብ የመቀላቀል ግዴታ አለባቸው።
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)
ቤተክርስቲያን እና መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ እጅና ጓንት ሆነው በኢትዮጵያውያን ላይ የማያባራ ጭቆና ማካሄድ ከጀመሩ ረዥም ዘመናት ተቆጥረዋል። ይብልጡኑ የመንግስቶች ጎህ ከቀደደ ጀምሮ በተለይ የተዋህዶ ሃይማኖት መሪዎች አስፈሪ እና አስደንጋጭ እንዲሁም አሳዛኝ ደግሞም አሳፋሪ ቃላቶችን በመጠቀም ስጋዊ እና ምድራዊ ስልጣኖችን ለገዢዎች ለማደላደል ይህ ነው የማይባል ግፍ በምእመናኖቻቸው እን በሌሎች አማኞች ላይ ፈጽመዋል አስፈጽመዋል፤ እየፈጸሙ ነው፤ እያስፈጸሙ ነው። ይህ የማይዋጥለት አሊያም የሚክድ ካለ እውነት የማይደላው ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ጨቋኝ መንግስታት የሆኑ ከጥንት እስከ ዛሬ የተንሰራፉ በህዝብ ላይ የሚያደርጉት ጭቆና እና በደል ታሪክ የማይሽረው ጠባሳ በሰው ልጆች የትውልድ ሂደት ላይ መፍጠሩ እንደተጠበቀ ሆኖ የሃይማኖቶች ሚና ግን እጅግ በሚያሳዝን መልኩ ዜጎች በግፍ በጨቋኝ መንግስቶች ሲታረዱ በመባረክ የመንግስታቱን እድሜ አስረዝመዋል አሁንም እያስረዘሙ ነው። የመንግስት እና የሃይማኖት ቁርኝት የሚፈለገው ስልጣንን አደላድሎ ለመያዝ እና ህዝብን ረግጦ ለመግዛት ካለ ምኞት እንጅ ለዜጎች ከመቆርቆር የመነጨ አይደለም። የሃይማኖት አባቶች በሃይማኖታዊ የመንፈስ ጥኡም ሰበካና ዜማ ጋር በማጣፈጥ የጨቋኞችን የበላይነት በመስበክ ማስፈራራት እና ማሸማቀቅ የጳጳሳት እና የሼህዎች አብይ ተግባር ነው።
በኢትዮጵያ ውስጥ ተገዝተው አሊያም አድርባይ ሆነው በመስራት ላይ ያሉ የሁሉም ሃይማኖት መሪዎች እጅግ ጥንቃቄ በጎደለው ሁኔታ በዜጎች ላይ የሚደርሱ ግድያዎች ድብደባዎች እስሮች እና መንገላታቶችን እንደ አንድ መንፈሳዊ የሃይማኖት መሪ እንደ ሰብአዊ ተፈጥሮ አሊያም መጽሃፋቸው እንደሚያዛቸው ለዚጎች ሲደራደሩ ሲከራከሩ ሲዋያዩ ሲሆንም አንተም ተው አንተም ተው ሲሉ አልታዩም ከዚህ በከፋ መልኩ በልማታዊ ዲሞክራሲ የፖለቲካ ፉጨት ስር ተደብቀው በለው በሚል አብዮታዊ ዜማ ዜጎችን እያስፈጁ ይገኛሉ።
አንድ የሃይማኖት አባት የታመመ ሲጠይቅ፤ የሞተ ሲቀብር ፤የተቸገር ሲረዳ ፤የታሰረ ዞሮ በመጎብኘት ሲያጽናና እንጂ ሲፖተልክ አሊያም ሲወሸክት ማየት ያማል። በሃገራችን ምእመናንን እንምራለን የሚሉ ሕዝብን መንፈስ እንመግባለን የሚሉ የለሊት ወፍ የሆኑ የክርስትና እና እስልምና የሃይማኖት መሪዎች ዜጎችን መታደግ የማይችሉ ከሆነ በአስቸኳይ ቆባቸውን አውልቀው ከተራው ሕዝብ መቀላቀል ግዴታ አለባቸው። ይህ ጉዳይ የብዙሃኑ የዜጎች ጉዳይ ስለሆነ ክርስቲያን እስላም የሚባልበት ሳይሆን የኢትዮጵያውያን የጋራ ጉዳይ ነው።

በሃገሪቱ ዜጎች በአለም ላይ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በነጻነት በመጻፋቸው የእኩልነት እና የነጻነት ጥይቄ በማንሳታቸው ብቻ አሸባሪ ተብለው እስር ቤት በታጎሩባት ኢትዮጵያ ጉዳዩን እስኪ ላስጠናው ላጥናው ያለ የሃይማኖት መሪም ይሁን የሃይማኖት ሃራጥቃ የለም። እንዲሁም በታሰሩ ሰዎች እና በአሳሪዎች መካከል እርቀ ሰላም እንዲወርድ ለወደፊቱ ስህተቶች ካሉ እንዳይደገሙ ነገሮችን ለማግባባት እና ለማቻቻል የፈቀደ አንድም የሃይማኖት መሪ የለም። ይብስኑ የሃይማኖት መሪዎቹ በየስብሰባው እና በየጭብጨባው ዜጎች የመንግስታዊ ሽብር ዱላ ሰለባ እንዲሆኑ እያበረታቱ ይገኛሉ ።
የዜጎች ሁኔታ ያሳሰባቸው የሃይማኖት መሪዎች በከፍተኛ ዛቻ እና ማስፈራራት እንዲሁም በጥቅም በማሰር እንዳይንቀሳቀሱ አሊያም በተዘዋዋሪ ባልሰሩት ወንጀል ለማጥመድ ሴራ በመጎንጎን እያስፈራሩ የህዝቦችን የሰብ አዊ መብት ጥያቄዎች እንዳያነሱ በማስደንገጥ እንዲሁም በጥቅማ ጥቅም እና በገንዘብ በመደለል አባትነታቸውን ለስጋዊ ባለስልጣናት እንዲሸጡ እና የፖለቲካ ምንዝር እንዲፍጽሙ እየተደረገ ሲገኝ ይህንን የምንዝር ጌጥ ከመለማመዳቸው የመጣ የሃይማኖት አባቶች ከጨቋኞች ብሰው በሕዝብ ላይ ከፍተኛ በደል እንዲፈስም ከባዱን ሚና እየተቻውቱ ይገኛሉ ።
የሃይማኖት አባቶች ሰጥ ለጥ ብለው ስለልማት ብቻ እንዲሰብኩ የእስላሙንም ሆነ የክርስቲያኑን ጥያቄዎች በተገኙበት እንድያስተጋቡ ማስጠንቀቂያ ከተሰጣቸው አባቶች መካከል አቡነ ማትያስ አቡነ ሉቃስ እና ሌሎችም ተጠቃሾች ናቸው እንዲሁም የወያኔ መንግስት በቅርቡ ለሾማቸው የእስልምና ምክር ቢት ሼሆችን ከፍተኛ የሆነ ምክር አዘል ማስጠንቀቂያ አስተላልፏል። እኔ ስጨፈጭፍ እናንተ አጨብጭቡ የሚለው አሸባሪው የወያኒ መንግስት ሃይማኖቶችን በራሱ አይዲኦሎጂ በመቀጽ ቀሚሳቸውን ያንዥረገጉ ሰላዮችን እና የሃይማኖት ነቅእዞችን በመመደብ ዜጎችን በተመለከተ የሚደርሱ በደሎች እና ገፈፋዎች ጠያቂ እንዳያገኙ አስታራቂ እንዳይሹ አድርጓል። ፓትርያርኩ ተንገላተው ከተለቀቁ በኋላ በማህበራዊ ድህረገጾች ላይ ብዕራቸው ለምን ታቀበ? ከፋሲካ ክብረ በአል በኋላ በትዊተር ላይ እንዳልተገኙ የሚነገርላቸው ፓትርያርኩ ራሳቸውን ከማንኛውም አንደፋዳፊ ንግግር በመቆጠብ በተረጋጋ መልኩ አንገታቸውን እንዲሰብሩ እና በቅርባቸው ለተመደቡላቸው የመንግስት ደህንነቶች /አማካሪዎች ተገዢ እንዲሆኑ ተደርጓል።
ዜጎቹን የማይታደግ የሃይማኖት መሪ ቆቡን አውልቆ ከፖለቲካው ጎላ ልኢቀላቀል አሊያም ገለልተኛ ሰው ሆኖ እንዲቀመጥ ለመምከር እንፈልጋለን ። በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሃይምኖቶች ለመንግስታዊ ሽብር ተገዢ እና ታዛዥ እንዲሁም የሽብር ሰባኪ ሆነው ዜጎችን በአደባባይ እያስግደሉ ዜጎች ከሞቱ በኋላ በሃይማኖታቸው ስር አት እና ደንብ እንዳይቀበሩ ተጽእኖ በማድረግ ለምድራዊው የጨቋኝ ምደብ ተባባሪ እና አስተባባሪ በመሆን ከባድ ወንጀል እየፈጸሙ ይገኛሉ። ስለዚህ በዜጎች ላይ የሚደርሱ በደሎች የማይቆረቁራቸው የሃይማኖት አባቶች ሊወገዱ ይገባል።
http://minilik-salsawi.blogspot.com/201 … st_18.html
ማሳሰቢያ ፦ በዛሬው እለት በኦርቶዶክስ በእስልምና በካቶሊክ እና ከመካነ እየሱስ ቤተክርስቲያን የተዘዋወረው የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ቡድን ያሰባሰበውን ጉድ የያዘ መረጃ በቅርቡ በይፋ እናወጣዋለን ይጠብቁን።
ዋና ጽ/ ቤቱ በሙዑንሸን፤ ደቡብ ጀርመን የሚገኘው፣ የአውሮፓ የአዲዲስ ግኝቶች የባለቤትነት መብት መዝጋቢና ዕውቅና ሰጪው መ/ቤት ከተለያዩ የአውሮፓ ሃገራት በአንድ ዓመት ውስጥ፤ የፈጠራ ውጤት ባለቤትነት መብት ለማግኘት፣ 265,690 ማመልከቻዎች ናቸው የደረሱት።
ከማራኪ ጨዋታ ጋር በሰፊ ብልጫ ተጋጣሚዎቻቸውን ፤ ሆላንድ እስፓኝን፣ 5-1 ፣ ጀርመን ፖርቱጋልን 4-0 ያሸነፉበት ሁኔታ በኳስ ጨዋታ ተመልካቾችና ሐያስያን በሰፊው ሲወሳ ፣ የሌሎቹ ያን ያህል አድናቆት አልተቸረውም።
ዋና ጽ/ ቤቱ በሙዑንሸን፤ ደቡብ ጀርመን የሚገኘው፣ የአውሮፓ የአዲዲስ ግኝቶች የባለቤትነት መብት መዝጋቢና ዕውቅና ሰጪው መ/ቤት ( በጀርመንኛው Europäsche Patentamt)ከተለያዩ የአውሮፓ ሃገራት በአንድ ዓመት ውስጥ፤ የፈጠራ ውጤት ባለቤትነት መብት ለማግኘት፣ 265,690 ማመልከቻዎች ናቸው የደረሱት።
የእሥራኤል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቪግዶር ሊበርማን በኢትዮጵያ ይፋ ጉብኝት አደረጉ። አቪግዶር ሊበርማን እና እሳቸው የመሩት የልዑካን ቡድን ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት እና ከንግዱ ማህበረሰብ ጋ ተገናኝተው ሀሳብ ተለዋውጠዋል።
የኬንያ መንግሥትም ፦ ምክትል ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በተደጋጋሚ እንዳሉት ለአሸባሪዎች ዛቻ ተንበርክኮ ጦሩን አያስወጣም።እና ለኬንያ-ሶማሊያ ዉስጥ የመዋጋት፤ኬንያ ዉስጥ የመጠቃት መወዛገቡ አዙሪት-ይቀጥላል።
አዲስ-አበባ ምርጥ ሆቴሎች እየዋሉ-እያደሩ እንዲደራደሩ አሥራ-ሰባት ሚሊዮን ዶላር የፈሰሰላቸዉ ሹማምንት ግን የዚያን ሕዝብ-እልቂት-ስደት ፤ ችግርና ችጋር ለማቆም ተነጋገሩ-ሲባሉ እንቢኝ ይላሉ።«እሺ» እንዲሉ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ «ቆንጠጥ»-ሊያደርጋቸዉ ይገባል።
በምስራቅ ጎጃም በነማይ ወረዳ ደንጎሊማ ቀበሌ አቶ ሞሳ አዳነ የተባሉ የመኢአድ አባል ቅዳሜ ሰኔ 7 ቀን ከቤታቸው ወደ እስር ቤት መሄድ አለብህ በሚሉ የብአዴን ካድሬዎች ድብደባ ሕይወታቸው አልፏል፡፡ ይህን ድርጊት የፈጸሙት ሁለት የብአዴን ካድሬዎች አቶ አዲሱ ጫኔና አቶ ብርሃኑ ታመነ ወደ መኖሪያቸው በመሄድ ወደ እስር ቤት ትሄዳህ በማለት ለማስገደድ ሲሞክሩ በተፈጠረ እሰጣገባ አቶ ሞሳ አዳነ […]
ቤተክርስቲያን እና መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ እጅና ጓንት ሆነው በኢትዮጵያውያን ላይ የማያባራ ጭቆና ማካሄድ ከጀመሩ ረዥም ዘመናት ተቆጥረዋል። ይብልጡኑ የመንግስቶች ጎህ ከቀደደ ጀምሮ በተለይ የተዋህዶ ሃይማኖት መሪዎች አስፈሪ እና አስደንጋጭ እንዲሁም አሳዛኝ ደግሞም አሳፋሪ ቃላቶችን በመጠቀም ስጋዊ እና ምድራዊ ስልጣኖችን ለገዢዎች ለማደላደል ይህ ነው የማይባል ግፍ በምእመናኖቻቸው እን በሌሎች አማኞች ላይ ፈጽመዋል አስፈጽመዋል፤ እየፈጸሙ ነው፤ እያስፈጸሙ […]
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ – ሰመጉ ከአውሮፓ ኅብረት የሁለት መቶ ሺህ ዩሮ እርዳታ አግኝቷል፡፡
ድርጅቱ ባገኘው ድጋፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ተዘግተው የቆዩ ቢሮዎቹን እንደሚከፍት አስታውቋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Ethiopia, Human Rights Council, EU, donation
US, Iraq, Iran, ISIL, Kerry
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ፣ በምህፃሩ « ሰ መ ጉ » እና የአውሮጳ ህብረት ዛሬ በአዲስ አበባ የዕቅድ ማስፈፀሚያ ዐውደ ጥናት አካሄዱ።
ጀርመን ኤርትራዉያን ተገን ጠያቂዎችን ወደጣሊያን መመለስ መጀመሯ እያነጋገረ ነዉ። ዛሬ ጠዋት የጀርመን ፖሊሶች ሶስት ኤርትራዉያንን ወደጣሊያን ልከዋል።
የእስራኤል ጦር ኃይል በምዕራባዊ ዮርዳኖስ ወንዝ አካባቢ የታገቱ ሶስት ወጣት እስራኤላዉያንን ለማስለቀቅ ናቡስ የተባለችዉን ከተማና አካባቢዉን ወርሮ የተጠናከረ ፍተሻ ማካሄዱን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
እንደኦክስጅን ሁሉ ለፍጥረታት እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች አንዱ ዉሃ መሆኑ ይታወቃል። የፍጥረታት መሠረት የሆነዉ ዉሃ ለምግብ የሚሆኑ ተክሎችን በማብቀል ነፍስ ለማቆየት ሲፈለግ እሱ ራሱ በልዩ ልዩ ነገሮች ተበክሎ የበሽታ መንስኤ ሲሆን አሳሳቢነቱ ያኔ ነዉ።
የብዙ ድርጅቶች ስብስበ የሆነው መድረክ በአዋሳ ከተማ ቅዳሜ ሰኔ 7 ቀን በጠራዉ ሰላማዊ ሰልፍ በርካታ ሕዝብ በመገኘት ድምጹን እንዳሰማ የደረሰን ዘገባ አመለከተ። መድረኩ ከጥቂት ሳምንታት በፎኢት በአዋሳ ሕዝባዊ ስብሰባ አድርጎ የነበረ ሲሆን ፣ በአዲስ አበባ የተቃዉሞ ሰልፍ ማድረጉ ይታወሳል።
“ሰዎቹ ለፖለቲካ ትርፍ ማስገኛ መጠቀሚያ እየሆኑ ነው::” የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር
ባለፈው ዓመት ለዓመታት ከኖሩበትና ሀብት ንብረት ካፈሩበት መኖሪያቸው እንደተፈናቀሉ በመግለጽ ይህን ተግባር ፈጽመዋል፣ አስፈጽመዋል ባሏቸው የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ቡለል ወረዳ ላይ ተፈናቃዮቹ በተወካዮቻቸው በኩል ክስ መስርተዋል፡፡
በዚህ መሰረት ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የልደታ 8ኛ ፍትሃ ብሄር ምድብ በዋለው ችሎት የክስ መዝገቡ ተሰምቷል፡፡ ተፈናቃዮቹ በጠበቃቸው በዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም አማካኝነት እየተመሩ ክሱን እንዲያስኬዱላቸው ቄስ መስፍን አስፋውንና አቶ አቻምየለው ደሴን ወክለው አቤቱታቸውን ለፍርድ ቤቱ አሰምተዋል፡፡
ከሳሾቹ ከ15-20 ዓመታት ከኖሩበት ስፍራ ቤት ንብረታቸውን ጥለው እንዲፈናቀሉ መደረጋቸውንና ይህም ህገ-መንግስታዊ መብታቸውን በመጣስ ወንጀል እንደተፈጸመባቸው አስረድተዋል፡፡ ክሱ የቀረበባቸው የፌደራል ጉዳዮችና የቡለል ወረዳም መልስ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ከሳሾቹ ይኖሩበት በነበረው ቦታ ቤት ንብረት አላፈሩም፤ ሰዎቹ ለፖለቲካ ትርፍ ማስገኛ መጠቀሚያ እየሆኑ ነው ሲል ለችሎቱ አስረድቷል፡፡
የቡለል ወረዳ በበኩሉ ከሳሾቹ በወንጀል የሚፈለጉ እንደሆኑ ጠቅሷል፡፡ ችሎቹ ግራ ቀኙን አዳምጦ ሶስቱም አካላት ለክርክር ቀጠሮ ሰኔ 30 ድጋሜ ችሎት ፊት እንዲቀርቡ ወስኗል፡፡
ይህን የፍርድ ሂደት ለማስጀመር ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ ባካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የዜጎችን ከአመታት ከኖሩበት ቀየ መፈናቀል በማውገዝ ጉዳዩን ወደ ህግ ለማቅረብ ቃል በገባው መሰረት የተፈናቃዮችን ሁኔታ ቦታው ድረስ በመሄድና በመከታተል ለአሁኑ የህግ ሂደት እንዲደርስ ማስቻሉን የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ገልጸዋል፡፡ አሁንም ፓርቲው አጠቃላይ የፍረድ ሂደቱን በቅርበት እንደሚከታተል አቶ ዮናታን ጨምረው አስረድተዋል፡፡
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)
እርስ በርስ መካሰስ፣ መጠላላት፣ መበላላት፣ የሌላውን ታሪክ ማጉደፍ፣ የሌሎችን ሰብዓዊ ክብር መንካትና ማዋረድ እንደ ጀብዱና አሸናፊነት በሚቆጠርበት፣ ጥላቻ፣ ጽንፈኝነትና መለያየት የአገራችን ፖለቲካ ፓርቲዎችና ፖለቲከኞቻችን ልዩ መለያ ሆኖአል፡፡
ኢትዮጵያን ወደ አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍ ያሻግራል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት ተማሪ፣ ገበሬ፣ ወታደር፣ ምሑር፣ወዘተ በነቂስ ሆ ብሎ የተሳተፈበት አብዮት በአገራችን ላይ ጥሎት ያለፈው ጠባሳ እጅግ ከባድና መራር ነበር፡፡ እስከ አሁንም ድረስ በዚያን ዘመን ትውልድ አባላት ለውጥ አራማጆች ላይ የፈጠረው የልዩነት ገደል፣ ጥላቻና መራርነት ሳይናድ እዚህ ዘመን ላይ ደርሰናል፡፡
የትናንት ትውልድ አባል የሆኑት አብዛኛው የዛሬዎቹ ፖለቲከኞቻችን የብዙ ወገኖቻቸውን ክቡር ሕይወት የቀጠፈውንና አገሪቷን ወደ አሰቃቂ እልቂትና ፍጅት የመራውን ፖለቲካዊ ቀውስ አስመልክቶ ይቅር ለመባባልና እርቅ ለማውረድ ከወሬ ባለፈ ተግባራዊ የሆነ እንቅስቃሴ ለማድረግ አልደፈሩም፡፡ ዛሬም ቢሆን ትናንት በአገራችን ላይ ለተከሰተው ሰብዓዊ እልቂት፣ ኢኮኖሚያዊ ውድመትና ማኅበራዊ ምስቅልቅል አንዱ አንዱን ተጠያቂ የማድረግ አባዜ ነው ጎልቶ የሚታየው፡፡
የፍቅርን፣ የሰላምንና የዕርቅን ባንዲራ ከፍ አድርጎ በማውለብለብ የኢትዮጵያችንን የዘመናት ፖለቲካዊ ስብራቷንና እያመረቀዘ ያስቸገራትን የቂም በቀልና የጥላቻ ቁስሏ ይሽር ዘንድ የፍቅርንና የይቅርታን ዘይት የሚያፈስላት እንደ ማንዴላ ያለ ብሔራዊ የፍቅር ጀግና ለማግኘት ገና አልታደለችም፡፡ እናም ያልሻረ ቁስሏን፣ ያልተፈወሰ ሕመሟንና ያልተጠገነ ስብሯቷን ይዛ በማንከስ እናት ኢትዮጵያ በእኛም ዘመን ወንድም ወንድሙን ትናንት በተፈጸመ ታሪክ ለበቀልና ለሞት የሚፈላለጉባት ምድር ሆና ዘልቃለች፡፡
በጥላቻ፣ በቂም በቀለኝነትና በጽንፈኝነት እግረ ሙቅ ውስጥ ለወደቀው የአገራችን ፖለቲካ መፍትሔው ከልብ የሆነና ከፍቅር የመነጨ ብሔራዊ እርቅ፣ መግባባትና በግልጽ መነጋገር እንደሆነ በግሌ በእጅጉ አምናለሁ፡፡ ይህን ጹሑፍ ለመጻፍ የተነሳሁበት ዋነኛው ምክንያትም በገዢው ፓርቲም ሆነ በተቃዋሚ ፖለቲከኞቻችን መካከል ተቀራርቦ በመግባባት መነጋገር ይቻል ዘንድ፣የአንድ አገር ልጆች በሐሳብ ልዩነትና ፖለቲካዊ አመለካከት ምክንያት በጠላትነት የምንፈራረጅበት የጨለማው ታሪክ ዘመናችን ያበቃ ዘንድ በመመኘት ነው፡፡
አሁንም ድረስ የአገራችን ፖለቲካ በጥላቻና በጽንፈኝት ሥር ወድቆ የሚማቅቅ መሆኑን ከበቂ በላይ የሆኑ ማሰረጃዎችን መጥቀስ ይቻላል፡፡ በዕርቅና በፍቅር መንገድ ሊነሱ ቀና ቀና ያሉትንም ባለ ራዕዮች ከጠላቶቻቸው ቀድመው ወዳጆቻቸው ነን የሚሉት ራዕያቸውን አምክነው፣ ተስፋቸውን አድብዝዘው ከትግሉ መድረክ ገፍተዋቸዋል፡፡ እናም ዛሬም ድረስ የአገራችን የፖለቲካ ሰማይ ካረገዘው ከጥላቻ፣ ከጽንፈኝነትና ከቂም በቀል የጸዳ ለማድረግ ገና ከፊታችን እልህ አስጨራሽ የሆነ ረጅም ጉዞ የሚቀረን ይመስለኛል፡፡
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) :- የመንግስት ሹመኞችና ባለሟሎቹ የሙስናን በሽታውን ወደ ሕዝብ ነዝተውታል፡፡ ነጋዴው ማህበረሰብ እንደወትሮው ወጭ ገቢውን የሚያሰላው ከቀጥተኛ ወጭው ጋር ያተያያዘውን ግዢና ግብር ብቻ አይደለም፡፡ የቀን ጅብ ለሆኑ ሙሰኞች የሚሰጠውን ኮሚሽንና ውጣ ወረዱን ጭምር ነው። ………… ሕዝቡ የኑሮ ውድነት ከበደኝ! የእቃ ዋጋ ንረት አስመረረኝ! ግፍ በዛብኝ! ሸምቶ መቃመስ አቃኝ የሚል ምሬት ሲያሰማ.. ሹመኞች አፍ ለማስያዝንና ለማሸማቀቅ ይሽቀዳደማሉ፡፡ “በገበያ ስርዓት ነው የምንመራው የሚችል ይገዛል፡፡ ያልቻለ አይገዛም” ይባላል፡፡ ገፋ ሲልም “አጭበርባሪ ነጋዴ ስናሳድድ አንገኝም!” የሚል ማበረታቻ አከል መልስ ለሕዝቡ ይሰጣል፡፡
የተረጋጋ የነበረውን የግብይይት ስርዓት ያለበቂ መነሻና ጥናት የዋጋ ጣራ በማወጅ፣ ውቅያኖሱን ደብድቦ አሳውን የሚረብሽ ፖሊሲ ይዘረጋል፡፡ አለመረጋጋቱን ታኮ ነጋዴው እጥረትን፣ የጥራት ችግርን፣ ቅሸባን፣ ሚዛን ማጓደልን አይነተኛ የስራውና የትርፉ መሰረት ያደርገዋል፡፡ ሕዝብ፤ ሙስና እየነዳ ላመጣው ግፍ ለዋጋ ንረት፣ ለኑሮ ውድነት፣ ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውስ ተዳርጓል፡፡
http://minilik-salsawi.blogspot.com/201 … -post.html
መጪው ጊዜ ለወያኔ ጨለማ ሆኖቦታል። መላ ሃገሪቱን በስለላ መረብ አጥሮታል።
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)
የሃገሪቱ ግማሽ በጀት ላፓርላማቸው ሳያሳውቁ ለደህንነት እና ለስለላ ተግባር መድበዋል።
በአራት ቡድኖች ተከፍሎ በከፍተኛ የሕወሃት አመራሮች የሚመራ የደህንነት ቡድን በአገሪቱ በአዲስ መዋቅር ስራ መጀመሩን መረጃዎች ጠቁመዋል ፤ ኢሕአዴግ ውስጥ በተነሳው የብሩህ ተስፋ ክሽፈት የመጣ በባለስልጣናቱ ዘንድ ከፍተኛ የሆነ ድንጋጤ መከሰቱን ተከትሎ ከፍተኛ የሆነ ውጥረት አመራሮችን አጣብቂኝ ውስጥ ከቷቸዋል። ባለፉት 23 አመታት በህዝብ እና በሃገር ላይ የተደረገው ከፍተኛ የሆነ በደል እና ዘረፋ በሕዝቡ ዘንድ ጥርስ እንዳስነከሰባቸው እና መጪው ጊዜ ይጨልምብናል ብለው ከፍተኛ ስጋት ስላደረባቸው በአራት ቡድኖች የተከፋፈለ በሕወሓት ከፍተኛ አመራሮች የሚመራ እና በመላው ሃገሪቱ የተበተነ የድህንነት እና የስለላ ሃይል ማሰማራታቸው ታውቋል።
በአራት ቡድኖች ተከፍሎ በከፍተኛ የሕወሃት አመራሮች የሚመራ የደህንነት ቡድን በአገሪቱ በአዲስ መዋቅር ስራ የጀመረው በየአከባቢው ከመንደር እና ቀበሌ ጀምሮ እስከ ከተሞች የገጠር ወረዳዎች ዘልቆ በመግባት በወያኔ ላይ ደባ ይሰራሉ ይፈጸማሉ ይመከራሉ የተባሉ እያንዳንዱን የዜጎች እንቅስቃሴዎች ሪፖርቶችን በትጋት በመሰብሰብ ወደ መሃል አገር በመላክ መታፈን ያለባቸው መገደል ያለባቸው ደብዛቸው መጥፋት ያለባቸውን ሰዎች በተመለከተ ከበላይ በሚተላለፍለት ትእዛዝ መሰረት መፈጸም ዋናው ስራው ነው። ይህ የደህንነት እና የስለላ መዋቅር ከመሃል ሃገር ተነስቶ እስከ ኬንያ ዩጋንዳ የኤርትራ ደጋማ አከባቢዎች ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ጅቡቲ እና ሰሜን ሱማሊያን ያጠቃልላል።
ወያኔ የሚጠራው መጪው ምርጫ ሕዝቡ በ1997 እንዳደረገው አሁንም እንዲሁ ቂሙን በካርድ ይገልጽብናል በማለት የሚሰጋው ወያኔ መጪውን ምርጫ ተከትሎ ሊመጣ የሚችለውን ተቃውሞ ከፍተኛ የሆነ የሃይል እርምጃ በመጠቀም ለማክሸፍ የሚያስችለው በየትኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ሊሆን እንደሚችል ስለላውን ተያይዞታል፡፤
አራቱ የደህንንት እና የስለላ ቡድኖችን የሚመሩት ከፍተኛ የሕወሓት አመራሮች የደህንነት ሹሞቹ ጌታቸው እና ኢሳያስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ያለውን እና በጎረቤት አገሮች ያለውን በደብረጺሆን ገብረሚካኤል የሚመራው ቡድን በደቡብ ኢትዮጵያ በብርጋዴር ጄኔራል ተክለብርሃን የሚመራው ቡድን በምእራብ ኢትዮጵያ እንዲሁም ባለፈው አውስትራሊያ ውስጥ በቡጢ የተዘረሩት አለቃ ጸጋዪ የሰሜኑን ክፍል እና የኤርትራ ደጋማ አከባቢዎችን የደህንነት እና የስለላ መዋቅር ለመምራት ከፍተኛ ገንዘብ ለስልጣን ማቆያቸው በመመደብ የገቡበትን ውጥረት ለማኮላሸት እየሰሩ መሆኑን ታውቋል።
በፓርቲው ውስጥ የሚነሱ ጥያቄዎች የካድሬዎች እንቢተኝነት የውጪ ሃይሎች ጫና የህዝብ እሮሮ እና አቤቱታ አጣብቂኝ ውስጥ የከተቱት ወያኔ ማጣፊያው አጥሮት የሃገሪቱን ግማሽ በጀት የሚሆነውን ለደህንነት እና ለስለላ ተግብር በማዋል ከፍተኛ የሆነ አደጋ በሃገር ላይ አውጆ ሕዝብን እያሸበረ ይገኛል።
‹‹ዕውቅናችን ሕጋዊ ነው፤ ቅሬታችን በአግባቡ አልተስተናገደም፡፡›› /የኅብረቱ አመራሮች/ በየሀገረ ስብከቱ ለተበራከቱት ማኅበራት መመሪያ እንዲዘጋጅላቸው ተጠይቋል (ኢትዮ-ምኅዳር፤ ቅፅ ፪ ቁጥር ፸፪፤ ረቡዕ፣ ሰኔ ፲፩ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.) በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር የተደራጀው ‹‹የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ወጣቶችና ጎልማሶች ማኅበራት ኅብረት›› የአገልግሎት ፈቃድ በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መታገዱ ተገለጸ፡፡ የእግድ ውሳኔው ለኹሉም ማኅበራት በማዕከል ተዘጋጅቶ …![]()
…ዕለቱ የሁለት ሺ ሶስት ዓመተ ምህረት የመስቀል በዓል የተከበረበት ማግስት፤ ሰሜናዊቷ የኤርትራ አዋሳኝ ወልቃይት ገና ከእንቅልፏ ሙሉ ለሙሉ ባለመንቃቷ፣ እስከ አፍንጫቸው የታጠቁ ጎፈሪያቸው የተንጨ(ባረረ ፋኖዎች በውስጧ ካሉ ተቋማት ወደ አንዱ እያመሩ ስለመሆኑ የጠረጠረች አትመስልም፤ ከኤርትራ የተነሱት ፋኖዎች መዳረሻ በወረዳዋ ታዋቂ የሆነው አወርቅ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በመሆኑ፤ ማንም ልብ ሳይላቸው ልክ እዚያው እንደደረሱ፣ ከፊሎቹ በሰለጠነ […]
Zone-9 bloggers appeared before court
El Sissi wants to visit Ethiopia
በምሥራቅ አፍሪቃ በተለይም በአፍሪቃው ቀንድ በመከሠት ላይ ያለውን ድርቅ ለመቋቋም፤ የምሥራቅ አፍሪቃ በይነ መንግሥታት ፣ የኢ ጋ ድ ሃገራት መሪዎች፤ አዲስ አበባ ውስጥ ጉባዔ በማካሄድ ድርቁን መቋቋም በሚያስችሉ