Tag: Ethiopia
የዓመቱ በጎ ሰው መጽሔት
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ጁን 11, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የአራት የኤርትራ ካቶሊካውያን ጳጳሳት ድሁፍ የኤርትራን አጠቃላይ ሁኔታ ገመገመ
አራት የኤርትራ ካቶሊካውያን ጳጳሳት “ወንድምሕ የት ነው?” የሚል ጥያቄ ርእሱን ያደረገ ባለ 33 ገጽ ጽሁፍ አቅርበዋል።ጳጳሳቱ ሐዋሪያዊ መልእክት ያሉት ጽሁፍ በኤርትራ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ የሚገመግምና ለችግሮች መፍትሄዎች እንዲፈልጉ ጥሪ የሚያያቀርብ ጠለቅ ያለና ጥንቃቄ የተመላበት አቀራረብን ያዘለ ነው።
የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድርና ግብ ወሳኝ ቴክኖሎጂ
ብራዚል የምታስተናግደው ፤ የዘንድሮው የዓለም የአግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ነገ የሚጀመር ሲሆን፣ የ 5ቱም- ክፍላተ-ዓለም እግር ኳስ አፍቃሪዎች፤ ይህን ልብ አንጠልጥል የአስፖርት ውድድር አንድ ወር ሙሉ ለመከታተል ተዘጋጅተዋል። በዘንድሮው የዓለም
የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ኃይላት ስምምነት
የኢጋድ አባል ሃገራት መሪዎች ትናንት በደቡብ ሱዳን ጉዳይ ላይ ከተነጋገሩ በኋላ ማምሻውን ባወጡት መግለጫ መንግሥትና አማፅያን ከዚህ ቀደም የተፈራረሟቸውን ሁለት የተኩስ አቁም ስምምነቶች ባለማክበራቸው ቅር መሰኘታቸውን ሳይገልጹ አላለፉም ።
የሶማሊያ የንግድ ጉባኤ በስቶክሆልም
ጉባኤው የስዊድንና የሶማሊያ መንግሥታዊና የግል ድርጅቶችን ለማገናኘት እንዲሁም ለስዊድናውያን ባለሃብቶች ስለ ሶማሊያ ተጨባጭ ሁኔታ ለማስረዳት ታልሞ የተዘጋጀ መሆኑ ተመልክቷል ።
የመኢአድና የአንድነት ፓርቲዎች ሥምምነት
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃዋሚ-ይባሉ ገዢ፤ ያገር ዉስጥ ይሁኑ የዉጪ ለመተባባር፤ ግንባር ለመፍጠር፤ ለመዋሐድ ሲዋዋሉ፤ መዋዋላቸዉ በተነገረ ማግሥት መለየያየት፤ መጣላት መወቃቀሳቸዉ ከመደጋገም አልፎ-ተለምዷል።ያለፈዉ ላለመደገሙ ለጊዜዉ ማረጋገጫ የለም። ካለም አቶ ስዩም «ተምረናል» ያሉት ነዉ።
ናይ ፌስቡክ ተጻረፍቲ (የፌስ ቡክ ላይ ተሳዳቢዎች)
በታደሰ ብሩ
መንደርደሪያ
ፌስ ቡክ ላይ ህወሓትን (ወያኔን) የሚተች ጽሁፍ ሲወጣ ስድቦችን “በብርሃን ፍጥነት” የሚያዥጎደጉዱ ሃያ ያህል ሠራተኞች ሬድዋን ሁሴን ቢሮ ውስጥ መኖራቸውን ሰምቼ ነበር። ይህ ራሱ እየደነቀኝ እያለ ሰሞኑን ሌሎች ዜናዎች ተከታትለው መጡ። በፌስ ቡክና መሰል ማኅበራዊ ሚዲያዎች ለሚቀርቡበት ትችቶች ፈጣን የስድብ ምላሽ የሚሰጡለት 235 “ባለሙያ ተሳዳቢዎችን” ኢህአዴግ አሠልጥኖ ማስመረቁ ከግንቦት 27 ቀን 2006 ዓም የኢሳት ዜና ሰማሁ።
እነዶ/ር ሺፈራው ማኅበረ ቅዱሳንን የሚወነጅሉበት የአክራሪነት ክሥ ወደ ‹‹የጎዳና ላይ ነውጥ ማነሣሣት›› ተጠናከረ
በኅትመትና ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች በቀረቡ ዘገባዎችና ጽሑፎች ላይ ተመሥርቶ በሚ/ር ዴኤታው አቶ ሙሉጌታ ውለታው በተመራው የሚኒስቴሩ ግምገማ፣ የተላለፉት መረጃዎች ሐሰት እንደሌለባቸውና እነዶ/ር ሺፈራው በፀረ አክራሪነት ትግሉ አያያዝ ላይ ድክመት እንዳለባቸው ማሳየቱ ተጠቁሟል፡፡ የግንባሩ አመራሮችና አባላት ጭምር የተቃወሙት የእነዶ/ር ሺፈራው ማኅበሩን በማዳከም ቤተ ክርስቲያንን የማቀጨጭ የአክራሪነት ፍረጃና መፍቀረ ፕሮቴስታንታዊ ብሎግ መር ትንታኔ የግንባሩን ድርጅታዊ መዋቅር ለማይቀለበስ አደጋ …![]()
የእነ አቶ መላኩ ፋንታ ዶሴ እንደገና ተቀጠረ – ጁን 10, 2014
Melaku Fanta, court, adjorned
‘የበጎ ሰው ሽልማት’ ዘንድሮም ተሰጠ – ጁን 10, 2014
Bego Sew Awards, Ethiopia
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ጁን 10, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የዉቅያኖሶች መበከል
ግሎባል ኦሽን ኮሚሽን የተሰኘ አንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ባለፈዉ ሳምንት ያወጣዉ ጥናት ከከባቢ አየር 500 ሚሊዮን ቶን ካርቦን በዉቅያኖስ እንደሚመጠጥ አመለከተ።
የአራት የአውሮጳ ህብረት ሀገራት መሪዎች ስብሰባ
የስዊድን ጠቅላይ ሚንስትር ፍሬድሪክ ራይንፌልት ትናንት በሀርፕሱንድ ከተማ የጠሩት ሦስት የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት መራሕያነ መንግሥት የተካፈሉበት ጉባዔ ዛሬም ቀጥሎ ዋለ። በዚሁ የሁለት ቀናት ስብሰባ ላይ የተጋበዙት የጀርመን መራሒተ
የቀኝ አክራሪዎች ጥቃት 10ኛ ዓመት በኮሎኝ
በኮሎኝ ከአሥር ዓመት በፊት የቀኝ አክራሪዎች በብዛት የውጭ ሀገር ዜጎች፣ በተለይም ፣ ቱርካውያን በሚኖሩበት ሠፈር አንድ የሚስማር ቦምብ አፈንድተው ከ22 የሚበልጡ ሰዎች ሲያቆስሉ አንድም የሀገሪቱ ፖለቲከኛ ጥቃቱ ወደተጣለበት ቦታ
የደቡብ ሱዳን ውዝግብ እና የኢጋድ ስብሰባ
የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ፣ «ኢጋድ» አባል ሀገራት ሚንስትሮች የሱዳንን ውዝግብ ማብቃት ስለሚቻልበት ጉዳይ ዛሬ በአዲስ አበባ ምክክር አካሄዱ። የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎች መሪዎች ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር
ሸንጎ በኦቶዋ ካናዳ ለ ጁን 14 ህዝባዊ ስበሰባ ጠራ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ዓባይን ማን መቼ ይገድበው በበላይነህ አባተ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የ2006 ዓም የበጎ ሰው ሽልማት አሸናፊዎች ተሸለሙ
ግትር አቋም ትቶ፤ እኔም የሀገር ጉዳይ ያገባኛል፣ መልመድ ትልቅ ፀጋ ነው፡፡ ራስን ችሎ፤ በራስ ተማምኖ ለመኖር ራስን ሆኖ መፈጠርን ይጠይቃል፡፡ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)
በሀገራችን ከድህነት እኩል የሚፈታተነን ችግር፤ ቢያንስ ግማሽ መንገድ እንኳ ሄዶ ለመደራደር ዕውቀቱን፣ ጥበቡን አሊያም ቀና ልቡናውን ማጣታችን ነው፡፡ ግማሽ መንገድና የመቻቻል፣ ልዩነትን የማስተናገድ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን የመልመድ ትልቅ ፀጋ ነው፡፡ አገር በኔ ብቻ ተመርታ አገር አትሆንም ብሎ፤ ኃይለኛውና አሸናፊው ከወጣበት መሠላል ዝቅ ብሎ፤ ግማሽ መንገድ ወርዶ እንነጋገር፣ እንወያይ የማለት ባህል፤ ተሸናፊውም ከቁጭቱ፣ ከቂሙ፣ ለመጣል እንጂ አብሮ […]
በአንድነት እና በመኢአድ መካከል የተደረገው ውህደት በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ – የሰሜን አሜሪካ የአንድነት የድጋፍ ማህበራት
ሰኔ ፪ 2006 ተሰናክለን ነበር፤ አሁን ግን ጸንተናል! «ዉጊያዉን ተሸነፍን እንጂ ጦርነቱን አልተሸነፍንም» ነበር ያሉት የፈረንሳዩ የ2ኛው ዓለም ጦርነት መሪ፤ ጀነራል ቻርለስ ደጎል፣ አገራቸው በናዚዎች ሥር በወደቀች ጊዜ። ልክ እንደ ዉትድርናዉም፣ በሰላማዊ ትግል ዉስጥ መሸነፍ፣ መዉደቅ፣ መሳሳት አለ። መነሳትም እንዲሁ፡፡ ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ እንዳሉትም፤ «በሕይወት ውስጥ ትልቁ ነገር ፈትሞ አለመውደቅ ሳይሆን፤ በወደቁ ቁጥር […]
የ20ኛው የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር መስኮት
በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ውድድር የአፍሪካ ቡድኖች ይዞታ
«አገርህስ እምን ደረጃ ላይ ትገኛለች?» – የኤርትራ ካቶሊካዊያን ጳጳሳት
የኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አራት ጳጳሶች የኤርትራዊያን ወጣቶች እልቂትና የሚታየው ፍልሰት ያሳሰባቸው መሆኑን ገለፁ።
አንድነትና መኢአድ ስምምነት ፈረሙ – ጁን 09, 2014
UDJ, AEUP agreement
የገንዘብ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ “ድሕነት ቀንሷል” አሉ – ጁን 09, 2014
Sufian said poverty has been reduced in Ethiopia
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ጁን 09, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የዓለም የአግር ኳስ ዋንጫ ውድድር መቃረብ
የ5 ቱ ክፍለ-ዓለማት እግር ኳስ አፍቃሪዎች አሁን ፊታቸውን ወደ ብራዚል መመለሳቸው እሙን ነው። ከሰኔ 5 እስከ ሐምሌ 6 , 2006 ዓ ም፣ አንድ ወር ሙሉ ፣ ኳስ አፍቃሪዎች የገንዘቡ አቅም ካላቸው መካከል ጥቂቶች
የኖርማንዲ ዘመቻ እና የኃያላኑ አቋም
ጦር አዛዦች ወደ ፊልድ ማርሻል በርናርድ ሞንትጎመሪ እና ወደ ጄኔራል ኦመር ብራንድልያ ዞር አሉና «እንቀጥላለን» አሉ።ሰኔ ስድስት 1944—የኖርማንዲ ሰማይ ሰዉ እንደ ዶፍ-ይዘንብበት ገባ።ሐምሳ ሺሕ የሚገመተዉ የጀርመን ወታደር በመቶ-ሐምሳ ሺሕ የተባባሪዎቹ ሐገራት ወታደሮች ተጥለቀለቀ።ባሕሩም ምድሩም፤ ሰማዩም አስከሬን ይለብቀዉ ያዘ።
ፓኪስታን እና የአሸባሪዎች ጥቃት
በፓኪስታን የካራቺ ከተማ በሚገኘው የጂና ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ላይ የታሊባን ሚሊሺያዎች ትናንት በጣሉት ጥቃት እና ጥቃቱን ለማብቃት የአየር ማረፊያው ፀጥታ ኃይላት በወሰዱት አፀፋ ርምጃ ቢያንስ 28 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ።
የመካከለኛው ምሥራቅ እና ቫቲካን
በዩናይትድ ስቴትስ ተነሳሽነት የመካከለኛው ምሥራቅ የመጨረሻ ዙር ድርድር ከከሸፈ ከሳምንትታ ወዲህ ፤ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍርንሲስ፤ በቅርቡ መካከለኛውን ምሥራቅ ሲጎበኙ ያነጋገሯቸውና
ፓትርያርኩ ከመንግሥት ጥገኝነት ነፃ ለመኾን እንደማይችሉ ያምናሉ
በአብዮቱ መባቻ ዓመታት ከደርጉ ‹‹የለውጥ ሐዋርያት›› ጋራ በቁርኝት ሠርተዋል ከደርግ ጋራ አብሮ በመሥራትና ደርግን በማውገዝ መካከል የሚታዩት የፓትርያርኩ የአቋም ጽንፎች ፀረ አማሳኝ መስሎ የአማሳኞች ከለላ ኾኖ የመገኘት ፍፃሜ ነው!! (ፋክት መጽሔት፤ ቅጽ ፪ ቁጥር ፵፱፤ ግንቦት ፳፻፮ ዓ.ም.) ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቤተ ክርስቲያኒቱና መሪዎቿ ከመንግሥት ጥገኝነት ነፃ ሊኾኑ እንደማይችሉና መንግሥት በቤተ ክርስቲያኒቷ የአስተዳደር …![]()
ውህደቱን ለማደናቀፍ የተላኩት የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ተልእኳቸው ተደናቅፏል- ምንሊክ ሳልሳዊ
መኢአድ እና አንድነት የውህደት ፊርማ ተፈራርመዋል። የአንድነት የሂሳብ ክፍል ሰራተኛን ሲፈነክቱ አንድ የመኢአድ አመራር ጥርሱን በድንጋይ አውልቀውታል። በዛሬው እለት ከጠዋቱ አራት ሰአት ጀምሮ አዲስ አበባ በሚገኘው የመኢአድ ጽ/ቤት ውስጥ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ፖለቲከኞች ዲፕሎማቶች ጋዜጠኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና የአንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ (አንድነት) የውህደት ፊርማቸውን በደመቀ ስነስር ስት […]
አቡጊዳ – የሚሊዮኖች ንቅናቄ ሰልፍ በአዳማ/ናዝሬት (ፎቶዎችን ይዘናል)
ዛሬ ሰኔ አንድ ቀን 2006 ዓ.ም በአዳማ/ናዝሬት የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት እና ለፍትህ በሚል መርህ ፣ የተጠራው ሰላማፊ ሰልፍ እጅግ በጣም በደመቀ ሁኔታ መጠናቀቁ ከስፋራዉ በደረሰን ዘገባ ለማወቅ ችለናል። ሰልፉ በሰላም ተጀምሮ በሰላም የተጠነቀቀ ሲሆን፣ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ የተለያዩ ቀረርቶዎች ሲሰሙበት እንደነበረም ለማወቅ ችለናል። የተለያዩ መፈክሮች በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ሲሰሙ የነበረ ሲሆን፣ የነጻነት […]
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ጁን 08, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስር መልዕክትና ትርጓሜዉ
የዉይይታችንን ጥቅል ይዘት «የኢትጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መልዕክት፤ የተቃዋሚ ፖለቲከኞች አፀፋና የሐገሪቱ ወቅታዊ ፖለቲካ» ብለነዋል።
ግብፅ፤ አል ሲሲ ቃለ መሃላ ፈፀሙ
የቀድሞው የግብፅ ጦር ዋና አዛዥ አብደል ፋታህ አል ሲሲ አዲሱ የግብፅ ፕሬዚዳንት ሆነው ዛሬ ቃለ መህላ ፈፀሙ። ከአረብ የፀደይ አብዮት ሶስት ዓመት በኋላ እና የረዥም ዓመታት የሀገሪቱ መሪ ከሆስኒ ሙባረክ በኋላ ዳግም ከሀገሪቱ ጦር በመሪነት ሲሰየም ይህ የመጀመሪያው ነው።
አቡጊዳ – አንድነትና መኢአድ የቅድመ ዉህደት ፊርማ ፈረሙ ( ዱርዬዎች ረብሸው ነበር)
ዛሬ ሰኔ አንድ ቀን 2006 ዓ፣ም አገር ቤት ከሚንቀሳቀሱ አንጋፋዎቹ ድርጅቶች መካከል የሚገኙት የመኢአድ እና የአንድነት ፓርቲዎች የቅድመ ዉህደት ፊርማ ፈርመዋል። በስምምነቱ ወቅት ዱርዬዎች ድንጋይ በመወርወር የነበረዉን ፕሮግራም ለማስተጓጎል ሞከረው ነበር። የቅድመ ዉህደቱን ስምምነት ወቅት አቶ አበባዉ መሃሪ የመኢአድ ሊቀመንበር ንግግር ሰጀምሪ ነበር የድንጋይ እሩምታ በጽ/ቤቱ ላይ የዘነበው። ከስብሰባው አዳራሽ የወጡትን የመኢአድና አንድነት ሰዎች ዱርዬዎችን […]