አርቲስት ብርሃኑ ተዘራ በቅርቡ ‹‹ወገኔ›› በሚል ያወጣውን ዜማ ሰማያዊ ፓርቲ ለቅስቀሳ እንዲጠቀምበት መፍቀዱን ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ ገልጾአል፡፡ ኤፍ ኤም 96.3 ሰማያዊ ፓርቲ ለቅስቀሳ በላከው መልዕክት ላይ በማጀቢያነት የተጠቀመበት ሙዚቃ የባለ መብቱን ፈቃድ አላገኘም በሚል የቅስቀሳ መልዕክቱን መመለሱ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) የሰማያዊ ፓርቲን የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ‹‹እንደገና አስተካክሎ ካልላከ ለማስተላለፍ እቸገራለሁ›› በሚል መመለሱን […]

የአባይም ግድብ እንደ ባድመ ድል ለጭፈራ አቀባብሎ እንዳይሰጠን .. መቸም ወያኔ በሰው መቀለድ ለምዷል::የአባይ ቦንድ የገዛህ የገዛሽ ሁሉ ነገሮች ሁሉ ባዶ ጭብጨባ ሆነዋል:: ለሕዝብ የማይጨነቀው ወያኔ በኢኮኖሚ ከደቀቀው የመንግስት ሰራተኘው ጀምሮ እስከ ጎንበስ ቀና ብሎ ደክሞ እስከሚሰራው ምስኪን ኢትዮጵያዊ ድረስ በአባይ ቦንድ ስም ከፍተኛ ገንዘብ ሲሰበስብ ቆይቷል::በውጪዉም አለም ቦንድ ለመሸጥ ቢዘምትም ሳይሳካለት ቀርቷል::ሻእቢያ እና በአከባቢው […]

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም Dr. Tedros Adhanom Ghebreyesusክንፉ አሰፋ

አሁን የምጽፈውን በደንብ አንብቡ። መቶ በመቶ እውነተኛ ነው። እውነተኛ ኩሸት።

“ያልተገባ ነገር እየፃፍን ልጆችን አንጉዳ። ሕጻናት የምታስቡት ፕሮጀክት የተቀደሰ ነው። እንደሚሳካም እምነቴ የፀና ነው። አሁን ዋናው ጉዳይ ህጻናት ህልማቸውን እንድናሳካ የማበረታታትና የመደገፍ ነው። ሕጻናት ሆይ 20 ሚሊዮን ዶላር ባትይዙም ቢሮዬ ብቅ በሉ!”

ሙሉውን አስነብበኝ …

Tefera Degefe አቶ ተፈራ ደገፌEthiopia Zare (እሁድ የካቲት 29 ቀን 2007 ዓ.ም. March 08, 2015፦) የቀድሞ የኢትዮጵ ብሄራዊ ባንክ ገዢ የነበሩትና፤ በኢትዮጵያ ለባንክ ስራ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት፤ አቶ ተፈራ ደግፌ፤ ባለፈው አርብ ማርች 6 ቀን፤ 2015 ዓ.ም. ቫንኩቨር በሚገኝ ሆስፒታል በህክምና ሲረዱ ቆይተው፤ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።

ሙሉውን አስነብበኝ …

የክሬምሊን ቤተ-መንግሥት ተቺ ቦሪስ ኔምትሶቭን ሩስያ መዲና ሞስኮው ክሬምሊን ቤተመንግሥት አጠገብ በጥይት ገድለዋል ተብለው በጥርጣሬ ከተያዙት ኹለት ሰዎች መካከል አንደኛው ግድያውን መፈፀሙን አምኗል መባሉ ተዘገበ። ኹለቱ በግድያ ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ከሌሎች ሦስት ተጠርጣሪዎች ጋር ሞስኮው በሚገኝ አንድ ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተጠቅሷል።

ምርጫዉን በበላይነት የሚመራዉና የሚያስተባብረዉ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የገዢዉ ፓርቲ ኢሕአዴግ አላማ አስፈፃሚ ነዉ ከሚለዉ ጀምሮ፤ ቦርዱ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ይከፋፍላል፤ ከተከፋፈሉ ፖለቲከኞች ላንዱ ሕጋዊ ዕውቅና እየሰጠ ሌላዉን ይነፍጋል፤ የምርጫ ሕግን በመፃረር ዕጩዎችን በዕጣ እለያለሁ በሚል የተቃዋሚ ፓርቲ ፖለቲከኞች በዉድድሩ እንዳይቀርቡ አግዷል።

አሁን የምጽፈውን በደንብ አንብቡ።  መቶ በመቶ እውነተኛ ነው። እውነተኛ ኩሸት። “ያልተገባ ነገር እየፃፍን ልጆችን አንጉዳ። ሕጻናት የምታስቡት ፕሮጀክት የተቀደሰ ነው። እንደሚሳካም እምነቴ የፀና ነው። አሁን ዋናው ጉዳይ ህጻናትህልማቸውን እንድናሳካ የማበረታታትና የመደገፍ…

The post ማስታወቂያ ለህጻን ኢንቨስተሮች ከዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም -ክንፉ አሰፋ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አሁን የምጽፈውን በደንብ አንብቡ። መቶ በመቶ እውነተኛ ነው። እውነተኛ ኩሸት። “ያልተገባ ነገር እየፃፍን ልጆችን አንጉዳ። ሕጻናት የምታስቡት ፕሮጀክት የተቀደሰ ነው። እንደሚሳካም እምነቴ የፀና ነው። አሁን ዋናው ጉዳይ ህጻናት ህልማቸውን እንድናሳካ የማበረታታትና የመደገፍ ነው። ሕጻናት ሆይ 20 ሚሊዮን ዶላር ባትይዙም ቢሮዬ ብቅ በሉ!” አይቴ ቴድሮስ በፌስ ቡክ ገጻቸው የለቀቁት መልእክት ይህ አልነበረም። ይህ አሸባሪዎች በርዘው የለቀቁት […]

በመጽሐፈ ገጽ (በፌስ ቡክ) ጓደኝነት ጥቂት የማልላቸው የኢትዮጵያዊነትን የሀገር የወገን የማንነት የቅርስ ተቆርቋሪነትን ስሜት የተላበሱ የሚያስቀናና የሚንቀለቀል ወኔ የተሞሉ እኅቶች ወንድሞች የመጽሐፈ ገጽ ጓደኝነት እየጠየቁኝ እየተቀበልኳቸው በተቻለኝ መጠንም እያበረታታሁ በጉድኝነታችንን…

The post አዲሱ የወያኔ ዘመቻ! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

(አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቅፅ 15 ቁጥር 789፣ የካቲት 28 ቀን 2007 ዓ.ም) መግቢያ ኢሕአዴግ፣ የዐፄውን ሥርዐት ርዝራዥና የደርግን አስከፊ ሥርዐት አፈራርሼ አገሪቱን በተሻለ የዴሞክራሲ ጎዳና እየመራኹ ነው በማለት ያለመታከት እያበሠረና…

The post ኢሕአዴግኣዊ ዴሞክራሲ እና ሊብራሊዝም – ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ለዐድዋ ድል 119ኛ ዓመት መታሠቢያ በሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት የተዘጋጀ 1. መግቢያ ኢትዮጵያ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. ዐድዋ ላይ በጣሊያን ቅኝ ገዥ ኃይል ላይ የተጎናጸፈችው ድል፣ የዓለምን አመለካከት እና…

The post እቴጌ ጣይቱ ብጡል በዘመናዊት ኢትዮጵያ የአገር ግንባታ ሂደት የተጫወቱት ሚና- ሞረሽ ወገኔ ቅፅ 3 ፣ ቁጥር 2 appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

-ተዘረፍን በማለት ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ተደረገ በሽብርተኝነት ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸውና በእስር ላይ የሚገኙት የአንድነት፣ የሰማያዊና የዓረና አመራሮች ችሎት በማወክ፣ በማንጓጠጥ፣ የችሎቱን ስም በማጥፋትና የችሎት ሒደትን በማስተጓጎል የቅጣት ውሳኔ ሊሰጥባቸው ነው፡፡…

The post በሽብርተኝነት ተጠርጥረው የተከሰሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ቅጣት ሊወሰንባቸው ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

  ኤርትራ ተወልዶ ያደገውና በአሁኑ ወቅት በችሎታው ሳይሆን በዘሩ እና በወያኔነቱ ተመርጦ “የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር” ለመሆን የበቃው ቴድሮስ አድሃኖም ሰሞኑን የተለመደ ወያኔዊ ፕሮፓጋንዳ ሰርቶ ሲያራግብ ከርሟል። ይሁንና የዚህኛው ፕሮፓጋንዳ…

The post ሚኒስቴሩ መልስ ሰጡ! የቴድሮስ አድሃኖም የ20 ሚሊዮን ዶላር ፕሮፓጋንዳ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አብርሃ ደስታ ወጣቱ የነፃነትና የፍትህ ታጋይ አብርሃ ደስታ በሃሙሱ የፍ/ቤት ውሎ በችሎቱ ላይ እንደተናገረው ”ከዚህ ፍ/ቤት ፍትህ አገኛለው ብየ ስለማልጠብቅ ጠበቃየን አሰናብቻለው” አለ:: ፍ/ቤቱ ቃሉን ከሰማ በሃላ ብይን ለመስጠት ለትናንትና…

The post ”ከዚህ ፍ/ቤት ፍትህ አገኛለው ብየ ስለማልጠብቅ ጠበቃየን አሰናብቻለው” አለ! አብርሃ ደስታ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

-በምርጫ ክልል 17 (ቦሌ) ከፍተኛ ትንቅንቅ ይጠበቃል ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ለመወዳደር፣ በአዲስ አበባ 23 የምርጫ ክልሎች የኢሕአዴግ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተወካዮች ተለይተው ታወቁ፡፡ በዘንድሮው…

The post አዲስ አበባ የምርጫ ተፎካካሪዎች ተለዩ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በሞዛምቢክ ታዋቂው የመንግሥቱ ተቃዋሚ ፕሮፌሰር ዢል ሲስታክ ከጥቂት ቀናት በፊት የተገደሉበት ድርጊት ሰፊ ተቃውሞ ቀሰቀሰ። የተቃውሞ ወገኖች በሕገ መንግሥታዊው የሕግ ዘርፍ ላይ ያተኮሩት ፕሮፌሰር እና ጠበቃ ሲስታክን የገደሉት የገዢው ፓርቲ፣ «ፍሬሊሞ» አክራሪ ኃይላት ተጠያቂዎች ሳይሆኑ እንዳልቀሩ ገልጸዋል። መንግሥት ይህን ወቀሳ አስተባብሏል።

አርቲስት ብርሃኑ ተዘራ በቅርቡ ‹‹ወገኔ›› በሚል ያወጣውን ዜማ ሰማያዊ ፓርቲ ለቅስቀሳ እንዲጠቀምበት መፍቀዱን ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ ገልጾአል፡፡ ኤፍ ኤም 96.3 ሰማያዊ ፓርቲ ለቅስቀሳ በላከው መልዕክት ላይ በማጀቢያነት የተጠቀመበት ሙዚቃ የባለ…

The post አርቲስት ብርሃኑ ተዘራ ሰማያዊ ፓርቲ ‹‹ወገኔ›› የተሰኘውን ሙዚቃ እንዲቀሰቅስበት ፈቀደ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ሰሞኑን የማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ልብ ብሎ ያየ ሰው መቼም አንድ ነገር መታዘቡ አይቀርም። የለየለት የብሄር እሰጣገባን የታዘበ ሰው የኢትዮጵያ ምጽዓት የደረሰ ይመስላል። በየካቲት 11 የህዋሀት ክብረ በዓል ላይ ትግራዊያን በደስታ ስካር…

The post አይኖች ሁሉ ወደ መገንጠል ያማትራሉ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድ! እስማኤል ዘ ጅግጅጋ፦ ጓዶች ኧረ አማራ ቀድሞን ሊገነጠል ነው፤ ጉድ መሆናችን እኮ ነው፤ እንዲህ ከሆነ ምን ብለን ልንገነጠል ነው?! ጃዌ አባ መላ፦ ከመገንጠልማ አንቀርም፤ ባይሆን የምንገነጠልበት አጀንዳ ይቀየራል እንጂ!…

The post የመገንጠል ምናባዊ ወጎች – አስራት አብርሃም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የአቶ ኤርሚያስ ለገሰ እና የዲያቆን ዳንኤል ክብረት የደብዳቤ ምልልሶች…ሶስቱም ደብዳቤዎች እዚህ ይገኛሉ ከአቶ ኤርሚያስ ለገሰ ለዲያቆን ዳንኤል ክብረት የመጀመሪያ ደብዳቤ ለዲያቆን ዳንኤል ክብረት ፣ ከአንድ ሰአት በላይ የፈጀውን ጥናታዊ ጵሁፍህን ሰማሁት። ሰምቼ ስጨርስ ደነገጥኩ። ከራሴም ጋር ለሰአታት ሙግት ገጠምኩ ። ኢህአዴግን ለቅቄ የወጣሁት ልቤ የፈቀደውን በነጳነት ለመናገር ነውና የማውቀውን እና የሚሰማኝን መናገር እንዳለብኝ ተሰማኝ ። […]

“ገንዘቡ በኮሚኒስት ሀገር የሚታተም ከሆነ ስራየን እለቃለሁአቶ ተፈራ ደገፌ ለደርግ ሰዎች

Ethiopia Zare አርብ የካቲት 27 ቀን 2007 ዓም March 06, 2015፦ የኢትዮጵያ ባንክ ገዥ የነብሩትና ለርዥም ዓመታት ሃገራቸውንና ህዝባቸውን በሙያቸው ያገለገሉት አቶ ተፈራ ደገፌ በቫንኩቨር-ካናዳ በህክምና ሲርዱ ከቆዩ ብኋላ በ88 ዓምታችው ዛሬ አርብ ማርች 6 ቀን 2015 ዓም ከጠዋቱ 5፡30am ማርፋቸው ታወቀ።FullSizeRender.jpg

ሙሉውን አስነብበኝ …

የካቲት ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሰሜን ጎንደር ጣቁሳ ወረዳ ደልጊ ከተማ ለቤተክርስቲያን ማሰሪያ የተከለለውን ቦታ 40 የሚሆኑ የምክር ቤት አባላትና ደጋፊዎቻቸው መከፋፈላቸው የፈጠረው ህዝባዊ ቁጣ፣ የካቲት 27 ጧት ላይ ወደ ተቃውሞ ተቀይሮ የከተማው ፖሊስ ጣቢያ ፣ መዘጋጃ ቤት፣ መስተዳድሩና የብአዴን ጽህፈት ቤት መስኮቶችና በሮች ከፍተኛ ጉዳት ሲደርስባቸው፣ ሁለት ፖሊሶችና አንድ የመዘጋጃ ቤት …

የካቲት ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ካርቱም ሱዳን ውስጥ ሲደረግ የነበረው ሶስቱ አገራት ድርድር በስኬት መጠናቀቁን የሶስቱም አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አስታውቀዋል። የግብጽ የውሃ ሃብት ሚኒስትር  ስምምነቱ ግብጽ በግድቡ ላይ ያላትን ስጋት ያስወገደ ነው ብለዋል። የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ካርቲ በሶስቱ አገራት መካከል ሙሉ ስምምነት መደረሱን ገልጸዋል። የተስማሙባቸውን መርሆዎች ለሶስቱን አገራት መሪዎች …

የካቲት ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአፋር ነጻ አውጭ ድርጅቶች በአካባቢው እያደረሱት ያለው ተጽአኖ ያሰጋው መከላከያ፣ በአፋር የተለያዩ የጠረፍ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶችን በማፈስ ላይ ነው። ስማቸው ለደህንነት ሲባል እንዳይጠቀስ የጠየቁት ወላጆች በደርግ ጊዜ የቀረው አፈሳ በክልሉ እንደ አዲስ መጀመሩን ተናግረዋል። በርካታ ወጣቶች አፈና በመፍራት ጫካ መግባታቸውንም ነዋሪዎች አክለዋል። አርዱፍ፣ አፋር ጋድሌና የአፍዴራ ወጣቶች …

የካቲት ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢጋድ ሊቀመንበርነታቸው ለመገናኛ ብዙሃን እንደተናገሩት የደቡብ ሱዳንን መንግስትና ተቃዋሚውን ሃይል ለማቀራረብ ለወራት ሲደከምበት የነበረው የሰላም ድርድር ያለውጤት  ተበትኗል። ፕሬዚዳንት ሳልቫኪርና ተቀናቃኛቸው ሪክ ማቻር ያለፉትን 4 ቀናት በአዲስ አበባ ያሳለፉ ቢሆንም፣ መሰረታዊ በሚባሉት የስልጣን ክፍፍል፣ ፌደራሊዝም እንዲሁም በሰራዊት ውህደትላይ መግባባት ሳይችሉ ቀርተዋልአቶ ሃይለማርያም  ያለንን ሃይል ሁሉ …

በመጀመሪያ ጊዜህን ሰጥተህ የጠየኩትን መረጃ ስለሰጠኸኝ ምሥጋናዬ ይድረስህ። በተደጋጋሚ እንደገጵኩት የአንተን የድምጵ መልእክት የሰማሁት ማስታወሻውን ከመጳፌ በፊት በማህበራዊ ድረገጶች በሰፊው እየተራገበ በመመልከቴ ነው። አንተ እኔን ለመወረፍ እንደሞከርከው ” ጊዜና ሁኔታ…

The post ለዲያቆን ዳንኤል ክብረት ( የመጨረሻ አስተያየት)Ermias Legess / የ መለስ ትሩፋቶች appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጋዜጠኛው በኢትዮጵያዊነቱ አያሌ በደሎች እንደ ተፈጸሙበት ያወጋል ! በተለይ ይላል ጋዚጠኛ አለምነህ ዋሴ ፍትህ እኩልነት በሌለባት ሃገሬ ጋዜጠኛ ርዩት ዓለሙ ላይ የተፈፀመው ኢሰባዊ ድርጊት ከሁሉም በላይ ከህሊናው ሊጠፋ የማይችል ዘግናኝና…

The post ተዋቂው ጋዜጠኛ አለምንህ ዋሴ የህዝቡን ትግል ተቀላቀለ ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የኡጋንዳ መንግሥት በመቶዎች የሚቆጠሩ የጤና ባለሞያዎችን ወደ ካረብያዋ ሃገር ትሬኔዳድና ቶቤጎ ሊልክ ማቀዱ እያወዛገበ ነው ። የጤና ባለሞያዎች እጥረት ካለባት ከኡጋንዳ እነዚህ ሙያተኞች ወደ ሌላ ሃገር ይሄዳሉ መባሉን መንግሥትን እያስተቸው ነው ። መንግሥት ግን ኡጋንዳ በዚህ ታተርፋለች እንጂ እትጎዳም ይላል ።

አብዛኛውን ጊዜ የውጭ ሀገር ዜጎች ስለ ኢትዮጲያ ሲናገሩ ፤ሀገሪቷን በበጎ ከሆነ ፤የጥንት ሰዎች ቅሪት መገኛ፣ የቆንጆዎች ሀገር፣ የመሳሰሉት ሲሉ፤ ሌሎች ደግሞ አሁን ድረስ የ1977ቱ አይነት ድርቅ እና ርሀብ ሀገር አድርገው ይቆጥሯታል ። እናንተስ ፤ ኢትዮጵያ በውጭ ዜጎች ዘንድ ምን አይነት ገፅታ አላት ትላላችሁ?

ልጄ አስራ ሁለተኛ ክፍል ስለጨረሰ የደስታዬ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ… የሚል ግብዣ ደርሷችሁ አያውቅም? እናንተም ፋሽኮ ቪኖ ወይንም እናትና ልጅ አረቄ ይዛችሁ ድግሱን ለማድመቅ ሳትሄዱ አልቀራችሁም – የዚያን ዕለት ጎረምሶቹ የቀለጠ ፓርቲ ደግሰው እስኪነጋ ይጨፍራሉ አሉ… ይህስ ይሁን። ድህረ ምረቃ ፕሮግራም ላይ መሆኑን አንድም ቀን ሲናገር ሰምታችሁ የማታውቁት በቅርብ የምታውቁት ሰው ፣ እንዲያውም በመደበኛ ትምህርት ከስንተኛ […]

“ሸላሚም እኛ፣ ከሳሽም እኛ! “ አብርሃም ሰለሞን የ25 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ያሳደገው ኢሕአዴግ ራሱ (ወይም ዘመነ መንግስቱ) ነው፡፡ በቤተልሄም የመጀመሪያ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ IT መምህር ነበር፡፡ በትምህርት ቤቱ መልካም ዝና ነበረው፡፡ በ2006 በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገ ውድድር ላይ ይዞ በቀረበው የመምህራን ዳታ ቤዝ እና የመማሪያ ማኑዋል ዝግጅትን አሸናፊ መሆን ከቻሉ ሦስት ወጣቶች አንዱ ለመሆን […]

በደህንነት ቢሮ ለሊቱን ያጋመሰ ግምገማ መካሄዱ ተሰማ::
አለመተማመኑ እና ክፍተቱ እየሰፋ መምጣቱን በገሃድ ያሳየ ግምገማ መሆኑ ታውቋል:: Minilik Salsawi
የሕወሓት የደህንነት አባላት በተለየ ሁኔታ አዳማጭ የሆኑበት ትላንትና የተጀመረው በአዲስ አበባ ውስጥ የተሰማሩ የፌዴራሉ ደህንነት አባላት ግምገማ እጅግ በተካረረ እሰጥ አገባ ለሊቱ አጋማሽ ድረስ ቢደረግም በማጉረምረም እና ባለመስማማት መበተኑ ታውቋል::በአንድ ብሄር የበላይነት የተከሄደው እና በተያያዘ የአንድን ብሄር በተለየ ሁኔታ ያልነካው ይህ ግምገማ በገዛ አገራችን እንደ እንጀራ ልጅ እና እንደ ባይታዋራ ነገሩን ሁሉ በሌሎች ላይ ለምን ይላከካል የሚል ጥያቄ አስነስቷል::

መገምገም ካለበት ትእዛዝ ከሚሰጡ የበላይ ሃላፊዎች ጀምሮ ነው እንጂ ሁሉም እኩል የሰራውን ስራ የትግራይ ተወላጆችን ለይቶ አስቀምጦ አዳምጭ አድርጎ እኛን ለይታችሁ የምትገመግሙበት ምክንያቱ ምንድነው? ሁላችንም አንድ የጋራ ስራ እስከሰራን ድረስ በጋራ ልንገመገም ይገባል ግደሉ ስንባል ገለናል ዝረፉ ስንባል ዘርፈናል ተካፈሉ ስንባል ተካፍለናል::ይህንንም ስራ የትግራይ ተወላጆች አብረውን ፈጽመዋል::ብሄር የለየ እና ያማከለ ግምገማ የዜግነት መብታችንን ይጋፋል እንዴት እንዲህ እንቀጥላለን::ሁሉም በጋራ ሊገመገም ይገባል::አንዱን የቤት ልጅ ሌላውን የጎዳና ዱርዬ አድርጎ መገምገሙ ለምን አስፈለገ የሚሉ አስተያየቶች የተደመጡ ሲሆን:ሃላፊዎቻችን በቡድን በቡድን አደራጅተው በግል ትእዛዝ መንግስታዊ ያልሆኑ ስራዎችን መስራታችን እየታወቀ ከነሱ በወረደ ትእዛዝ ለሰራነው ስራ ልንጠየቅም ሆን ልንገመገም አይገባም ሲሉ ተደምጠዋል::በየክልሉ እየተገደሉ የሚጣሉ ግለሰቦችንም ኖን የሚዘረፉ ንብረቶችን የሚጠየቁ ገንዘቦችን አስመልክቶ ሃላፊዎቻችን ወርደው ሊገመገሙ ሲገባ እንዲሁም በማናለብኝነት ለሚፈጸሙ ወንጀሎች የሕወሓት የደህንነት አባላት መጠየቅ ሲገባቸው እነሱን ከዚህ ሁሉ ድርጊቶች አግለሎ እኛን መኮነኑ የማያዋጣ የግምገማ ሂደት ስለሆነ ሊታረም ይገባል ሲሉ ተገምጋሚዎቹ በአንድ ድምጽ ተናግረዋል::

በግምገማው ላይ ከተነሱት ጉዳዮች ሌላው ትግሪኛ ተናጋሪ ደህንነቶችን በአዲስ አበባ ዙሪያ ማእረግ እና ሃላፊነት በመስጠት በፖሊስ ሰራዊት እና በመከላከያ ቢሮ ውስጥ ሲመደቡ የሌላው ብሄር ተወላጆች ወደ በረሃ በመወርወር በተዘዋዋሪ እየበደሉ እነ በክትትል እያሰቃዩ እስከ ሞት የደረሱ እንዳሉ የተጠቀሰ ሲሆን ይህ ጉዳይ ሊታይ ይገባዋል::መልቀቂያ የጠየቁ የደህንነት አባላት የሚጠብቃቸው እስር መሆኑን እያየን ነው:: የተሰደዱ አባላት በርካቶች ናቸው::የመንግስትን ይሁን የፓርቲ መረጃ የሚሸጡት የሕወሓት አባላት የሆኑ ደህንነቶች መሆናቸው ይታወቃል:; እነሱን አትንኩብን ማለት ነገ ለሚፈጠረው ችግር ተተያቂው ማነው? በሚል ጉዳይ ዙሪይ ጥያቄዎች ቢነሱም በማያረኩ ምላሾች ጉዳዮቹ ሳይገመገሙ አልፈዋል::ለሊት አጋማሽ ድረስ የዘለቀው ግምገማ ቀጣይ ሁኔታዎች ተጠንተው ድጋሚ ሌላ ግምገማ ይጠራል በሚል የበላይ ሃላፊዎች የተረጋጋ አንደበት ስብሰባው መዘጋቱን ምንጮቹ የገለጹ ሲሆን በደህንነት ክፍሉ ውስጥ አለመተማመኑ እና ክፍተት እየሰፋ መምጣቱን የስርአቱን መበስበስ ያመለክታል::

Image

(አዲስ ከድሬዳዋ) በሶሻል ሚዲያ(በተለይ በፌስቡክ) ብዙ ጊዜ አስተማሪና ምክንያታዊ የሆኑ ፅሑፎችን በመፃፍ የሚታወቀው ዶክተር ብርሀነ መስቀል አበበ ሰኚ ሰሞኑን ከአማርኛ ጎን ለጎን ኦሮምኛም የፌደራል መንግስት፣ እንዲሁም የድሬዳዋ እና የአዲስአበባ አስተዳደሮች የስራ ቋንቋ እንዲሆን የሚጠይቁ ፅሑፎችን በተከታታይ እያወጣ ሰፊ ውይይትም እየተደረገ ነው፡፡ ሀሳቡንም በግሌ እደግፈዋለሁ፡፡ነገር ግን በምን መልኩ ነው የስራ ቋንቋ የሚሆነው , እንዲሁም በአተገባበር ሒደት ምን ሊያጋጥም ይችላል የሚለው ግን የታሰበበት አይመስልም፡፡ ኦሮምኛን የስራቋንቋ ይሁን ስንል የሀገሪቱ የቋንቋ አጠቃቀም ፖሊሲ ምን ይመስላል የሚለውን በጨረፍታ ማየት የሚያስፈልግ ይመስለኛል፡፡ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቋንቋ የላትም፡፡ በሀገሪቱ የሚነገሩ ቋንቋዎች ሁሉም እኩል ናቸው፡፡ በርካታ ወይም አነስተኛ ተናጋሪ ስላለው አንድ ህዝብ በአፍ መፍቻ ቋንቋው እንዳይማር፣ አገልግሎት እንዳገኝ፣ እንዳይዳኝ፣ . . . . አይከለከልም፡፡ሆኖም ከኢኮኖሚ አቅም እና የተማረ የሰው ሀይል ውስንነት ጋር ተያዞ በመማሪያነት እያገለገሉ ያሉ ቋንቋዎች ከ30 አይበልጡም(በርግጥ ይህ ከ90 ፐርሰንት በላይ ኢትዮጵያውያንን ይሸፍናል)፡ ስለዚህ ሁሉም ቋንቋ እኩል ከሆኑ አንድን ቋንቋ የፌደራል የስራ ቋንቋ አድርገህ ሁሉም ክልሎች በትምህርት ቤቶቻቸው እንዲስተምሩት፣ በጋራ መግባቢያነት እንዲጠቀሙት፣ . . ለመወሰን የተለየ መነሻ ያስፈልጋል፡፡በዚህ ረገድ አማርኛ በ ታሪክ አጋጣሚ በብዙ ቦታዎች በሁለተኛ ቋንቋነት፣ በጋራ መግባቢያነት ( lingua franca) ና በመንግስት ቋንቋነት ሲያገለግል ስለቆዬ በሚል መነሻ የፌደራሉ መንግስት የስራቋንቋ እንዲሆን በህገ መንግስቱ ተወስኗል፡፡ ኦሮምኛስ ኦሮምኛ በሀገሪቱ በርካታ ተናጋሪዎች ያሉት ቋንቋ ነው፣ ሆኖም ቋንቋው ከኦሮሚያ ውጪ በሁለተኛ ቋንቋነት እምብዛም አገልግሎት አይሰጥም፣ ልክ እንደ ትግርኛና […]

የካቲት ፳፮(ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአጽቢ ወንበርታ ወረዳ በሩባ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ በርካታ ቁጥር ያላቸው አርሶ አደሮች ለኢሳት እንደገለጹት፣ የአረና ፓርቲ አባላት ናቸው በሚል የመሰኖ ውሃ እንዳያጠጡ በመከልከላቸው፣ ሰብሎቻቸው እየደረቁ ነው። 12 አርሶ አደሮችን በመወከል ለኢሳት የተናገረው አቶ ህድሮም ሃይለስላሴ የተቃዋሚ አባላት ብቻ በመሆናችን አትክልቶቻችንን የመስኖ ውሃ እንዳያጠጡ፣ ከእነሱ መካከል ሁለቱ ብቻ …

የካቲት ፳፮(ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቀድሞ የሸእቢያ ምርኮኞች የተመሰረተው ኦህዴድ 25ኛ አመት የእዮቤልዩ በአሉን ድል ባለ ድግስ ለማክበር በማሰቡ በክልሉ የሚገኙ ባለሃብቶችን ስብሰባ የጠራ ሲሆን፣ የድርጅቱ ካድሬዎች ህዝቡ ገንዘብ እንዲያዋጣ በመቀስቀስ ላይ ናቸው። የክልሉ ፕሬዚዳንት የካቲት 29 ቀን 2007  ዓም ባለሃብቶች በአሉን ስፖንሰር እንዲያደርጉ ለመጠየቅ በአዲስ አበባ ኢሊሊ ሆቴል ስብሰባ ጠርተዋል። ድርጅቱ …

የካቲት ፳፮(ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በኦሮምያ ክልል በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም ዙሪያ የሚገኘው ደን ካለፉት 3  ቀናት ጀምሮ በእሳት እየወደመ ሲሆን፣ የአካባቢው ነዋሪዎች እና የጸጥታ ሃይሎች እሳቱን ለማጥፋት በመረባረብ ላይ ናቸው። ይህን መረጃ እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ ምን ያክል ስፋት ያለው ደን እንደወደመ ለማወቅ አልተቻለም። በባሌ ዞን በወረዳ ሼዳ ቀበሌ አካባቢም …

የካቲት ፳፮(ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በአባይ  ወንዝ ላይ የተሰራዉ 108 ሜትር ርዝመት እና አንድ ነጥብ ስድስት  ሜትር ስፋት ያለው ተንጠልጣይ ድልድይ  በሃገሪቱ ብቸኛዉ የተንጠልጣይ  ድልድይ በመስራት በሚታወቀው  ሄልቬታስ ሲዊዝ ኢንተርኮኦፕሬሽን በተሰኘ መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅት ባለፈው ታህሳስ ወር መጨረሻ በይፋ ተመርቆ ስራ ቢጀምርም፣ በምረቃው ስነስርዓት የተገኙ ባለሙያዎች ድልድዩ የጥራት ችግር እንዳለበት መናገራቸው …

የካቲት ፳፮(ሃያ ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የመከላከያ  ሰራዊት  ከፍተኛ  መኮንኖች  እና  መንግስት  ከፍተኛ  አመራሮች  በተገኙበት  በተደረገው  የምስጋና  ሲመፖዝየም  በከተማዋ  ከሚገኙ  ክፍለ  ከተማዎች  የተመረጡ  የገዢው  ፓርቲ  አባላትና  አቀንቃኞች እንዲሁም ከየመምርያው  የተወከሉ አባላት በተገኙበት መከላከያ ሰራዊቱ ለሃገሪቱ ዘብ የቆመ፣ በልማቱ ተሳታፊና ሁለንተናዊነቱን በማንሳት መወድሰ- መከላከያ ሰራዊት ሲደረግ ውሎአል። በዚህ የሰራዊቱን አመራሮች የማድነቅ ስነስርዓት ላይ ንግግራቸው …

የቻይና ኤኮኖሚ ባለፉት ሁለት አሠርተ ዓመታት ባለሁለት አሀዝ እድገት በማስመዝገብ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሁለተኛዋ ናት። ይኸው 12,2% የነበረው የእድገት መጠን ግን በሚቀጥሉት ጊዚያት በጉልህ ሊቀንስ እንደሚችል የምጣኔ ሀብት ጠበብት ገምተዋል። ይህም በቻይና ብቻ ሳይሆን በጠቅላላ በዓለም ኤኮኖሚ ላይ ተፅዕኖ ሊያሳርፍ እንደሚችል ጠበብት ጠቁመዋል።

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች ከስምምነት እንዲደርሱ በአደራዳሪና ሸምጋዮች የተሰጣቸዉ የጊዜ ገደብ ዛሬ እኩለ ለሌሊት ከመሆኑ አስቀድሞ ያከትማል። ሆኖም እስካሁን ከአዲስ አበባ የሚወጡ ዘገባዎች ተደራዳሪዎቹ የተጠበቀዉ ስስምነት ላይ መድረሳቸዉን አያመለክቱም።

ከጠፋ አንድ ዓመት ሊሞላዉ ጥቂት ቀናት የቀረዉ የማሌዢያ አዉሮፕላን ጉዳይ ዛሬም እንዳነጋገረ ነዉ። በበረራ ታሪክ ለደረሰ አደጋ ከፍተኛ ወጪና ኃይል አሰባስቦ ከተከናወነ ፍለጋ በኋላ ያለ ዉጤት የተጠናቀቀበት የበረራ ቁጥር MH 370። አዉሮፕላኑ የጠፋበት ቀን ሲታሰብ ፈላጊዎቹ ለተሳፋሪዎቹ ቤተሰቦች የሚሰጡትን የመጨረሻ ቃል እየፈለጉ ነዉ።