አቶ ተፈራ ደገፌ በ88 አመታችው አረፉ

“ገንዘቡ በኮሚኒስት ሀገር የሚታተም ከሆነ ስራየን እለቃለሁአቶ ተፈራ ደገፌ ለደርግ ሰዎች

Ethiopia Zare አርብ የካቲት 27 ቀን 2007 ዓም March 06, 2015፦ የኢትዮጵያ ባንክ ገዥ የነብሩትና ለርዥም ዓመታት ሃገራቸውንና ህዝባቸውን በሙያቸው ያገለገሉት አቶ ተፈራ ደገፌ በቫንኩቨር-ካናዳ በህክምና ሲርዱ ከቆዩ ብኋላ በ88 ዓምታችው ዛሬ አርብ ማርች 6 ቀን 2015 ዓም ከጠዋቱ 5፡30am ማርፋቸው ታወቀ።FullSizeRender.jpg

ሙሉውን አስነብበኝ …