ሴቶች በፆታቸዉ ወደ ጎን ገሸሽ የማይደረጉበት ሁኔታ እንዴት ነ ይገመገማል? የዛሪዉ የባህል ዝግጅት አብይ ርዕስ ነዉ። የረጅም ዘመናት ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ…

የአፍሪቃ ኅብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል የሚከበርበት በመሆኑ፤ ዓለም አቀፍ ትኩረት ለማግኘት እንደሆነ የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂኔር ይልቃል

ለ 3 ቀናት ጉብኝት ማክሰኞ ማታ አዲስ አበባ የገቡት የጀርመን የግብርና ሚንስትር ወ/ሮ ኢልዘ አይግነር፤ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 170 ኪሎሜትር ራቅ ብሎ በአሰ…

መግቢያ በኢትዮጵያ ታሪክ በዓላቶቻችን፤ የገባር ወንዞችን ውሀ እያግበሰበሰ እንደሚጓዘው ዓባይ ወንዛችን፤ በወራት ታዝለው የኡደታቸውን ሂደት በመፈጸም ላይ ሳሉ የሚገጥሟቸውን ክስተቶች እየሰበሰቡ የሚቀጥሉ ናቸው። ክስተቶችም ደስታችንና ሀዘናችንን የምንገልጽባቸው ናቸው። ድርብ በዓላት የሚባል ስምም ተሰጥቷቸውል። ታሪካችንን ሰፊና ጥልቅ ያደረጉት፤ ስነ ጽሑፋችንንም ያዳበሩት አገራችን በዚህ መንገድ በመጓዝ የሰበሰሰበቻቸው ክስተቶች ናቸው። ከውጭ የሚመጣ ጠላትና ከውስጥም የጠላት ወኪል (የባንዳነት ውርስ […]

ይኸነው አንተሁነኝ
ሌቱ መሽቶ ይነጋል፤ ሳምንታት ወራት ዓመታት በፍጥነት መንጎዳቸውን አላቋረጡም፤ ክረምትና በጋ ይፈራረቃሉ፤ ወቅቶችም ማንም ሳይረብሻ

የፖለቲካ አዋቂዎች እንደሚሉት የኬሪ የመጀመሪያ አላማ ባይሳካም ከሞስኮ ባለሥልጣናት ጋር የደረሱበት ሥምምነት አስጊዉን የሶሪያ የርስ በርስ ጦርነት ለማ

ዋና ማዕከሉ ፤ ጀርመን ውስጥ፤ በባደን ቩርተምበርግ ፌደራል ክፍለ- ሀገር፤ ፍራይቡርግ አቅራቢያ ፣ Merzhausen በተባለችው ንዑስ ከተማ ነው። በእስዊትስዘርላን

የጀርመንዋ የግብርና ሚኒስትር ወይዘሮ ኢልዘ አይግነር በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የሠወስት ቀናት ጉብኝት ዛሬ በይፋ ጀምረዋል።ሚንስትር አይግነር ትናንት…

ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ሱዳን ዉስጥ በነዳጅ ዘይት በታደለዉ በአብዬ ግዛት የ21 ሰዎች ህይወት የጠፋበትን የጎሳ ግጭት ለማርገብ ሁለቱ የሱዳን ፕሪዚደንቶች

Facebook.com/VOAAMHARIC

Facebook.com/VOAAMHARIC

Facebook.com/VOAAMHARIC

ተነጋገሩ!

By Tewodros Yalew( Special for the campaign) To Embrace RightsAt the heart of Civil and Political Rights rests the liberty and freedom of individuals. As opposed to the other rights deemed as economic, welfare or development; civil and political right…

በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም(በተለይ ለዞን 9)በሥራ ላይ አለ የሚባለው በ1987 ዓ.ም. የወጣው ሕገ መንግሥት አንቀጽ 30ና 31 የመሰብሰብ፣ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረ…

በርስ በርስ ጦርነት ስትወድም ከ20 ዓመት በላይ ያስቆጠረችው ሶማሊያ አሁን የሀያሉን አለም በተለይም የብሪታንያን ትኩረት መልሳ ያገኘች ይመስላል።

ዶቸ ቬለ Bobs ወይም የምርጥ ብሎግ ሽልማት የሚለዉን ሽልማት በመላዉ ዓለም ከሚገኙ የአምደ መረብ አምደኞች አወዳድሮ ይሸልማል።የዘንሮዉን ሽልማት ያሸነፈዉ

የንጎክ-ዲንካ ጎሣ የበላይ መሪ የሆነት ኩዎል ዴንግ ኩዎል የተገደሉት ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ከሱዳን ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተው እየተመለሱ ሳሉ ነበር፡

ያፍሪካ አንድነት ሀምሳኛ አመት ክብረ በአል በአዲስ አበባ በፈረንጆች አቆጣጠር may 25 2013 የካሄዳል። ብዙ አፍሪካና የሌሎች አገር መሪዎች ትላልቅ ባለስልጣናትና ዲብሎማቶች ይገኛሉ። ብዙ የውጪ አገር ጋዜጠኞች ለበአሉ አዲስ ይገባሉ። ጊዜው አጭር ነው ልናደርግ የምንችለው ነግር ይኖር ይሆን?። ደደቦች ነን ቀድመን ሊታሰበን ባለመቻሉ። ይህ ጽሁፍ መታሰቢያነቱ ለአንዷለም አራጌ፤ ለስክንድር ነጋና ለኛ ሲሉ በወያኔ እስር ቤት […]

የክርክር ጭብጥ፥ ዋና መቀመጫውን በዋሽንግተን ዲሲ ያደረገ ዓለም አቀፍ ታዋቂ የጥና ተቋም በያዝነው ሳምንት ይፋ ባደረገው የአገሮች የምጣኔ ሃብት ነጻነት

ጥሩዉ ትኩረት ለሶማሌዎች እንዲጠቅም የሶማሊያ ፖለቲከኞችና የልብ ደጋፊዎቻቸዉ ደቡብ ሶማሊያ፥ ሶማሊላንድ፥ ፑንትላንድ፥ ወዘተ እየተባለ አራት ቦታ የተ

እ አ አ በ 2000 እና በ 2007 ዓም መካከል 10 ሰዎችን ገድሏል በተባለው በጀርመን በህቡዕ በሚንቀሳቀሰው የኒዎ ናዚዎች ቡድን አባል በሆነችው ቤአት ሼፐ እና በሌሎች …

ኤፍሬም እሸቴ
ታላቁ የክርስቲያኖች ጾም፣ ዐቢይ ጾም እነሆ የመጨረሻው “ሰሙነ ሕማማት”/ስቅለት ላይ ደረሰ። ለእምነቱ ተከታዮች የአጽዋማት ሁሉ በኩር እና ዋ

ፍቅር ለይኩንየዛሬው ጽሑፌን በምርጫ ዙሪያ ካጋጠመኝ ትንሽ ቆየት ካለ ገጠመኜ ልጀምር። በደቡብ አፍሪካዊቷ ቢዝነስ ከተማ ጆሐንስበርግ፣ በኢትዮጵያ ኦርቶ

አሁንም የፖለቲካና የህሊና እስረኞች በአፋጣኝ እንዲፈቱ እንጠይቃለን!!! አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ(አንድነት) የተሰጠ መግለጫ ፓርቲያችን አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) በሰላማዊና ህጋዊ የትግል መንገድ ለውጥ ማምጣት ይቻላላል፤ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን እንፈጥራለን፤ ስልጣንም በግለሰቦች ወይም በቡድኖች ይሁንታ የሚገኝ ሳይሆን በህዝቡ በልካም ፈቃድ ይሆናል የሚል ጠንካራ እምነት በመያዝ ከአምባገነኑ ስርዓት ጋር እየታገለ የሚገኝ ነው፡፡ ይሄ ጠንካራ የትግል መነሳሳታችን እና […]

“አንተ የኔ ጀግና ነህ፡፡ ብትሞትም በእውነትህ ኮርተህ ሙት!” ሰርካለም ፋሲል ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገብረ ኪዳን እንደሚከተለዉ የዛሬዉን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዉሎና አሳዛኝ ክስተት እንደሚከተለዉ አስቀምጦታል፡ የእነ አንዱአለም እና እስክንድር ነጋ ነገር በጠቅላይ ፍ/ቤት ወሰን ሰገድ ገብረ ኪዳን “ ሀገሬን ሀገሬን – የምትል ወፍ አለች እኔን እኔን መስላ፣ ታሳዝነኛለች” – አዝማሪ ሌሊት ሌሊት እንደ “ዳዊት ደጋሚ” ስለማመሽ […]

ሚያዚያ 25 ቀን 2005 ዓም ዓርብ ነዉ ቀኑ። የዶቼ ቬለ ራድዮ ጣቢያ ሥርጭቱን የጀመረበት 60 ኛ ዓመት ዛሬ ነው ፤ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ቋንቋ ክፍል ደግሞ ከሁለት

ሚያዚያ 25 ቀን 2005 ዓም ዓርብ ነዉ ቀኑ። የዶቼ ቬለ ራድዮ ጣቢያ ሥርጭቱን የጀመረበት 60 ኛ ዓመት ዛሬ ነው ፤ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ቋንቋ ክፍል ደግሞ ከሁለት

የማታውቃት ወላጅ እናቷ ከአጠገቧ ሆና፣ የማታውቃቸው እህት ወንድሞቿም አብሮ አደጎቿ ሆነው ለአስርት ዓመታት ኖራለች። ወጣቷ በማደጎ ነው ያደገችው። የዛሬ…

የጣቢያው ዋና ሥራ – አስከያጅ ሁኜ ኃላፊነቱን ከመረከቤ በፊት ይህ ሁኔታ ግልጽ ያደረገልኝ ነገር ቢኖር፣ እንደ ዶቸ ቬለ ያለ ትልቅ ተቋም ለአንድ አገር ፣ እ

«Back Road To Ethiopia» ይሰኛል በሚቀጥሉት ሳምንታት በጀርመኑ የሙዚቃ መድረክ የሚለቀቀዉ አፍሪቃዊ በተለይም የኢትዮጵያ ባህላዊ ሙዚቃዎችን ያካተተዉ የሙዚቃ አ

ከዓለም ታላላቅ ግድቦች መከከል አንዱ እንደሚሆን የሚጠበቀው የ« ጊቤ 3 » ግድብ ፣ መጠነ -ሰፊ የሰብአዊ ቀውስና የድንበር ግጭት ሊፈጥር ይችላል ሲል ፤ አንድ …

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፤ በእነ አንዱዓለም አራጌ መዝገብና በሌሎች መዝገቦች ፤ በአሸባሪነት ተከሠው ይግባኝ የጠየቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአመራር አ