ጋዜጠኛ ዳዊት ኢስኃቅ በህይወት ይገኛል መባሉ

ትውልደ ኤርትራዊው የስዊድን ዜጋ፣ ጋዜጠኛ ዳዊት ኢስኃቅ ድንገት ተይዞ ወዳልታወቀ ስፍራ የተወረወረው የዛሬ 13 ዓመት ገደማ ነበር እጎኣ መስከረም 23 ቀን 2001 ዓ ም። ከሚኖርበት ስዊድን ወደ እናት ኣገሩ ኤርትራ ተመልሶ ኣሁንም እጎኣ በ 1997 ዓም መሆኑ ነው፣ ሰቲት የተባለ ነጻ የግል ጋዜጣ ማዘጋጀት የጀመረው ዳዊት ኢስኃቅ የተወነጀለው