በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ይዞታ
በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ለወራት ሲማጸኑ ከነበሩበት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽ/ቤት ደጃፍ በኃይል ወደተለያዩ አካባ
በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ለወራት ሲማጸኑ ከነበሩበት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽ/ቤት ደጃፍ በኃይል ወደተለያዩ አካባ
በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ለወራት ሲማጸኑ ከነበሩበት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽ/ቤት ደጃፍ በኃይል ወደተለያዩ አካባ
በሰሞኑ የኢትዮጵያ የእሥልምና አስተሣሰቦች፣ ንግግሮችና ውዝግቦች እንዲሁም በአወሊያ ትምህርት ቤት ዙሪያ የሃይማኖቱ ምሁራን ለአድማጮች ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በነዳጅ ዘይት ውድነት ምክንያት ችግር እንደገጠመው አስታወቀ
በተለይ ከአማራ ክልል ሄደው በደቡብ ክልል ጉራ ፈርዳ ይኖሩ የነበሩ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው በአካባቢው ባለሥልጣናት ሕገወጥ በመባላቸው የመሬት ይዞታዎቻቸውን እያስረከቡ ወደአዲስ አበባ መሰደዳቸውን ቀጥለዋል፡፡
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የተከሰሰባቸው ስብሰባዎችና መጣጥፎች ሁሉ ሕጋዊና ለሰላም የቆሙ ናቸው ሲል ቃሉን ሰጥቷል፡፡ መንግሥት አስቀድሞም ማስጠንቀቂያ ሰጥቶት እንደነበር ለችሎቱ አስታውሷል፡፡
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የተከሰሰባቸው ስብሰባዎችና መጣጥፎች ሁሉ ሕጋዊና ለሰላም የቆሙ ናቸው ሲል ቃሉን ሰጥቷል፡፡ መንግሥት አስቀድሞም ማስጠንቀቂያ ሰጥቶት እንደነበር ለችሎቱ አስታውሷል፡፡
በእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ የክሥ መዝገብ የቀረቡ ተከሣሾች መከላከያቸውን ማሰማት ቀጥለዋል። አንዳንዶቹ ፍርድ ቤት ከመቅረባቸው በፊት ለወራት መታሰራቸ
በእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ የክሥ መዝገብ የቀረቡ ተከሣሾች መከላከያቸውን ማሰማት ቀጥለዋል። አንዳንዶቹ ፍርድ ቤት ከመቅረባቸው በፊት ለወራት መታሰራቸ
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ እነ አቶ አንዱዓለም አራጌን መከላከያ ምሥክሮች መስማት ጀመረ። ማረሚያ ቤቱ አቶ አንዱዓለም ያቀረቡትን አቤቱታ መሰረተ ቢ
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ እነ አቶ አንዱዓለም አራጌን መከላከያ ምሥክሮች መስማት ጀመረ። ማረሚያ ቤቱ አቶ አንዱዓለም ያቀረቡትን አቤቱታ መሰረተ ቢ
መንግሥት ለመምህራን ያደረገው የደሞዝ ስኬል ማስተካከያ እንጂ የደሞዝ ጭማሪ አይደለም ሲል የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
ከዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የተሰባሰቡ ወጣት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ያስተባበሩት ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ተካሂዷል።
ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ካለፈው ኀሙስ ጀምሮ የሥራ ማቆም አድማ ያደረጉ የአንዳንድ የአዲስ አበባ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ መምህራን ዛሬም ማስተማር አልጀመሩም።
ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ካለፈው ኀሙስ ጀምሮ የሥራ ማቆም አድማ ያደረጉ የአንዳንድ የአዲስ አበባ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ መምህራን ዛሬም ማስተማር አልጀመሩም።
ዋልድባ ገዳም በሚገኝበት አካባቢ ይካሄዳል የተባለን የስኳር ልማት አስመልክቶ ውዝግብ ተነስቷል፡፡
ሀሙስ መጋቢት 13 የዓለም የውኃ ቀን ተከብሮ ሲውል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ ውኃ ለምግብ ዋስትና ያለውን ወሳኝ ሚና በማስገንዘብ የምግብ አቅርቦት ጥ
በአለም ደቻሳ አሟሟት ላይ ሙሉ ምርመራ እንዲደረግ ኢትዮጵያ ጠየቀች
በዝቋላ ተራራ ላይ የተነሳው ሰደድ እሳት ዛሬም በአስተማማኝ ሁኔታ በቁጥጥር ሥር እንዳልዋለ ተነገረ።
«ለማህበረሰብ ለውጥ የጋዜጠኞች አዎንታዊ ሚና ምን ሊሆን ይገባል?» በሚል ርዕስ በቅርቡ በዚህ ዋሽንግተን ዲሲ የተካሄደን አንድ የውይይት መድረክ ተንተርሶ …
የፕሬዝዳንት ባሽር አላሳድን አስተዳደር በተቃወሙ ዜጎቿ ላይ ያልተቋረጠ የኃይል ጥቃት በከፈተችው ሶሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኛ ወገኖቿን ለመርዳ
በኢትዮጵያ በተግባር ላይ የዋለው የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን ለመመዝገብና ለማስተዳደር የወጣው አዋጅ፤ የሰብዓዊ መብት ስራዎችን አከርካሪ ሰብሯል ይላል፤ የመብት ተሟጋች ቡድኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል።
ግብጻውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ ባለፈው ቅዳሜ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ለተለዩት የኮፕቲክ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ አባ ሾኖዳ ኃዘናቸ
በነ አቶ ኤልያስ ክፍሌ መዝገብ በሽብርተኝነት ወንጀል ተከስሰው እሥራትና የገንዘብ መቀጫ ከተፈረደባቸው አምስት ግለሰቦች ሦስቱ ይቅርታ ጠየቁ፡፡ ርዕዮት ዓለሙ ይግባኝ ብላለች፡፡
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
የኢትዮጵያ መንግሥት የኤርትራ ውስጥ በ“ሽብርተኞች” ማሠልጠኛዎች ላይ ጥቃት አደረስኩ አለ፡፡
ሰሞኑን በዩቱብ በተሰራጨው የቴሌቭዥን ዜና አሠሪዋ ቤሩት ከሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ደጃፍ በአሰቃቂ ሁኔታ እያንገላታና በግድ እየጎተተ ወደ…
በዩናይትድ ስቴይትስ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኒውጀርሲ ግዛትን ወክለው 12 ጊዜ በህግ መምሪያው ምክር ቤት በመመረጥ ያገለገሉት ዶናልድ ፔይን በዛሬውለት አርፈዋል።
ተከሣሾች አቤቱታ አቅርበዋል፡፡
በአዲስ አበባው አወሊያ ትምህርት ቤት አካባቢ፣ ላለፉት ሰባት ሣምንታት ሕዝባዊ ሰልፍ እንደሚካሄድና ባለፈው ዐርብም ለሰባተኛ ጊዜ የወጣው ሕዝብ ቁጥር መቶ ሃምሣ ሺህ እንደነበር ተሰምቷል።
«ለማህበረሰብ ለውጥ የጋዜጠኞች አዎንታዊ ሚና ምን ሊሆን ይገባል?» በሚል ርዕስ በቅርቡ በዚህ ዋሽንግተን ዲሲ የተካሄደ የውይይት መድረክን ተንተርሶ የተቀ
«ያላግባብ የታሰሩ ዜጎቻችን ይለቀቁ፤» ያሉ እዚህ ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና አንዳንድ የመብት ተከራካሪዎች በሳውዲ አረቢያ በእ
የአንድነቱ መሪ ከነፍሰገዳይ ጋር በአንድ ክፍል ታሠሩ፡፡
ዛሬ ዕለቱ በኢትዮጵያ የሰማእታት ቀን ነዉ። የካቲት 12 ቀን 1929 ልክ የዛሬ ሰባ አምስት ዓመት ፋሺት ኢጣሊያ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ እጅግ ዘግናኝ ጭፍጨፋ …
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ፤ መነሻና አቅጣጫ ላይ ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሣ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ተናግረዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የሣይንስ ልዑክ ፕፎፌሰር ገቢሣ ኤጄታ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርገው በትምህርት ማዳረስና ጥራት እንዲሁም በምግብ ዋስትና ጉዳዮች ላይ ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን በውጭና እውስጥ ያሉት ጉዳይ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራዊያዊ አንድነት መድረክ በጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ አዲሱ የሊዝ አዋጅ ህገ መንግሥቱን የጣሰና ዜጎችን ለመቆጣጠር ያለመ ነው አለ።
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ግርማ ሠይፉ “ለጥያቄዎ መልስ” ሰጥተዋል፡፡
ለጋናው Kwame Nkurma እንደተደረገው ሁሉ የቀድሞ የኢትዮጵያ ንጉሰ-ነግስት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት መታሰቢያ ሊቆምላቸው እንደሚገባ ያመኑ …
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ለፓርላማ ላሰሙት ሪፓርት ከምክር ቤት ተወካዮች የቀረበዉን ጥያቄና ጨምሮ መለስካቸዉ አመሃ ያጠናቀረዉን ሪፓርት ያደምጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ “በፖለቲካ ተቃውሞ ስም የአገር ደህንነትን የሚፈታተኑ ግለሰቦችን” መቅጣት እንደሚቀጥል ለፓርላማ ተናገሩ።
አንድነት ፓርቲ የሊዝ አዋጁ እንዲሻር ጠየቀ
የደንበኞችን እርካታ ከመፍጠር አንፃር ባለፉት ስድስት ወራት የተሣካ ሥራ ማከናወኑን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታውቋል። ቪኦኤ ካነጋገራቸው ደንበኞች አብዛኞቹ ግን ለውጦች ቢኖሩም የጥራት ችግር በዚያው ልክ መጨመሩን ገልፀዋል።
«አሥራ አራቱም ግለሰቦች የተሰማሩበት አቅጣጫ ቢለያይም፤ በመሠረቱ አንድ ሆኖ ያገኘሁት፤ ዜጎች፥ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ በአካባቢያቸው ላለው ችግር መፍትሄ ለማምጣት ራሳቸው መንቀሳቀስ እንደሚችሉና ያንን ደግሞ በአረዓያነት ለማሳየት “ይቺን የራሴን መሥራት እችላለሁ፤” ብለው መነሳታቸው በሁሉም ላይ በጋራ ያየሁት የዝግጅቱ ነፀብራቅ ነበር።» አቶ ጥበቡ አሰፋ ከሰሞኑ የዋይት ሃውስ የለውጥ ሃዋርያ ዕውቅና ተሸላሚዎች አንዱ።
ሃኪምዎን ይጠይቁ በአንጀት መታጠፍ በሽታ ምንነትና ህክምና ዙሪያ ከአድማጮች ለደረሱ ጥያቄዎች የባለ ሞያ ምላሽ አፈላልጓል።
ሞያዊ ማብራሪያውን የሚሰጡን …
ከመቶ በላይ አባሎቹ በደቡብ ኢትዮጵያና በሌሎችም ክልሎች መታሠራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ይፋ አደረገ።
«መንግስትን በኃይል ለመናድ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን ተግባር ለማስፈፀም የሚንቀሳቀስ በአሸባሪነት ተወንጅሎ ፍርድ ቤት እንደሚቀርብ ተረጋግጧል። የሆነውም ይሄው ነው።» አቶ መኮንን ካሳ። «ኢትዮጵያ ውስጥ ህግ አቶ መለስ ናቸው።» አቶ ግዛው ለገሰ።
«የትኛውም መንግስት የሽብር አደጋዎችን የመከላከል ግዴታ እንዳበት ግልጽ ነው። ሆኖም የጸረ-ሽብር ህጎች አተገባበር አንዳንዴ የንግግርና የመገናኛ ብዙሃን ነጻነትን መሸርሸር መቻሉን አስመልክቶ ያደረብንን ሥጋት ገልጬላቸዋለሁ።» የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር William Burns
“የምክር ቤቱ አሠራር ዴሞክራሲያዊ አይደለም”