ማዕቀቦቹ እንዲሠሩ ኢትዮጵያ ትገፋለች
ኤርትራ ውንጀላዎቹን ውድቅ እያደረገች ማዕቀቦቹን ታወግዛለች፡፡
ኤርትራ ውንጀላዎቹን ውድቅ እያደረገች ማዕቀቦቹን ታወግዛለች፡፡
አፍሪካ ከነበረችበት ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ የተነሣች መሆኑን የተናገሩ የአህጉሪቱ መሪዎች ቻይና ያደረገችውን አስተዋፅዖ አድንቀዋል።
በአፍሪካ ሕዝቦች ላይ የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን የሚያስታውስ መታሰቢያ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ።
የግሎባል ፈንድ 11ኛው ዙር እንዲቋረጥ ለጋሾቹ ወስነዋል፡፡
የመንግሥት አካላት የታሠሩ የሉም ይላሉ፡፡
ዓርብ፤ ጥር 18 2012 ሃገርአቀፍ ፀረ-ፖሊዮ ዘመቻ ይጀመራል፡፡
በጎብኚዎቹ ላይ ጥቃት የተከፈተው በውድቅት እንደነበርና ወታደሮችበአከባቢው እንዳልነበሩ ገለጸ
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል።
“ታጋቾቹን ለማስለቀቅ መንግሥት ማንኛውንም እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ ነው”
በውጭ የሚኖሩ ምሁራን ወደ አህጉሪቱ እንዲመለሱ እንደሚያመቻችም ታወቀ
“ግምገማውን የመራሁት እኔ ነኝ፤ የፈደራል ተወካዮች ታዛቢዎች ነበሩ”
“ግምገማውን የመራሁት እኔ ነኝ፤ የፈደራል ተወካዮች ታዛቢዎች ነበሩ”
በአፋር ክልል በቱሪስቶች ላይ የደረሰውን ጥቃት በተመለከተ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኤምባሲዎችና የኢትዮጵያ መንግሥት ተቀናጅተው እየሠሩ መሆናቸውን በአዲስ…
በአፋር ክልል በቱሪስቶች ላይ የደረሰውን ጥቃት በተመለከተ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኤምባሲዎችና የኢትዮጵያ መንግሥት ተቀናጅተው እየሠሩ መሆናቸውን በአዲስ…
በኢትዮጵያ የአፋር ክልል አምስት አውሮፓዊያን ሀገር ጎብኚዎች ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች ተገድለዋል።
ከቤይሩት ሲነሣ የወደቀው አይሮፕላንን አወዳደቅ የሚናገር ሪፖርት ወጣ፡፡
ዓለምአቀፉ ምጣኔ ኃብት ሌላ የዕድገት ማዝገም ሊገጥመው ይችላል፡፡ የአፍሪቃ ኢኮኖሚ ከተጠበቀው በላይ ያድጋል፤ ሆኖም ከእንቅፋት የፀዳ አይሆንም፡፡
ያዳምጡ [podcast]http://www.vonews.com/MediaAssets2/amharic/dalet/AMH_KT_Ethiopians_in_Malta Jan18_2012.Mp3[/podcast]
ሂዩማን ራይትስ ዋች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ አዲስ ክሥ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ሂዩማን ራይትስ ዋች “ዋሽቷል” ይላል፡፡
ሂዩማን ራይትስ ዋች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ አዲስ ክሥ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ሂዩማን ራይትስ ዋች “ዋሽቷል” ይላል፡፡
በቅርቡ ከኦሮሞ ነፃነት ግንባር የተከፈለው ቡድን መሪ ጄነራል ከማል ገልቹ የድርጅታቸው ፕሮግራም አዲስ ሃሳብ አይደለም አሉ።
የቪኦኤው Peter Heinlein ከአዲስ አበባ እንደዘገበው፥ የደቡብ ጋምቤላ አመራሮች በሙስና ተዘፍቀዋል፥ የሕግ የበላይነትን አያከብሩም ተብለው ጥብቅ ክትትል ሲደረግባቸው ቆይቷል
የቪኦኤው Peter Heinlein ከአዲስ አበባ እንደዘገበው፥ የደቡብ ጋምቤላ አመራሮች በሙስና ተዘፍቀዋል፥ የሕግ የበላይነትን አያከብሩም ተብለው ጥብቅ ክትትል ሲደረግባቸው ቆይቷል
በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተውን ድርቅና ረሃብ ለመታደግ የተደረገው አለም አቀፍ ትብብር፤ ብዙ ህይወት ማትረፉን የተባበሩት መግስታት ድርጅት አስታውቋል።
SouthWest Energy በጋምቤላ ክልል የነዳጅ ዘይትና ጋዝ ለማሰሰ ስምምነት ፈረመ
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ስደተኞች ጉዳይ፥ ይልቁንም የኢትዮጵያውያን ዕጣ ዛሬም እያነጋገረ ነው። የሳውዲው እስር ቤት ውሎና አዳር እጅግ የከፋ መሆኑን ታሳሪዎቹ ይናገራሉ።
የሚበዙት ወጣቶች ፥ ታዳጊዎች እና ህጻናትም አሉባቸው
በዋሽንግተን ዲሲ በተሰናዳ የቀድሞው የቼኮዝላቫኪያ ፕሬዝደንት ቫትስላቭ ሃቨል መታሰቢያ የብርማዋ አንሳንሱቺ፣ ፕሬዝደንት ኦባማ፣ ዳሊ ላማና ሌሎችም ታዋቂ ሰዎች መልእክት አስተላልፈዋል
የትምህርት ነጻነታችን ይከበር በሚል አዲስ አበባ የሚገኘው የአወሊያ ት/ቤት፣ በወለጋ ዩኒቨርስቲ የምግብ ጥራት መጓደል፣ በሆሳእና ደግሞ የስራ መጥፋት ተማሪዎችን ለተቃውሞ አነሳስተዋል።
የትምህርት ነጻነታችን ይከበር በሚል አዲስ አበባ የሚገኘው የአወሊያ ት/ቤት፣ በወለጋ ዩኒቨርስቲ የምግብ ጥራት መጓደል፣ በሆሳእና ደግሞ የስራ መጥፋት ተማሪዎችን ለተቃውሞ አነሳስተዋል።
የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስና፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ አመራርና አባላት ለወራት ፍርድ ቤታ ሳይቀርቡ መታሰራቸው፤ ህገመንግስታዊ መብታቸውን ተጻሯል ሲሉ ተቃዋሚዎች ተቹ
በዳውድ ኢብሳ የሚመራው ቡድን ሌላኛው አጀንዳ መርሆ የመቀየር ህጋዊ ስልጣን የለውም ሲል ተቃወመ
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
የቅጣት ውሳኔ ለመበየን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።
ግሎባል ፋይናንሻል ኢንተግሪቲ የሚባል በዓለም ዙሪያ ህገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰትን የሚመረምር ድርጅት እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ከ1993ዓም እስከ 2001 ዓም ወደ 12 ቢሊዮን ዶላር ከሃገር ሸሽቷል።
በቪድዮና ኦድዮ ለሚቀርበው ማስረጃ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
በቪድዮና ኦድዮ ለሚቀርበው ማስረጃ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
«የሳይንስ አካዳሚው ነጻና በብቃት ላይ የተመሰረተ አካዳሚ እንዲሆን ከመንግስት ወገን ፍላጎት አለ፤» ተባለ።
በኤርትራና ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ሰብአዊ መብት ተሙዋጋች ድርጅት Amnesty International መረጃ አጠናቃሪ ክሌር በስተን ስለጸረ ሽብር ሕጉ የተናገሩትን አካተናል
አሜሪካ በኤርትራ ላይ ለ 60 አመታት ያህል የዘለቀ ጠላታዊ አመለካካት አላት ይላሉ ሚኒስትር ዐሊ ዐብዱ
«የማታ ማታ ሕዝቡ መብቱን ለማስከበር መነሣቱ አይቀርም፤» ሲሉ ዶክተር ነጋሦ ገዢዉን ፓርቲ አስጠነቀቁ።
«የማታ ማታ ሕዝቡ መብቱን ለማስከበር መነሣቱ አይቀርም፤» ሲሉ ዶክተር ነጋሦ ገዢዉን ፓርቲ አስጠነቀቁ።
አስራ ሦስተኛው የዓለም የጤና አጠባበቅ ጉባዔ ከጥቂት ወራት በኋላ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል። ጉባዔው በሀገሪቱ መካሄዱ ለበርካ
በኢትዮጵያ የሴቶች እኩልነት እንዲጠበቅ የአለም ባንክ ጥሪ አቀረበ
በዓለም ላይ ለፀረ-ኤድስ እንቅስቃሴዎች የሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ መቀነስ ዛሬ ማምሻውን በአዲስ አበባ በተጠናቀቀው ጉባዔ ጎልቶ የወጣ አጀንዳ እንደነበር…
በዓለም ላይ ለጸረ ኤድስ እንቅስቃሴዎች የሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ መቀነስ ዛሬ ማምሻውን በአዲስ አበባ በተጠናቀቀው ጉባዔ ጎልቶ የወጣ አጀንዳ እንደነበር…
ኢትዮጵያ በሶማሊያ በወታደራዊ ኃይል ውስጥ እንድትረዳ ከተጠየቀች ትገባለች ሲሉ አንድ የመንግሥት ባለስልጣን ተናገሩ።
በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ መ