በዋልድባ ጉዳይ የኢትዮጵያዊያን ሠልፍ በዋሽንግተን

ከዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የተሰባሰቡ ወጣት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ያስተባበሩት ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ተካሂዷል።
[podcast]http://www.voanews.com/MediaAssets2/amharic/dalet/AMH_sa_aa_ethiopia_embassy_washington_waldba_03_26_12.Mp3[/podcast]