የእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ መከላከያ ምሥክሮች ተደመጡ

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ እነ አቶ አንዱዓለም አራጌን መከላከያ ምሥክሮች መስማት ጀመረ። ማረሚያ ቤቱ አቶ አንዱዓለም ያቀረቡትን አቤቱታ መሰረተ ቢስ ነዉ አለ። ፍርድ ቤቱ እስካሁን ዉሳኔ አልሰጠም።

ዘገባውን ያዳምጡ

[podcast]http://media.voanews.com/audio/AMH_ma_Andualem_Court_1_26March2012.Mp3[/podcast]