ተከሳሾች ፍርድ ቤት ከመቅረባቸው በፊት ወያኔ እንዳሰቃያቸው ተናገሩ
በእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ የክሥ መዝገብ የቀረቡ ተከሣሾች መከላከያቸውን ማሰማት ቀጥለዋል። አንዳንዶቹ ፍርድ ቤት ከመቅረባቸው በፊት ለወራት መታሰራቸውንና የማሰቃየት ተግባር እንደተፈጸመባቸው ለችሎቱ ገልፀዋል።
[podcast]http://media.voanews.com/audio/AMH_ma_Andualem_Court_2_27March2012.Mp3[/podcast]